1 Samuel 10:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣኮ ሳኦል ድማ ንዕኡን ንጊልያኡን፡ ናበይ ከድኩም፧ ሽዑ ከምዚ በሎ፦ ነቶም ኣእዱግ ንምድላይ፤ ኣብ ዝኾነ ቦታ ከም ዘይነበሩ ምስ ረኣና ድማ ናብ ሳሙኤል መጻእና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከቤተ ሰቡም አንዱ እር​ሱ​ንና ብላ​ቴ​ና​ውን፥ “ወዴት ሄዳ​ችሁ ኖሮ​አል?” አላ​ቸው። እነ​ር​ሱም፥ “አህ​ዮ​ችን ልን​ፈ​ልግ ሄደን ነበር፤ ባጣ​ና​ቸ​ውም ጊዜ ወደ ሳሙ​ኤል መጣን” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አጎቱም ሳኦልንና ብላቴናውን፥ ወዴት ሄዳችሁ ኖሮአል? አላቸው። እርሱም። አህዮችን ልንሻ ሄደን ነበር፤ ባጣናቸውም ጊዜ ወደ ሳሙኤል መጣን አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ጊዜ የሳኦል አጎት እርሱንና አገልጋዩን፥ “የት ነበራችሁ?” ሲል ጠየቃቸው። እርሱም፥ “አህዮቹን ፍለጋ ሄደን ነበር፤ እንደማይገኙ በተረዳን ጊዜ ግን ወደ ሳሙኤል ሄድን” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኦላ አዉዋ እሻይ ሳኦላነ ቆማ፥ “ሀቃ ቤድቴ?” ያጌዳ። ሳኦል፥ “ሀረቱዋ ኮሻ ቤዶ፤ ሀረቱ ቤተናን ይና፥ ሳመላኮ ቤዶ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saa'oola aawuwaa ishay Saa'oolanne k'oomaa, «Hak'a beedditee?» yaageedda. Saa'ooli, «Haretuwaa koshshaa beeddo; haretuu beettenaan d'ayina, Sammeelakko beeddo» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Sa7ooles aawaa ishay Sa7oolenne iza ashkaraa, «Intte awan deetii?» gi oychchides; isttika, «Nuni hareta koyana bidos; gido attiin istti beettontta ixxiin Sameelakko bidos» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ሳኦሌስ ኣዋ ኢሻይ ሳኦሌኔ ኢዛ ኣሽካራ፥ «ኢንቴ ኣዋን ዴቲ?» ጊ ኦይቺዴስ፤ ኢስቲካ፥ «ኑኒ ሃሬታ ኮያና ቢዶስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ቤቶንታ ኢጺን ሳሜላኮ ቢዶስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦላ አዋ እሻይ ሳኦላነ እያ አይልያ፥ “አዉ ብደቲ?” ያግስ። ሳኦል፥ “ሀረታ ኮያናዉ ብዳ፤ ሀረት በንቶና እፅን ሳሜላ ኦይቻናዉ ብዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7ola aawa ishay Saa7olanne iya aylliya, “Awu bidetii?” yaagis. Saa7oli, “Hareta koyanaw bida; hareti bentonna ixin Sameela oychanaw bida” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ የሳኦል አጎት እርሱንና አገልጋዩን፣ “የት ነበራችሁ?” ሲል ጠየቃቸው። እርሱም፣ “አህዮቹን ፍለጋ ሄደን ነበር፤ እንደማይገኙ በተረዳን ጊዜ ግን ወደ ሳሙኤል ሄድን” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሳኦል አጐት ሳኦልንና አገልጋዩን አይቶ “የት ነበራችሁ?” ሲል ጠየቃቸው። ሳኦልም “አህዮች ልንፈልግ ሄደን ልናገኛቸው ስላልቻልን ሳሙኤልን ለመጠየቅ ጎራ ብለን ነበር” ሲል መለሰለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓወቦ ሳኦል ከዓ ንእኡን ንኣገልጋሊኡን “ናበይ ኬድኩም ኔርኩም?” በሎም። ንሱ ድማ “ኣእዱግ ክንደሊ፥ ምስ ሰኣንናየን ከዓ ናብ ሳሙኤል ከድና” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓወቦ ሳኦል ከኣ ንእኡን ነቲ ግዙኡን፡ ናበይ ኬድኩም ኔርኩም ኢኹም በሎም። ንሱ ድማ፡ ኣእዱግ ክንደሊ፡ ከም ዘየለዋ ምስ ርኤና ግና፡ ናብ ሳሙኤል መጻእና፡ በለ።