1 Samuel 10:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣኮ ሳኦል ድማ ንዕኡን ንጊልያኡን፡ ናበይ ከድኩም፧ ሽዑ ከምዚ በሎ፦ ነቶም ኣእዱግ ንምድላይ፤ ኣብ ዝኾነ ቦታ ከም ዘይነበሩ ምስ ረኣና ድማ ናብ ሳሙኤል መጻእና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከቤተ ሰቡም አንዱ እርሱንና ብላቴናውን፥ “ወዴት ሄዳችሁ ኖሮአል?” አላቸው። እነርሱም፥ “አህዮችን ልንፈልግ ሄደን ነበር፤ ባጣናቸውም ጊዜ ወደ ሳሙኤል መጣን” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አጎቱም ሳኦልንና ብላቴናውን፥ ወዴት ሄዳችሁ ኖሮአል? አላቸው። እርሱም። አህዮችን ልንሻ ሄደን ነበር፤ ባጣናቸውም ጊዜ ወደ ሳሙኤል መጣን አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ጊዜ የሳኦል አጎት እርሱንና አገልጋዩን፥ “የት ነበራችሁ?” ሲል ጠየቃቸው። እርሱም፥ “አህዮቹን ፍለጋ ሄደን ነበር፤ እንደማይገኙ በተረዳን ጊዜ ግን ወደ ሳሙኤል ሄድን” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦላ አዉዋ እሻይ ሳኦላነ ቆማ፥ “ሀቃ ቤድቴ?” ያጌዳ። ሳኦል፥ “ሀረቱዋ ኮሻ ቤዶ፤ ሀረቱ ቤተናን ይና፥ ሳመላኮ ቤዶ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'oola aawuwaa ishay Saa'oolanne k'oomaa, «Hak'a beedditee?» yaageedda. Saa'ooli, «Haretuwaa koshshaa beeddo; haretuu beettenaan d'ayina, Sammeelakko beeddo» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Sa7ooles aawaa ishay Sa7oolenne iza ashkaraa, «Intte awan deetii?» gi oychchides; isttika, «Nuni hareta koyana bidos; gido attiin istti beettontta ixxiin Sameelakko bidos» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ሳኦሌስ ኣዋ ኢሻይ ሳኦሌኔ ኢዛ ኣሽካራ፥ «ኢንቴ ኣዋን ዴቲ?» ጊ ኦይቺዴስ፤ ኢስቲካ፥ «ኑኒ ሃሬታ ኮያና ቢዶስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ቤቶንታ ኢጺን ሳሜላኮ ቢዶስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦላ አዋ እሻይ ሳኦላነ እያ አይልያ፥ “አዉ ብደቲ?” ያግስ። ሳኦል፥ “ሀረታ ኮያናዉ ብዳ፤ ሀረት በንቶና እፅን ሳሜላ ኦይቻናዉ ብዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7ola aawa ishay Saa7olanne iya aylliya, “Awu bidetii?” yaagis. Saa7oli, “Hareta koyanaw bida; hareti bentonna ixin Sameela oychanaw bida” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ የሳኦል አጎት እርሱንና አገልጋዩን፣ “የት ነበራችሁ?” ሲል ጠየቃቸው። እርሱም፣ “አህዮቹን ፍለጋ ሄደን ነበር፤ እንደማይገኙ በተረዳን ጊዜ ግን ወደ ሳሙኤል ሄድን” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሳኦል አጐት ሳኦልንና አገልጋዩን አይቶ “የት ነበራችሁ?” ሲል ጠየቃቸው። ሳኦልም “አህዮች ልንፈልግ ሄደን ልናገኛቸው ስላልቻልን ሳሙኤልን ለመጠየቅ ጎራ ብለን ነበር” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓወቦ ሳኦል ከዓ ንእኡን ንኣገልጋሊኡን “ናበይ ኬድኩም ኔርኩም?” በሎም። ንሱ ድማ “ኣእዱግ ክንደሊ፥ ምስ ሰኣንናየን ከዓ ናብ ሳሙኤል ከድና” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓወቦ ሳኦል ከኣ ንእኡን ነቲ ግዙኡን፡ ናበይ ኬድኩም ኔርኩም ኢኹም በሎም። ንሱ ድማ፡ ኣእዱግ ክንደሊ፡ ከም ዘየለዋ ምስ ርኤና ግና፡ ናብ ሳሙኤል መጻእና፡ በለ። |