1 Samuel 10:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ካብታ ቦታ እቲኣ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ ኣቦኦም ግና መን እዩ፧ ስለዚ ምስላ ኰነ፡ ሳኦል እውን ኣብ መንጎ ነብያት ድዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚያም ስፍራ ያለ አንድ ሰው፥ “አባቱስ ማን ነው?” ብሎ መለሰ። ስለዚህም “ሳኦል ደግሞ ከነቢያት ወገን ነውን?” የሚል ምሳሌ ሆነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚያም ስፍራ ያለ አንድ ሰው። አባታቸውስ ማን ነው? ብሎ መለሰ። ስለዚህም። ሳኦል ደግሞ ከነቢያት ወገን ነውን? የሚል ምሳሌ ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ነዋሪ የሆነ አንድ ሰው፥ “አባታቸውስ ማን ነው?” ብሎ መለሰ። ስለዚህ፥ “ሳኦልም ከነቢያት ወገን ነውን?” የሚል ምሳሌያዊ አነጋገር ሆነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ሳኣን ደእያ እት ብታኒ ኡንቱንቶ፥ “ኡንቱንቱ አዉ ኦኔ?” ያጊደ ዛሬዳ። ሄዋ ድራዉ፥ “ሳኦለካ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ዛቴየ?” ጉሳይ ቶሳ ግዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He sa'aan de'iyaa itti bitanii unttunttoo, «Unttunttu aawuu oonee?» yaagiide zaareedda. Hewaa diraw, «Saa'oolekka timbbitiyaa odiyaawanttu zateeyye?» guussay tossa gideedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He deren de7iza issi addezi, «Istta aawaych izi oonee?» gi oychchides; hessa gishshas, «Sa7oolikka nabeta baggafee?» giza tosse qaala gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዴሬን ዴኢዛ ኢሲ ኣዴዚ፥ «ኢስታ ኣዋይች ኢዚ ኦኔ?» ጊ ኦይቺዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ፥ «ሳኦሊካ ናቤታ ባጋፌ?» ጊዛ ቶሴ ቃላ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ በሳን ደእያ እስ ኡራይ፥ “ኑ ኤንታ አዋይ ኦነኮ ኤርዉ?” ያግድ ኦይችስ። ሄሳ ግሾ፥ “ሳኦል ናበ ኮቼ?” ገይስ ሀይሰ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He bessan de7iya issi uray, “Nu enta aaway ooneko eriw?” yaagidi oychis. Hessa gisho, “Saa7oli nabe kochee?” geysi hayse gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ነዋሪ የሆነ አንድ ሰው፣ “የእነርሱስ አባት ማን ነው?” ብሎ መለሰ። ስለዚህ፣ “ሳኦልም ከነቢያት ወገን ነውን?” የሚል ምሳሌያዊ አነጋገር ሆነ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም የሚኖር አንድ ሰው “የእነዚህስ የሌሎቹ ነቢያት ሁኔታ እንዴት ነው? አባቶቻቸውስ እነማን ናቸው?” ሲል ጠየቀ፤ “ሳኦልም ደግሞ ከነቢያት ወገን ነውን?” የሚል የምሳሌ አነጋገር የመነጨውም ከዚህ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ ስፍራ ዝነበረ ሓደ ሰብኣይ ከዓ “ኣቦ እዞም ነቢያትስ መን ድዩ?” ኢሉ መለሰ። ስለዙይ ከዓ እዩ እቲ “ሳኦልውንዶ ኻብ ወገን ነቢያት እዩ?” ዝብል ምስላ ዝኾነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ ስፍራ እቲ ዚነብር ሓደ ሰብኣይ ከኣ፡ ኣቦኦምስ መን እዩኢሉ መለሰ። ስለዚ እዩ እቲ ምስላ ዝዀነ፡ ሳኦልውንንዶ ምስ ነብያት እዩ |