1 Kings 9:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብዛ ልዕል ዝበለት ቤት እዚኣ ድማ፡ ብእኡ ዚሓልፍ ዘበለ ኺግረምን ኪነፍሕን እዩ። ንሳቶም ከኣ፡ ስለምንታይ እግዚኣብሄር ነዛ ምድርን ነዛ ቤት እዚኣን ከምዚ ገይሩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከፍ ከፍ ብሎ የነበረውም ይህ ቤት ባድማ ይሆናል፤ በዚያም የሚያልፍ ሁሉ እያፍዋጨ፦ እግዚአብሔር በዚህ ሀገርና በዚህ ቤት ስለ ምን እንዲህ አደረገ? ብሎ ይደነቃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከፍ ከፍ ብሎ የነበረውም ይህ ቤት ባድማ ይሆናል፤ በዚያም የሚያልፍ ሁሉ እያፍዋጨ። እግዚአብሔር በዚህ አገርና በዚህ ቤት ስለምን እንዲህ አደረገ? ብሎ ይደነቃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህ ከፍ ከፍ ብሎ የሚታየው ቤተ መቅደስ ፈርሶ የፍርስራሽ ክምር ይሆናል፤ በዚያ በኩል የሚያልፉ ሰዎች ይህን አይተው በመደንገጥ ‘እግዚአብሔር ይህን አገርና ይህን ቤተ መቅደስ ለምን እንዲህ አደረገ?’ በማለት ይሳለቁበታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ጌሻ ጎሊ ኮለቴዳባይ ኬለቴዳ ሳኣ ግዳናዋ፤ ማታና አያ አሳይ ኡባይ ዳጋሚድነ ‘ፖራ!’ ጊደ፥ ‘መና ጎዳይ ሀ ጋድያነ ሀ ጌሻ ጎልያ አያዉ ሀዋዳን ኦዴ?’ ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha Geeshsha Gollii Koletteeddabay keeleteedda sa'aa gidanawaa; mataana aad'd'iyaa Asay ubbay dagammiiddinne ‹Poora!› giidde, ‹Med'inaa Goday ha gadiyanne ha Geeshsha Golliyaa ayaw hawaadan ootseedee?› yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssi ha Xoossa Keeththay malalisizaaz gidikkoka laalettidi doore gidana; bizay yizay wuri miiccishe, ‹Hanno Poora! GODAY ha biittaanne hayssa Xoossa Keeththaa ays hayssaththo ooththidee?› gi qidhana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሲ ሃ ጾሳ ኬይ ማላሊሲዛዝ ጊዲኮካ ላሌቲዲ ዶሬ ጊዳና፤ ቢዛይ ዪዛይ ዉሪ ሚጪሼ፥ ‹ሃኖ ፖራ! ጎዳይ ሃ ቢታኔ ሃይሳ ጾሳ ኬ ኣይስ ሃይሳ ኦዴ?› ጊ ቂና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ማላልስያ ፆሳ ኬይ ላለትድ ላለ ዶረ ግዳና። ማታራ አያ አሳ ኡባይ ዳጋምድ፥ ‘ጎዳይ ሀ ቢታነ ሀ ፆሳ ኬ አይስ ሀይሳዳ ኦዴ?’ ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha malaalsiya Xoossa keethay laaletidi laaletha doore gidana. Matara aadhiya asa ubbay dagammidi, ‘Goday ha biittanne ha Xoossa keethaa ayis haysada oothidee?’ yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህ ቤተ መቅደስ አሁን የሚያስገርም ቢሆንም እንኳ፣ የፍርስራሽ ክምር ይሆናል፤ ዐላፊ አግዳሚውም ሁሉ ይገረማል፤ እያፌዘም፣ ‘ እግዚአብሔር በዚህች ምድርና በዚህ ቤተ መቅደስ ላይ እንዲህ ያለውን ነገር ያደረገው ስለ ምን ይሆን?’ ይላል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ ከፍ ከፍ ብሎ የሚታየው ቤተ መቅደስ ፈርሶ የፍርስራሽ ክምር ይሆናል፤ በዚያ በኩል የሚያልፉ ሰዎች ይህን አይተው በመደንገጥ ‘እግዚአብሔር ይህን አገርና ይህን ቤተ መቅደስ ለምን እንዲህ አደረገ?’ በማለት ይሳለቁበታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዛ ቤተ መቕደስ እዚኣ ድማ፥ የመና እኳ ልዕል ልዕል እንተበለት፥ ብኣኣ ዝሓልፉ፥ ብኣኣ ኽግረሙን ‘ነዛ ሃገር እዚኣን ነዛ ቤተ መቕደስ እዚኣንስ ስለ ምንታይ እግዚኣብሄር ከምዙይ ገበረን?’ ክብሉ እዮም፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዛ ቤት እዚኣ ድማ፡ ኣዝያ እኳ ልዕል እንተ በለት፡ ብእኣ ዚሐልፍ ዘበለ፡ ብእኣ ተገሪሙ ይፋጺ፡ ነዛ ሃገር እዚኣን ነዛ ቤት እዚኣንሲ እቲ እግዚኣብሄር ዝገበረን፡ ስለምንታይ ኮን እዩ∶: ድማ ኪብሉ እዮም። |