1 Kings 9:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንእስራኤል ካብታ ዝሃብክዎም ምድሪ ከጥፍኦም እየ። ነዛ ብስመይ ዝቐደስክዋ ቤት ድማ ካብ ቅድመይ ክድርብያ እየ። እስራኤል ድማ ኣብ መንጎ ኲሎም ኣህዛብ መጸውዒን መሕለፊ ቃልን ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤልን ከሰጠኋቸው ምድር አጠፋቸዋለሁ፤ ለስሜም የቀደስሁትን ይህን ቤት ከፊቴ እጥለዋለሁ፤ እስራኤልም በአሕዛብ ሁሉ መካከል ለጥፋትና ለተረት ይሆናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልን ከሰጠኋቸው ምድር አጠፋቸዋለሁ፤ ለስሜም የቀደስሁትን ይህን ቤት ከፊቴ እጥለዋለሁ፤ እስራኤልም በአሕዛብ ሁሉ መካከል ምሳሌና ተረት ይሆናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤላውያንን ከሰጠኋቸው ምድር ተነቃቅለው እንዲባረሩ አደርጋለሁ፤ ስሜ እንዲጠራበት የቀደስኩትንም ይህን ቤተ መቅደስ እተወዋለሁ፤ በየአገሩ የሚኖሩ ሕዝቦች ሁሉ እስራኤልን መሳለቂያና መዘባበቻ ያደርጓታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቶፐ፥ እስራኤልያ አሳ ታን ካሰ ኡንቱንቶ እሜዳ ቢታፐ ቆላና፤ ታን ታ ሱንዉ ጌሼዳ ሀ ጌሻ ጎልያካ አጋ አጋና። እስራኤላቱ አሳ ኡባ ግዶን ቶሳዉነ ቅሊጮ ግዳናዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | yaatooppe, Israa'eeliyaa asaa taani kase unttunttoo immeedda biittappe d'ok'ollana; taani ta suntsaw geeshsheedda ha Geeshsha Golliyaakka agga aggana. Israa'eelatuu asaa ubbaa giddon tossawunne k'iliic'oo gidanawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele deraa kase tani immida biittaafe dhoqallana; tani ta sunththas dummasida ha Xoossa Keeththaaka aggaagana; hessafe guye Isra7eele asay kawoteththata ubbaa giddon qidhessinne miichchas attana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ዴራ ካሴ ታኒ ኢሚዳ ቢታፌ ቃላና፤ ታኒ ታ ሱንስ ዱማሲዳ ሃ ጾሳ ኬካ ኣጋጋና፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳይ ካዎቴታ ኡባ ጊዶን ቂሲኔ ሚቻስ ኣታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳ ታኒ ካሰ ኤንታዉ እምዳ ቢታፈ ሾዳና፤ ታኒ ታ ሱንስ ጌሽዳ ሀ ኬ አጋና። እስራኤለት አሳ ኡባ ግዶን ካስነ ሚቻስ አታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa taani kase entaw immida biittafe shoddana; taani ta sunthaas geeshshida ha keethaa aggana. Isra7eeleti asa ubbaa giddon kadhesinne miichas attana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም እስራኤልን ከሰጠኋቸው ምድር እነቅላቸዋለሁ፤ ስለ ስሜ የቀደስሁትን ይህን ቤተ መቅደስም እተወዋለሁ፤ ከዚያም እስራኤል በሕዝቦች ሁሉ ዘንድ መተረቻና መዘባበቻ ይሆናሉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያንን ከሰጠኋቸው ምድር ተነቃቅለው እንዲባረሩ አደርጋለሁ፤ ስሜ እንዲጠራበት የቀደስኩትንም ይህን ቤተ መቅደስ እተወዋለሁ፤ በየአገሩ የሚኖሩ ሕዝቦች ሁሉ እስራኤልን መሳለቂያና መዘባበቻ ያደርጓታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣነ ንህዝቢ እስራኤል ካብዛ ዝሃብክዎም ምድሪ ኸጥፍኦም እየ፤ ነዛ ንስመይ ዝቐደስክዋ ቤተ መቕደስ ከዓ ኻብ ቅድሚ ገፀይ ክድርብያ እየ፤ እስራኤልውን ኣብ ኵሎም ህዝብታት መመሰልን መተረትን ክትከውን እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣነ ንእስራኤል ካብዛ ዝሀብክዎም ምድሪ ኸጽንቶም እየ፡ ነዛ ንስመይ ዝቐደስክዋ ቤት ከኣ ካብ ቅድሚ ገጸይ ክድርብያ እየ፡ እስራኤልውን ኣብ ኲሎም ህዝብታት መመሰልን መላገጽን ኪኸውን እዩ። |