1 Kings 9:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንእስራኤል ካብታ ዝሃብክዎም ምድሪ ከጥፍኦም እየ። ነዛ ብስመይ ዝቐደስክዋ ቤት ድማ ካብ ቅድመይ ክድርብያ እየ። እስራኤል ድማ ኣብ መንጎ ኲሎም ኣህዛብ መጸውዒን መሕለፊ ቃልን ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤ​ልን ከሰ​ጠ​ኋ​ቸው ምድር አጠ​ፋ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ለስ​ሜም የቀ​ደ​ስ​ሁ​ትን ይህን ቤት ከፊቴ እጥ​ለ​ዋ​ለሁ፤ እስ​ራ​ኤ​ልም በአ​ሕ​ዛብ ሁሉ መካ​ከል ለጥ​ፋ​ትና ለተ​ረት ይሆ​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልን ከሰጠኋቸው ምድር አጠፋቸዋለሁ፤ ለስሜም የቀደስሁትን ይህን ቤት ከፊቴ እጥለዋለሁ፤ እስራኤልም በአሕዛብ ሁሉ መካከል ምሳሌና ተረት ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤላውያንን ከሰጠኋቸው ምድር ተነቃቅለው እንዲባረሩ አደርጋለሁ፤ ስሜ እንዲጠራበት የቀደስኩትንም ይህን ቤተ መቅደስ እተወዋለሁ፤ በየአገሩ የሚኖሩ ሕዝቦች ሁሉ እስራኤልን መሳለቂያና መዘባበቻ ያደርጓታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቶፐ፥ እስራኤልያ አሳ ታን ካሰ ኡንቱንቶ እሜዳ ቢታፐ ቆላና፤ ታን ታ ሱንዉ ጌሼዳ ሀ ጌሻ ጎልያካ አጋ አጋና። እስራኤላቱ አሳ ኡባ ግዶን ቶሳዉነ ቅሊጮ ግዳናዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) yaatooppe, Israa'eeliyaa asaa taani kase unttunttoo immeedda biittappe d'ok'ollana; taani ta suntsaw geeshsheedda ha Geeshsha Golliyaakka agga aggana. Israa'eelatuu asaa ubbaa giddon tossawunne k'iliic'oo gidanawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele deraa kase tani immida biittaafe dhoqallana; tani ta sunththas dummasida ha Xoossa Keeththaaka aggaagana; hessafe guye Isra7eele asay kawoteththata ubbaa giddon qidhessinne miichchas attana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ዴራ ካሴ ታኒ ኢሚዳ ቢታፌ ቃላና፤ ታኒ ታ ሱንስ ዱማሲዳ ሃ ጾሳ ኬካ ኣጋጋና፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳይ ካዎቴታ ኡባ ጊዶን ቂሲኔ ሚቻስ ኣታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳ ታኒ ካሰ ኤንታዉ እምዳ ቢታፈ ሾዳና፤ ታኒ ታ ሱንስ ጌሽዳ ሀ ኬ አጋና። እስራኤለት አሳ ኡባ ግዶን ካስነ ሚቻስ አታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaa taani kase entaw immida biittafe shoddana; taani ta sunthaas geeshshida ha keethaa aggana. Isra7eeleti asa ubbaa giddon kadhesinne miichas attana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም እስራኤልን ከሰጠኋቸው ምድር እነቅላቸዋለሁ፤ ስለ ስሜ የቀደስሁትን ይህን ቤተ መቅደስም እተወዋለሁ፤ ከዚያም እስራኤል በሕዝቦች ሁሉ ዘንድ መተረቻና መዘባበቻ ይሆናሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያንን ከሰጠኋቸው ምድር ተነቃቅለው እንዲባረሩ አደርጋለሁ፤ ስሜ እንዲጠራበት የቀደስኩትንም ይህን ቤተ መቅደስ እተወዋለሁ፤ በየአገሩ የሚኖሩ ሕዝቦች ሁሉ እስራኤልን መሳለቂያና መዘባበቻ ያደርጓታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣነ ንህዝቢ እስራኤል ካብዛ ዝሃብክዎም ምድሪ ኸጥፍኦም እየ፤ ነዛ ንስመይ ዝቐደስክዋ ቤተ መቕደስ ከዓ ኻብ ቅድሚ ገፀይ ክድርብያ እየ፤ እስራኤልውን ኣብ ኵሎም ህዝብታት መመሰልን መተረትን ክትከውን እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኣነ ንእስራኤል ካብዛ ዝሀብክዎም ምድሪ ኸጽንቶም እየ፡ ነዛ ንስመይ ዝቐደስክዋ ቤት ከኣ ካብ ቅድሚ ገጸይ ክድርብያ እየ፡ እስራኤልውን ኣብ ኲሎም ህዝብታት መመሰልን መላገጽን ኪኸውን እዩ።