1 Kings 9:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ከምቲ ንኣቦኻ ዳዊት ቃል ዝኣተኹሉ፡ ኣብ ዝፋን እስራኤል ዝነብር ሰብ ኣይኪጐድለካን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ፦ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ የሚ​ገዛ ሰውን ከአ​ንተ አላ​ጠ​ፋም ብዬ ለአ​ባ​ትህ ለዳ​ዊት እንደ ተና​ገ​ርሁ፥ የመ​ን​ግ​ሥ​ት​ህን ዙፋን በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ለዘ​ለ​ዓ​ለም አጸ​ና​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ። ከእስራኤል ዙፋን ከዘርህ ሰው አታጣም ብዬ ለአባትህ ለዳዊት እንደ ተናገርሁ፥ የመንግሥትህን ዙፋን በእስራኤል ላይ ለዘላለም አጸናለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለአባትህ ለዳዊት ‘ከዘሮችህ በእስራኤል ዙፋን ላይ የሚነግሥ ልጅ አላሳጣህም’ በማለት የሰጠሁትን የተስፋ ቃል በመጠበቅ፥ ዙፋንህ በእስራኤል ለዘለዓለም ጸንቶ እንዲኖር አደርጋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ነ አዉዋ ዳዊታዉ፥ ‘እስራኤልያ ካዉተ አራታን ኡትያ አሳ ኔን ኡባካ ያካ’ ጌዳዋዳን፥ ነ ካዉተ አራታ እስራኤልያ ቦላ መናዉ ምንሳደ ኤሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) taani ne aawuwaa Daawitaw, ‹Israa'eeliyaa kawutetsaa araatan uttiyaa asaa neeni ubbakka d'ayakka› geeddawaadan, ne kawutetsaa araataa Israa'eeliyaa bolla med'inaw minisaade essana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) tani ne aawa Dawites, ‹Isra7eele kawoteththa araatan uttiza as neni mulekka dhayakka› gida mala ne kawoteththa araataa Isra7eele bolla mernaas minththa essana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኔ ኣዋ ዳዊቴስ፥ ‹ኢስራኤሌ ካዎቴ ኣራታን ኡቲዛ ኣስ ኔኒ ሙሌካ ያካ› ጊዳ ማላ ኔ ካዎቴ ኣራታ ኢስራኤሌ ቦላ ሜርናስ ሚን ኤሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ነ አዋ ዳዊታስ፥ ‘እስራኤለ ካዎተ አራታን ኡትያ አስ ኔኒ ኩመ ያካ’ ” ግዳይሳዳ ነ አራታ እስራኤለ ቦላ መርናዉ ምንዳ ኤሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) taani ne aawa Dawitas, ‘Isra7eele kawotetha araatan uttiya asi neeni kumethi dhayaka’ ” gidaysada ne araata Isra7eele bolla merinaw minthada essana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለአባትህ ለዳዊት፣ ‘በእስራኤል ዙፋን ላይ የሚቀመጥ ከዘርህ ሰው አታጣም’ በማለት በሰጠሁት ተስፋ መሠረት ዙፋንህን በእስራኤል ላይ ለዘላለም አጸናለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለአባትህ ለዳዊት ‘ከዘሮችህ በእስራኤል ዙፋን ላይ የሚነግሥ ልጅ አላሳጣህም’ በማለት የሰጠሁትን የተስፋ ቃል በመጠበቅ፥ ዙፋንህ በእስራኤል ለዘለዓለም ጸንቶ እንዲኖር አደርጋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኸምቲ ነቦኻ ዳዊት ‘ኣብ ዙፋን እስራኤል ዝቕመጥ ሰብ ኣየቋርፀልካን እየ’ ዝበልክዎ፥ ንዙፋን መንግስትኻ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንዘለኣለም ከፅንዖ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኸምቲ ነቦኻ ዳዊት፡ ኣብ ዝፋን እስራኤል ዚሕመጥ ሰብ ኣየቛርጸልካን እየ፡ ዝበልክዎ፡ ንዝፋን መንግስትኻ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንዘለኣለም ከጽንዖ እየ።