1 Kings 9:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ከምቲ ንኣቦኻ ዳዊት ቃል ዝኣተኹሉ፡ ኣብ ዝፋን እስራኤል ዝነብር ሰብ ኣይኪጐድለካን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ፦ በእስራኤል ላይ የሚገዛ ሰውን ከአንተ አላጠፋም ብዬ ለአባትህ ለዳዊት እንደ ተናገርሁ፥ የመንግሥትህን ዙፋን በእስራኤል ላይ ለዘለዓለም አጸናለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ። ከእስራኤል ዙፋን ከዘርህ ሰው አታጣም ብዬ ለአባትህ ለዳዊት እንደ ተናገርሁ፥ የመንግሥትህን ዙፋን በእስራኤል ላይ ለዘላለም አጸናለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለአባትህ ለዳዊት ‘ከዘሮችህ በእስራኤል ዙፋን ላይ የሚነግሥ ልጅ አላሳጣህም’ በማለት የሰጠሁትን የተስፋ ቃል በመጠበቅ፥ ዙፋንህ በእስራኤል ለዘለዓለም ጸንቶ እንዲኖር አደርጋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ነ አዉዋ ዳዊታዉ፥ ‘እስራኤልያ ካዉተ አራታን ኡትያ አሳ ኔን ኡባካ ያካ’ ጌዳዋዳን፥ ነ ካዉተ አራታ እስራኤልያ ቦላ መናዉ ምንሳደ ኤሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taani ne aawuwaa Daawitaw, ‹Israa'eeliyaa kawutetsaa araatan uttiyaa asaa neeni ubbakka d'ayakka› geeddawaadan, ne kawutetsaa araataa Israa'eeliyaa bolla med'inaw minisaade essana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | tani ne aawa Dawites, ‹Isra7eele kawoteththa araatan uttiza as neni mulekka dhayakka› gida mala ne kawoteththa araataa Isra7eele bolla mernaas minththa essana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኔ ኣዋ ዳዊቴስ፥ ‹ኢስራኤሌ ካዎቴ ኣራታን ኡቲዛ ኣስ ኔኒ ሙሌካ ያካ› ጊዳ ማላ ኔ ካዎቴ ኣራታ ኢስራኤሌ ቦላ ሜርናስ ሚን ኤሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ነ አዋ ዳዊታስ፥ ‘እስራኤለ ካዎተ አራታን ኡትያ አስ ኔኒ ኩመ ያካ’ ” ግዳይሳዳ ነ አራታ እስራኤለ ቦላ መርናዉ ምንዳ ኤሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | taani ne aawa Dawitas, ‘Isra7eele kawotetha araatan uttiya asi neeni kumethi dhayaka’ ” gidaysada ne araata Isra7eele bolla merinaw minthada essana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለአባትህ ለዳዊት፣ ‘በእስራኤል ዙፋን ላይ የሚቀመጥ ከዘርህ ሰው አታጣም’ በማለት በሰጠሁት ተስፋ መሠረት ዙፋንህን በእስራኤል ላይ ለዘላለም አጸናለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለአባትህ ለዳዊት ‘ከዘሮችህ በእስራኤል ዙፋን ላይ የሚነግሥ ልጅ አላሳጣህም’ በማለት የሰጠሁትን የተስፋ ቃል በመጠበቅ፥ ዙፋንህ በእስራኤል ለዘለዓለም ጸንቶ እንዲኖር አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኸምቲ ነቦኻ ዳዊት ‘ኣብ ዙፋን እስራኤል ዝቕመጥ ሰብ ኣየቋርፀልካን እየ’ ዝበልክዎ፥ ንዙፋን መንግስትኻ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንዘለኣለም ከፅንዖ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኸምቲ ነቦኻ ዳዊት፡ ኣብ ዝፋን እስራኤል ዚሕመጥ ሰብ ኣየቛርጸልካን እየ፡ ዝበልክዎ፡ ንዝፋን መንግስትኻ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንዘለኣለም ከጽንዖ እየ። |