1 Kings 9:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰሎሞን ዝነበሮ ዅለን ከተማታት መኽዘን፡ ንሰረገላታቱ ዚኸውን ከተማታትን ንፈረሰኛታቱ ዚኸውን ከተማታትን፡ ሰሎሞን ድማ ኣብ የሩሳሌምን ኣብ ሊባኖስን ኣብ ብዘላ ምድሪ ግዝኣቱን ኪሃንጾም ዝደለየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሰሎሞንም የነበሩትን የዕቃ ቤት ከተሞች ሁሉ፤ የሰረገላውንም ከተሞች፥ የፈረሰኞችንም ከተሞች፥ በኢየሩሳሌምም፥ በሊባኖስም፥ በመንግሥቱም ምድር ሁሉ ሰሎሞን ይሠራ ዘንድ የወደደውን ሁሉ ሠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሰሎሞንም የነበሩትን የዕቃ ቤት ከተሞች ሁሉ፥ የሰረገላውንም ከተሞች፥ የፈረሰኞችንም ከተሞች፥ በኢየሩሳሌምም በሊባኖስም በመንግሥቱም ምድር ሁሉ ሰሎሞን ይሠራ ዘንድ የወደደውን ሁሉ ሠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህም የስንቅ ማከማቻዎች፥ ፈረሶችና ሠረገሎች የሚጠበቁባቸው፥ ከተሞችን ከተመ፤ ሰሎሞንም በኢየሩሳሌም፥ በሊባኖስና በግዛቱ ሁሉ የሚፈልገውን ገነባ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሚሻ ምንጅያ ካታማቱዋ ኡባ፥ ባረ ፓራቱዋነ ፓራ ጋረቱዋ ዎያ ካታማቱዋነ የሩሳላመን፥ ልባኖሳንነ ባረ ሞድያ ቢታን ኡባን ኬጻናዉ አሞቴዳ ኡባ ኬጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | miishshaa minjjiyaa katamatuwaa ubbaa, bare paratuwaanne paraa gaaretuwaa wotsiyaa katamatuwaanne Yerusaalamen, Libaanoosaninne bare mooddiyaa biittan ubbaan kees's'anaw amotteedda ubbaa kees's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | shinqe minjji woththiza katamata ubbaa, ba paratanne para-gaareta woththiza katamatanne Yerusalaamen, Libaanooseninne ba haariza biitta ubbaan keexxanaas amottida ubbaa keexxides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሺንቄ ሚንጂ ዎዛ ካታማታ ኡባ፥ ባ ፓራታኔ ፓራ-ጋሬታ ዎዛ ካታማታኔ ዬሩሳላሜን፥ ሊባኖሴኒኔ ባ ሃሪዛ ቢታ ኡባን ኬጻናስ ኣሞቲዳ ኡባ ኬጺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቡቁራ ምንጅያ ካታማታ ኡባ፥ ባ ፓራታነ ፓራ ጋረታ ናግያ ካታማታ፥ የሩሳላመን፥ ልባኖሰንነ እ ሃርያ ቢታ ኡባን ኬፃናዉ ኮይዳ ኡባ ኬፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | buqura minjiya katamata ubbaa, ba paratanne para gaareta naagiya katamata, Yerusalaamen, Libaanoseninne I haariya biitta ubban keexanaw koyida ubbaa keexis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም ማናቸውንም በኢየሩሳሌም፣ በሊባኖስና በሌሎች ግዛቶቹ ሁሉ ለመሥራት የፈለገውን፣ ሥንቅ የሚከማችባቸውን፣ ሠረገሎች የሚጠበቁባቸውን እንዲሁም ፈረሰኞች የሚቀመጡባቸውን ከተሞችና መንደሮች ሁሉ ሠራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህም የስንቅ ማከማቻዎች፥ ፈረሶችና ሠረገሎች የሚጠበቁባቸው፥ ከተሞችን ከተመ፤ ሰሎሞንም በኢየሩሳሌም፥ በሊባኖስና በግዛቱ ሁሉ የሚፈልገውን ገነባ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዅለን እተን ሰሎሞን ስንቂ ኣኪቡለን ዝነበረ ኸተማታት መዛግብትን፥ ከተማታት ሰረገላታትን ከተማታት ፈረሰኛታትን፥ ነቲ ኸም ድሌቱ ገይሩ ኣብ ኢየሩሳሌምን ኣብ ሊባኖስን ኣብ ኵሉ ሃገር ግዝኣቱን ክሰርሖ ዝደለየ ሰርሐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዂለን ናይ ሰሎሞን ዝነበራ ኸተማታት መዛግብትን ከተማታት ሰረገላን ከተማታት ፈረሰኛታትን ነቲ ሰሎሞን ከም ባህጉ ገይሩ ኣብ የሩሳሌምን ኣብ ሊባኖስን ኣብ ኲሉ ሃገር ግዝኣቱን ኪሰርሖ ዝደለየ ሰርሔ። |