1 Kings 9:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ደይቡ ንገዘር ወሲዱ ብሓዊ ኣቃጺሉ ነቶም ኣብታ ኸተማ ዚነብሩ ከነኣናውያን ቀቲሉ ንጓሉ ሰበይቲ ሰሎሞን ህያብ ሃቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የግ​ብ​ፅም ንጉሥ ፈር​ዖን ወጥቶ ጋዜ​ርን ያዘ፤ በእ​ሳ​ትም አቃ​ጠ​ላት፤ በሜ​ር​ጎብ ይኖሩ የነ​በ​ሩ​ትን ከነ​ዓ​ና​ው​ያ​ን​ንም ገደ​ላ​ቸው፤ ለል​ጁም ለሰ​ሎ​ሞን ሚስት እነ​ዚ​ያን አገ​ሮች ትሎት አድ​ርጎ ሰጥ​ቶ​አት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የግብጽም ንጉሥ ፈርዖን ወጥቶ ጌዝርን ይዞ ነበር፥ በእሳትም አቃጥሎ ነበር፥ በከተማም የኖሩትን ከነዓናውያን ገድሎ ነበር፤ ለልጁም ለሰሎምን ሚስት ትሎት አድርጎ ሰጥቶአት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቀደም ሲል የግብጽ ንጉሥ በጌዜር ላይ አደጋ ጥሎ፥ ነዋሪዎችዋን ከነዓናውያንን ገድሎ ከተማይቱንም አቃጥሎ በቁጥጥሩ ሥር አድርጓት ነበር፤ ከዚያም በኋላ ሴት ልጁን ለሰሎሞን በዳረለት ጊዜ የጌዜርን ከተማ ማጫ አድርጎ ሰጣት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼ ቢታ ካቲ ካሰ ገዜራ ካታማ ኦይቂደ ካታማ ታማን ጹጌዳ። ካታማን ደእያ ካናነ አሳቱዋካ ዎዳ፤ ያቲደ ሶሎሞነ አኬዳ ባረ ናትዉ ዎይታ ኦደ እሜዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'e biittaa Kaatii kase Gezeera katamaa oyk'k'iide katamaa taman s'uuggeedda. Kataman de'iyaa Kanaane asatuwaakka wod'eedda; yaatiide Solomone akkeedda bare naattiw woytaa ootsiide immeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gibxe kawo Paarooney kase Gezeere katama bolla daafa gaththidi oli oykkides; histtidi katamaa taman xuuggides; izin diza Kanaane asaa wodhidi Solomoone gelida ba nays woyto immides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊብጼ ካዎ ፓሮኔይ ካሴ ጌዜሬ ካታማ ቦላ ዳፋ ጋዲ ኦሊ ኦይኪዴስ፤ ሂስቲዲ ካታማ ታማን ጹጊዴስ፤ ኢዚን ዲዛ ካናኔ ኣሳ ዎዲ ሶሎሞኔ ጌሊዳ ባ ናይስ ዎይቶ ኢሚዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀ ካዎይ ካሰ ገዘራ ኦይክድ ታማን ፁግስ። ካታማን ደእያ ካናነ አሳታ ዎስ፤ ሶሎሞነይ ኤክዳ ባ ናእዉ ዎይቶ ኦድ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxe kawoy kase Gezera oykidi taman xuuggis. Kataman de7iya Kanaane asata wodhis; Solomoney ekida ba na7iw woyto oothidi immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን ወጥቶ በጌዝር ላይ አደጋ ጥሎ ያዛት፤ አቃጠላትም፤ ነዋሪዎቿን ከነዓናውያንን ገድሎ ለልጁ ለሰሎሞን ሚስት መዳሪያ አድርጎ ሰጥቷት ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀደም ሲል የግብጽ ንጉሥ በጌዜር ላይ አደጋ ጥሎ፥ ነዋሪዎችዋን ከነዓናውያንን ገድሎ ከተማይቱንም አቃጥሎ በቊጥጥሩ ሥር አድርጓት ነበር፤ ከዚያም በኋላ ሴት ልጁን ለሰሎሞን በዳረለት ጊዜ የጌዜርን ከተማ ማጫ አድርጎ ሰጣት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጌዝር፥ ፈርዖን ንጉስ ግብፂ ደዪቡ ዝሓዛ፥ ብሓዊ ኣቃፂሉ፥ ነቶም ኣብታ ኸተማ ዝነበሩ ከነዓናውያን ከዓ ቐቲሉ፥ ንጓሉ ንሰበይቲ ሰሎሞን ኣግዚምዋ ዝነበረት ከተማ እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ደዪቡ ንጌዘር ሐዛ፡። ብሓዊ ተኲሱ፡ ነቶም ኣብታ ኸተማ ዝነበሩ ከነኣናውያን ከኣ ቀቲሉ፡ ንጓሉ ንሰበይቲ ሰሎሞን፡ ገዝማ ሀባ።