1 Kings 9:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ሓወይ፡ እዘን ዝሃብካኒ ከተማታት እንታይ እየን፧ ክሳዕ ሎሚ ድማ ምድሪ ካቡል ኢሉ ሰመዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም አለው፥ “ወንድሜ ሆይ! የሰጠኸኝ እነዚህ ከተሞች ምንድን ናቸው?” እስከ ዛሬም ድረስ ወሰን ብሎ ጠራቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። ወንድሜ ሆይ፥ የሰጠኸኝ እነዚህ ከተሞች ምንድር ናቸው? አለ። እስከ ዛሬም ድረስ የከቡል አገር ተብለው ተጠሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞንን “ወንድሜ ሆይ! የሰጠኸኝ ከተሞች ለካ እነዚህ ናቸውን?” አለው፤ በዚህ ምክንያት እስከ ዛሬ ድረስ ያ አካባቢ በሙሉ ካቡል እየተባለ ይጠራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ኪራም ሶሎሞና፥ “ታ እሻዉ፥ ሀዋንቱ ኔን ታዉ እሜዳዋንቱ አያ ካታማቴ?” ያጌዳ። ሄዋ ድራዉ፥ እ ሄ ካታማቱዋ፥ “ፓና ቢታ” ያጊደ ሱንዳ። ሄ ሄራይ ሀቼ ጋካናዉካ ሄ ሱንን ጼሰቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, Kiiraami Solomona, «Ta ishaw, hawanttu neeni taw immeeddawanttu ayaa katamatee?» yaageedda. Hewaa diraw, I he katamatuwaa, «Patsenna biittaa» yaagiide suntseedda. He heeray hachche gakkanawukka he suntsan s'eesettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Kiraamey Solomoone, «Ta ishawu! Hayti neni taas immidayti ay katamaa?» gides. Hessa gishshas izi he katamata Kaabule gi xeygides; he heeray hach gakkanaaska he sunththaan xeygettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኪራሜይ ሶሎሞኔ፥ «ታ ኢሻዉ! ሃይቲ ኔኒ ታስ ኢሚዳይቲ ኣይ ካታማ?» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ሄ ካታማታ ካቡሌ ጊ ጼይጊዴስ፤ ሄ ሄራይ ሃች ጋካናስካ ሄ ሱንን ጼይጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ክራም ሶሎሞነኮ፥ “ታ እሻዉ፥ ሀይሳቲ ነ ታዉ እምዳ ካታማት አይባ ካታሜ?” ያግስ። ሄሳ ግሾ፥ እ ሄ ካታማታ፥ “ፓና ቢታ” ያግድ ሱንስ። ሄ ሄራይ ሀች ጋካናዉ ሄ ሱንን ፄገቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kiraami Solomoneko, “Ta ishaw, haysati ne taw immida katamati ayba katamee?” yaagis. Hessa gisho, I he katamata, “Pathonna biitta” yaagidi sunthis. He heeray hachi gakanaw he sunthan xeegetees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “ወንድሜ ሆይ፤ እነዚህ የሰጠኸኝ ከተሞች ምንድን ናቸው?” አለ፤ እነዚህንም “ከቡል ምድር” አላቸው፤ እስከ ዛሬም በዚሁ ስም ይጠራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞንን “ወንድሜ ሆይ! የሰጠኸኝ ከተሞች ለካ እነዚህ ናቸውን?” አለው፤ በዚህ ምክንያት እስከ ዛሬ ድረስ ያ አካባቢ በሙሉ ካቡል እየተባለ ይጠራል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሓወይ፥ እዘን ዝሃብካንስ እንታይ ዝኸተማአን እየን” ድማ በለ። ከምቲ ኽሳዕ ሎሚ ዝስመያኦ ዘለዋ ኸዓ፥ ምድሪ ከቡል ኢሉ ሰመየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓወየ፡ እዘን ዝሀብካንስ እንታይ ከተማኤን እየን፡ ድማ በለ። ከምቲ ኽሻዕ ሎሚ ዚስመያኦ ዘለዋ ኸኣ፡ ምድሪ ካቡል ኢሉ ሰመየን። |