1 Kings 9:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ሓወይ፡ እዘን ዝሃብካኒ ከተማታት እንታይ እየን፧ ክሳዕ ሎሚ ድማ ምድሪ ካቡል ኢሉ ሰመዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም አለው፥ “ወን​ድሜ ሆይ! የሰ​ጠ​ኸኝ እነ​ዚህ ከተ​ሞች ምን​ድን ናቸው?” እስከ ዛሬም ድረስ ወሰን ብሎ ጠራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። ወንድሜ ሆይ፥ የሰጠኸኝ እነዚህ ከተሞች ምንድር ናቸው? አለ። እስከ ዛሬም ድረስ የከቡል አገር ተብለው ተጠሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰሎሞንን “ወንድሜ ሆይ! የሰጠኸኝ ከተሞች ለካ እነዚህ ናቸውን?” አለው፤ በዚህ ምክንያት እስከ ዛሬ ድረስ ያ አካባቢ በሙሉ ካቡል እየተባለ ይጠራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ኪራም ሶሎሞና፥ “ታ እሻዉ፥ ሀዋንቱ ኔን ታዉ እሜዳዋንቱ አያ ካታማቴ?” ያጌዳ። ሄዋ ድራዉ፥ እ ሄ ካታማቱዋ፥ “ፓና ቢታ” ያጊደ ሱንዳ። ሄ ሄራይ ሀቼ ጋካናዉካ ሄ ሱንን ጼሰቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, Kiiraami Solomona, «Ta ishaw, hawanttu neeni taw immeeddawanttu ayaa katamatee?» yaageedda. Hewaa diraw, I he katamatuwaa, «Patsenna biittaa» yaagiide suntseedda. He heeray hachche gakkanawukka he suntsan s'eesettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Kiraamey Solomoone, «Ta ishawu! Hayti neni taas immidayti ay katamaa?» gides. Hessa gishshas izi he katamata Kaabule gi xeygides; he heeray hach gakkanaaska he sunththaan xeygettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኪራሜይ ሶሎሞኔ፥ «ታ ኢሻዉ! ሃይቲ ኔኒ ታስ ኢሚዳይቲ ኣይ ካታማ?» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ሄ ካታማታ ካቡሌ ጊ ጼይጊዴስ፤ ሄ ሄራይ ሃች ጋካናስካ ሄ ሱንን ጼይጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ክራም ሶሎሞነኮ፥ “ታ እሻዉ፥ ሀይሳቲ ነ ታዉ እምዳ ካታማት አይባ ካታሜ?” ያግስ። ሄሳ ግሾ፥ እ ሄ ካታማታ፥ “ፓና ቢታ” ያግድ ሱንስ። ሄ ሄራይ ሀች ጋካናዉ ሄ ሱንን ፄገቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kiraami Solomoneko, “Ta ishaw, haysati ne taw immida katamati ayba katamee?” yaagis. Hessa gisho, I he katamata, “Pathonna biitta” yaagidi sunthis. He heeray hachi gakanaw he sunthan xeegetees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም፣ “ወንድሜ ሆይ፤ እነዚህ የሰጠኸኝ ከተሞች ምንድን ናቸው?” አለ፤ እነዚህንም “ከቡል ምድር” አላቸው፤ እስከ ዛሬም በዚሁ ስም ይጠራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰሎሞንን “ወንድሜ ሆይ! የሰጠኸኝ ከተሞች ለካ እነዚህ ናቸውን?” አለው፤ በዚህ ምክንያት እስከ ዛሬ ድረስ ያ አካባቢ በሙሉ ካቡል እየተባለ ይጠራል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሓወይ፥ እዘን ዝሃብካንስ እንታይ ዝኸተማአን እየን” ድማ በለ። ከምቲ ኽሳዕ ሎሚ ዝስመያኦ ዘለዋ ኸዓ፥ ምድሪ ከቡል ኢሉ ሰመየን።
Amharic Tigrinya 2011 ሓወየ፡ እዘን ዝሀብካንስ እንታይ ከተማኤን እየን፡ ድማ በለ። ከምቲ ኽሻዕ ሎሚ ዚስመያኦ ዘለዋ ኸኣ፡ ምድሪ ካቡል ኢሉ ሰመየን።