1 Kings 9:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሂራም ንጉስ ጢሮስ ድማ፡ ንሰሎሞን ከም ኵሉ ድሌቱ ኣእዋም ቄድሮስን ኣእዋም ሳይፕረስን ወርቅን ኣቕረበሉ፣ ንጉስ ሰሎሞን ድማ ንሂራም ኣብ ምድሪ ገሊላ ዕስራ ከተማታት ሃቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጢሮስ ንጉሥ ኪራም በዝግባና በጥድ እንጨት፥ በወርቅና በሚሻውም ሁሉ ሰሎሞንን ረድቶት ነበር። ያንጊዜም ንጉሡ ሰሎሞን በገሊላ ምድር ያሉትን ሃያ ከተሞች ለኪራም ሰጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡ ሰሎሞን በገሊላ ምድር ያሉትን ሀያ ከተሞች ለኪራም ሰጠው። የጢሮስም ንጉሥ ኪራም የሚሻውን ያህል የዝግባና የጥድ እንጨት የሚሻውንም ያህል ወርቅ ሁሉ ለሰሎሞን ሰጥቶት ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ለዚህ ሁሉ ሥራ ለሰሎሞን የሚያስፈልገውን የሊባኖስ ዛፍና ዝግባ ከብዙ ወርቅ ጋር ሰጥቶት ነበር፤ ሥራውም ሁሉ ከተፈጸመ በኋላ ሰሎሞን በገሊላ ምድር የሚገኙትን ኻያ ታናናሽ ከተሞችን ለኪራም ሰጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጺሮሳ ካቲ ኪራም እ ኮይያ ጺዳ፥ ዝጋነ ዎርቃ ኡባ እሜዳ ድራዉ፥ ጋሊላን ደእያ ላታሙ ካታማቱዋ ሶሎሞነ አዉ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'iiroosa Kaatii Kiiraami I koyyiyaa s'iidaa, zigaanne work'k'aa ubbaa immeedda diraw, Galiilan de'iyaa laatamu katamatuwaa Solomone aw immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xiroose Kawo Kiraamey izas koshshiza xiidda, ziganne worqqa ubbaa immida gishshas Galilan diza nam7u tammu katamata Solomooney izas immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሮሴ ካዎ ኪራሜይ ኢዛስ ኮሺዛ ጺዳ፥ ዚጋኔ ዎርቃ ኡባ ኢሚዳ ጊሻስ ጋሊላን ዲዛ ናምኡ ታሙ ካታማታ ሶሎሞኔይ ኢዛስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅሮሳ ካዎይ ክራም ፂዳ፥ ዝጋነ ዎርቃ ኡባ እምዳ ግሾ፥ ጋልላን ደእያ ላታሙ ካታማታ ሶሎሞነይ እያዉ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xiroosa kawoy Kiraami xiidda, ziganne worqa ubbaa immida gisho, Galilan de7iya laatamu katamata Solomoney iyaw immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ሰሎሞን በገሊላ የሚገኙትን ሃያ ከተሞች ለጢሮስ ንጉሥ ለኪራም ሰጠው፤ ንጉሡ ይህን ያደረገውም፣ የሚያስፈልገውን ሁሉ ዝግባ፣ ጥድና ወርቅ ኪራም ሰጥቶት ስለ ነበር ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ለዚህ ሁሉ ሥራ ለሰሎሞን የሚያስፈልገውን የሊባኖስ ዛፍና ዝግባ ከብዙ ወርቅ ጋር ሰጥቶት ነበር፤ ሥራውም ሁሉ ከተፈጸመ በኋላ ሰሎሞን በገሊላ ምድር የሚገኙትን ኻያ ታናናሽ ከተሞች ለኪራም ሰጠው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኪራም ንጉስ ጢሮስ ንሰሎሞን ክንዲ ዝደለዮ ኦም ዝግባን ኦም ፅሕድን ክንዲ ዝደለዮ ወርቅን ዝደለዮ ዅሉን ሂቡዎ ነበረ፤ ሽዑ ንጉስ ሰሎሞን ንኪራም ኣብ ገሊላ ዕስራ ኸተማ ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሒራም ንጉስ ጢሮስ ንሰሎሞን ብኦም ቄድሮስን ብኦም ጽሕድን ብወርቅን ከም ዝደለዮ ዂሉ ምስ ሐገዞ፡ ሽዑ ንጉስ ሰሎሞን ንሒራም ኣብ ገሊላ ዕስራ ኸተማ ሀቦ። |