1 Kings 8:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ ታቦት ብዘይካ እተን ሙሴ ኣብ ሆሬብ ዘቐመጣ ክልተ ጽላት እምኒ፡ እግዚኣብሄር ምስ ደቂ እስራኤል ካብ ምድሪ ግብጺ ምስ ወጹ ኪዳን ምስ ኣተወ፡ ካልእ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በታቦቷም ውስጥ የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር በወጡ ጊዜ እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን ባደረገ ጊዜ ሙሴ በኮሬብ ካስቀመጣቸው የቃል ኪዳን ጽላት ከሚባሉት ከሁለቱ የድንጋይ ጽላት በቀር ምንም አልነበረባትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በታቦቱም ውስጥ የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ምድር በወጡ ጊዜ፥ እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን ባደረገ ጊዜ፥ ሙሴ በኮሬብ ካስቀመጣቸው ከሁለቱ የድንጋይ ጽላቶች በቀር ምንም አልነበረበትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ሕዝብ ከግብጽ ምድር እንደ ወጡ፥ ጌታ ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን በገባ ጊዜ፥ ሙሴ በኮሬብ ተራራ በቃል ኪዳኑ ታቦት ውስጥ ካኖራቸው ከሁለቱ የድንጋይ ጽላቶች በቀር ሌላ ምንም ነገር አልነበረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ ዎደ፥ መና ጎዳይ ኡንቱንቱና ቃላ ጫቁዋ ጫቀቴዳ ሲና ደርያን ሙሴ ዎዳ ላኡ ማሰቴዳ ሹቻቱዋፐ አትና፥ ታቦታ ግዶን ሀራባይ አያይነ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay Gibs'e gadiyaappe kesseedda wode, Med'inaa Goday unttunttunna k'aalaa c'aak'uwaa c'aak'k'eteedda Siinaa Deriyan Muse wotseedda laa"u masetteedda shuchchatuwaappe attina, Taabootaa giddon harabay ayaynne baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Gibxe biittafe kezida wode GODAY isttara caaqettida Siina zuma bolla Musey Taabotaa giddon woththida masettida nam7u shuchchatappe attiin haray aykko miishshika baawa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ጊብጼ ቢታፌ ኬዚዳ ዎዴ ጎዳይ ኢስታራ ጫቄቲዳ ሲና ዙማ ቦላ ሙሴይ ታቦታ ጊዶን ዎዳ ማሴቲዳ ናምኡ ሹቻታፔ ኣቲን ሃራይ ኣይኮ ሚሺካ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ግብፀ ቢታፈ ከይዳ ዎደ ጎዳይ ኤንታራ ጫቅዳ ኮሬባ ዙማን ሙሰይ ዎዳ ናምኡ ሎቸ ሹቻታ ፃላላፐ አትሽን፥ ታቦትያ ግዶን ሀራባይ አይብካ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Gibxe biittafe keyida wode Goday entara caaqida Koreeba zuman Musey wothida nam7u loche shuchata xalaalape attishin, Taabotiya giddon harabay aybika baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር በወጡ ጊዜ እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር ኪዳን በገባበት በኮሬብ፣ ሙሴ በታቦቱ ውስጥ ካስቀመጣቸው ሁለት የድንጋይ ጽላቶች በቀር በታቦቱ ውስጥ ምንም አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ሕዝብ ከግብጽ ምድር እንደ ወጡ እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን በገባ ጊዜ ሙሴ በሲና ተራራ በቃል ኪዳኑ ታቦት ውስጥ ካኖራቸው ከሁለቱ የድንጋይ ጽላቶች በቀር በቃል ኪዳኑ ታቦት ውስጥ ሌላ ምንም ነገር አልነበረም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ ውሽጢ ታቦት ደቂ እስራኤል ካብ ግብፂ ምስ ወፁ እግዚኣብሄር ምስኣቶም ኪዳን ዝኣተወሉ ጊዜ፥ ብዘይ እተን ሙሴ ኣብ ኮሬብ ናብኡ ዘእተወን ክልተ ፅላት እምኒ ሓደኳ ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ ታቦት ብጀካ እተን ሙሴ ኣብ ሆሬብ ናብኡ ዘእተወን ክልተ ጽላት እምኒ ገለ ኻልእ ኣይነበረን፡ እዚ ኸኣ በቲ እግዚኣብሄር ምስ ደቂ እስራኤል፡ ንሳቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ምስ ወጹ፡ ኪዳን ዝአተወሉ ግዜ ዀነ። |