1 Kings 8:66 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሻሙናይ መዓልቲ ድማ ነቶም ህዝቢ ሰደዶም፣ ንጉስ ድማ ባረኹ እሞ ናብ ድንኳናቶም ከዱ፣ በቲ እግዚኣብሄር ንጊልያኡ ዳዊትን ንህዝቡን እስራኤልን ዝገበሮ ዅሉ ሰናይ ኣብ ልቦም ተሓጐሱን ተሓጐሱን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በስ​ም​ን​ተ​ኛ​ውም ቀን ሕዝ​ቡን አሰ​ና​በተ፤ እነ​ር​ሱም ንጉ​ሡን መረቁ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለባ​ሪ​ያው ለዳ​ዊ​ትና ለሕ​ዝቡ ለእ​ስ​ራ​ኤል ስላ​ደ​ረ​ገው ቸር​ነት ሁሉ በል​ባ​ቸው ደስ ብሏ​ቸው፥ ሐሴ​ትም አድ​ር​ገው ወደ እየ​ቤ​ታ​ቸው ሄዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በስምንተኛውም ቀን ሕዝቡን አሰናበተ፤ እነርሱም ንጉሡን መረቁ፥ እግዚአብሔርም ለባሪያው ለዳዊትና ለሕዝቡ ለእስራኤል ስላደረገው ቸርነት ሁሉ በልባቸው ተደስተው ሐሤትም አድርገው ወደ ስፍራቸው ሄዱ። a
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሚቀጥለውም ቀን ሰሎሞን ሕዝቡን ሁሉ አሰናበተ፤ ሁሉም ሰሎሞንን መረቁ፤ እግዚአብሔር ለአገልጋዩ ለዳዊትና ለሕዝቡ ለእስራኤል ስለ አደረገው በጎ ነገር ሁሉ ደስ ብሎአቸው ወደየቤታቸው ሄዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎንተ ጋላስ ካቲ አሳ ሞይዜዳ፤ አሳይ ካትያ አንጂደ፥ መና ጎዳይ ባረ ቆማ ዳዊተዉነ ባረ አሳ እስራኤልያዉ ኦዳ ኬካተን ናሸቲደነ ዎዛናፐ ፓሽኪደ፥ ባረ ሶ ባረ ሶ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wonttetsa gallassi kaatii asaa moyzzeedda; Asay kaatiyaa anjjiide, Med'inaa Goday bare k'oomaa Daawitewunne bare asaa Israa'eeliyaw ootseedda keekkatetsan nashettiiddenne wozanaappe pashikkiidde, bare soo bare soo beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wonteththa gallas kawoy asaa moyzides; asay kawoza anjjidi GODAY ba aylle Dawitesinne ba asaa Isra7eeles ooththida kiyateththan wozinappe ufayettishe baso baso bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎንቴ ጋላስ ካዎይ ኣሳ ሞይዚዴስ፤ ኣሳይ ካዎዛ ኣንጂዲ ጎዳይ ባ ኣይሌ ዳዊቴሲኔ ባ ኣሳ ኢስራኤሌስ ኦዳ ኪያቴን ዎዚናፔ ኡፋዬቲሼ ባሶ ባሶ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎንተ ጋላስ ካዎይ አሳ ሞይዝስ፤ አሳይ ካዋ አንጅድ፥ ጎዳይ ባ አይልያ ዳዊታስነ ባ አሳ እስራኤለስ ኦዳ ኬሀተን ዎዛናፐ ኡፋይትሸ ባ ሶ ባ ሶ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wontetha gallas kawoy asaa moyzis; asay kawa anjidi, Goday ba aylliya Dawitasinne ba asaa Isra7eeles oothida keehatethan wozanape ufaytishe ba soo ba soo bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሚቀጥለው ቀን ሕዝቡን አሰናበተ፤ ሕዝቡም ንጉሡን መረቁ፤ እግዚአብሔር ለባሪያው ለዳዊትና ለሕዝቡ ለእስራኤል ባደረገው በጎ ነገር ሁሉ ከልብ ተደስተው ሐሤት በማድረግ ወደየቤታቸው ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሚቀጥለው ቀን ሰሎሞን ሕዝቡን ሁሉ አሰናበተ፤ ሁሉም ሰሎሞንን መረቁ፤ እግዚአብሔር ለአገልጋዩ ለዳዊትና ለሕዝቡ ለእስራኤል ስለ አደረገው በጎ ነገር ሁሉ ደስ ብሎአቸው ወደየቤታቸው ሄዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ሻምነይቲ መዓልቲ፥ ነቶም ህዝቢ ኣሰናበቶም፤ ንሳቶም ከዓ ንንጉስ መረቕዎ፤ በቲ ዅሉ እግዚኣብሄር ንባርያኡ ዳዊትን ንህዝቡ እስራኤልን ዝገበረሎም ፅቡቕ ነገር ደስ ኢልዎም ብሕጉስ ልቢ ነናብ ገዛኦም ተመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ሳምነይቲ መዓልቲ ነቶም ህዝቢ ኣሰናበቶም፡ ንሳቶም ከኣ ንንጉስ መረቕዎ፡ በቲ እግዚኣብሄር ንባርያኡ ዳዊትን ንህዝቡ እስራኤልን ዝገበረሎም ኲሉ ጽቡሕ ነገር ባህ ኢልዎም፡ ብሕጉስ ልቢ ነናብ ድንኳኖም ከዱ።