1 Kings 8:66 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሻሙናይ መዓልቲ ድማ ነቶም ህዝቢ ሰደዶም፣ ንጉስ ድማ ባረኹ እሞ ናብ ድንኳናቶም ከዱ፣ በቲ እግዚኣብሄር ንጊልያኡ ዳዊትን ንህዝቡን እስራኤልን ዝገበሮ ዅሉ ሰናይ ኣብ ልቦም ተሓጐሱን ተሓጐሱን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በስምንተኛውም ቀን ሕዝቡን አሰናበተ፤ እነርሱም ንጉሡን መረቁ፤ እግዚአብሔርም ለባሪያው ለዳዊትና ለሕዝቡ ለእስራኤል ስላደረገው ቸርነት ሁሉ በልባቸው ደስ ብሏቸው፥ ሐሴትም አድርገው ወደ እየቤታቸው ሄዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በስምንተኛውም ቀን ሕዝቡን አሰናበተ፤ እነርሱም ንጉሡን መረቁ፥ እግዚአብሔርም ለባሪያው ለዳዊትና ለሕዝቡ ለእስራኤል ስላደረገው ቸርነት ሁሉ በልባቸው ተደስተው ሐሤትም አድርገው ወደ ስፍራቸው ሄዱ። a |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሚቀጥለውም ቀን ሰሎሞን ሕዝቡን ሁሉ አሰናበተ፤ ሁሉም ሰሎሞንን መረቁ፤ እግዚአብሔር ለአገልጋዩ ለዳዊትና ለሕዝቡ ለእስራኤል ስለ አደረገው በጎ ነገር ሁሉ ደስ ብሎአቸው ወደየቤታቸው ሄዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎንተ ጋላስ ካቲ አሳ ሞይዜዳ፤ አሳይ ካትያ አንጂደ፥ መና ጎዳይ ባረ ቆማ ዳዊተዉነ ባረ አሳ እስራኤልያዉ ኦዳ ኬካተን ናሸቲደነ ዎዛናፐ ፓሽኪደ፥ ባረ ሶ ባረ ሶ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wonttetsa gallassi kaatii asaa moyzzeedda; Asay kaatiyaa anjjiide, Med'inaa Goday bare k'oomaa Daawitewunne bare asaa Israa'eeliyaw ootseedda keekkatetsan nashettiiddenne wozanaappe pashikkiidde, bare soo bare soo beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wonteththa gallas kawoy asaa moyzides; asay kawoza anjjidi GODAY ba aylle Dawitesinne ba asaa Isra7eeles ooththida kiyateththan wozinappe ufayettishe baso baso bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎንቴ ጋላስ ካዎይ ኣሳ ሞይዚዴስ፤ ኣሳይ ካዎዛ ኣንጂዲ ጎዳይ ባ ኣይሌ ዳዊቴሲኔ ባ ኣሳ ኢስራኤሌስ ኦዳ ኪያቴን ዎዚናፔ ኡፋዬቲሼ ባሶ ባሶ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንተ ጋላስ ካዎይ አሳ ሞይዝስ፤ አሳይ ካዋ አንጅድ፥ ጎዳይ ባ አይልያ ዳዊታስነ ባ አሳ እስራኤለስ ኦዳ ኬሀተን ዎዛናፐ ኡፋይትሸ ባ ሶ ባ ሶ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wontetha gallas kawoy asaa moyzis; asay kawa anjidi, Goday ba aylliya Dawitasinne ba asaa Isra7eeles oothida keehatethan wozanape ufaytishe ba soo ba soo bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሚቀጥለው ቀን ሕዝቡን አሰናበተ፤ ሕዝቡም ንጉሡን መረቁ፤ እግዚአብሔር ለባሪያው ለዳዊትና ለሕዝቡ ለእስራኤል ባደረገው በጎ ነገር ሁሉ ከልብ ተደስተው ሐሤት በማድረግ ወደየቤታቸው ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሚቀጥለው ቀን ሰሎሞን ሕዝቡን ሁሉ አሰናበተ፤ ሁሉም ሰሎሞንን መረቁ፤ እግዚአብሔር ለአገልጋዩ ለዳዊትና ለሕዝቡ ለእስራኤል ስለ አደረገው በጎ ነገር ሁሉ ደስ ብሎአቸው ወደየቤታቸው ሄዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ሻምነይቲ መዓልቲ፥ ነቶም ህዝቢ ኣሰናበቶም፤ ንሳቶም ከዓ ንንጉስ መረቕዎ፤ በቲ ዅሉ እግዚኣብሄር ንባርያኡ ዳዊትን ንህዝቡ እስራኤልን ዝገበረሎም ፅቡቕ ነገር ደስ ኢልዎም ብሕጉስ ልቢ ነናብ ገዛኦም ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ሳምነይቲ መዓልቲ ነቶም ህዝቢ ኣሰናበቶም፡ ንሳቶም ከኣ ንንጉስ መረቕዎ፡ በቲ እግዚኣብሄር ንባርያኡ ዳዊትን ንህዝቡ እስራኤልን ዝገበረሎም ኲሉ ጽቡሕ ነገር ባህ ኢልዎም፡ ብሕጉስ ልቢ ነናብ ድንኳኖም ከዱ። |