1 Kings 8:63 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰሎሞን ድማ ንእግዚኣብሄር ዘምጽኦ መስዋእቲ ምስጋና፡ ዕስራን ክልተን ሽሕ ከብትን ሚእትን ዕስራን ሽሕ ኣባጊዕን ኣምጽአ። ሽዑ እቲ ንጉስን ኵሎም ደቂ እስራኤልን ንቤት እግዚኣብሄር ቐደሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡ ሰሎሞንም ለእግዚአብሔር ስለ ሰላም መሥዋዕት ሃያ ሁለት ሺህ በሬዎችንና መቶ ሃያ ሺህ በጎችን አቀረበ። ንጉሡና የእስራኤል ልጆች ሁሉ እንዲሁ የእግዚአብሔርን ቤት ቀደሱ፤ አከበሩም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሎሞንም ለእግዚአብሔር ይሠዋ ዘንድ ለደኅንነት መሥዋዕት ሀያ ሁለት ሺህ በሬዎችና መቶ ሀያ ሺህ በጎች አቀረበ። ንጉሡና የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እንዲህ የእግዚአብሔርን ቤት ቀደሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞንም ኻያ ሁለት ሺህ የቀንድ ከብቶችንና አንድ መቶ ኻያ ሺህ በጎችን የኅብረት መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ፤ በዚህም ዓይነት ንጉሥ ሰሎሞንና እስራኤላውያን ሁሉ ቤተ መቅደሱ ለእግዚአብሔር የተለየ እንዲሆን አደረጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶሎሞነ መና ጎዳዉ እትፐተ ያርሹዋ ያርሻናዉ ላታማነ ላኡ ሻአ ቦራቱዋነ ጼታነ ላታሙ ሻአ ዶርሳቱዋ ሺሼዳ። ሄዋዳን ኦደ ካቲነ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ አንጅሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Solomone Med'inaa Godaw ittippetetsaa yarshshuwaa yarshshanaw laatamanne laa"u sha"a booratuwaanne s'eetanne laatamu sha"a dorssatuwaa shiishsheedda. Hewaadan ootsiide kaatiinne Israa'eeliyaa Asay ubbay Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa anjjisseedino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Solomooney GODAAS issifeteththa yarsho yarshanaas 22,000 booratanne 120,000 dorsata shiishshides. Hessaththo ooththidi kawozinne Isra7eele asay ubbay GODAA Keeththaa anjjisida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶሎሞኔይ ጎዳስ ኢሲፌቴ ያርሾ ያርሻናስ 22,000 ቦራታኔ 120,000 ዶርሳታ ሺሺዴስ። ሄሳ ኦዲ ካዎዚኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ጎዳ ኬ ኣንጂሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ ጎዳስ እስፈተ ያርሾ ያርሻናዉ 22,000 ቦራታነ 120,000 ዶርሳታ ሺሽስ። ሄሳዳ ኦድ ካዎይነ እስራኤለ አሳ ኡባይ ጎዳ ኬ አንጅስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney Godaas issifetetha yarsho yarshanaw 22,000 booratanne 120,000 dorsata shiishis. Hessada oothidi kawoynne Isra7eele asa ubbay Godaa keethaa anjisidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሎሞንም ሃያ ሁለት ሺሕ በሬ፣ መቶ ሃያ ሺሕ በግና ፍየል የኅብረት መሥዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር አቀረበ፤ ንጉሡና እስራኤላውያንም ሁሉ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ በዚህ ሁኔታ ቀደሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞንም ኻያ ሁለት ሺህ የቀንድ ከብቶችንና አንድ መቶ ኻያ ሺህ በጎችን የኅብረት መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ፤ በዚህም ዐይነት ንጉሥ ሰሎሞንና እስራኤላውያን ሁሉ ቤተ መቅደሱ ለእግዚአብሔር የተለየ እንዲሆን አደረጉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰሎሞን ንእግዚኣብሄር ንመስዋእቲ ምስጋና ዝስዋእ ዕስራን ክልተን ሽሕ ብዕራይን፥ ሚእትን ዕስራን ሽሕ በጊዕን ኣቕረበ። ከምዙይ ገይሮም ከዓ ንጉስን ኵሎም እስራኤልን ነታ ቤት እግዚኣብሄር ቀደስዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሰሎሞን ንእግዚኣብሄር ዝሰውኦ መስዋእቲ ምስጋና ኸኣ ዕስራን ክልተን ሽሕ ብዕራይ፡ ሚእትን ዕስራን ሽሕ ከኣ በጊዕ ሰውኤ። ነታ ቤት እግዚኣብሄር ንጉስን ኲሎም እስራኤልን ኰይኖም ከምዚ ገይሮም ቀደስዋ። |