1 Kings 8:59 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዝለመንክዎ ቃላተይ ኣብ ጥቓ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ለይትን መዓልትን ይኹን፡ ንሱ ንጉዳይ ባርያኡን ንጉዳይ ህዝቡ እስራኤልን ኵሉ ጊዜ፡ ከምቲ ጕዳይ ዝጠልቦ ኺድግፍ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለባ​ሪ​ያ​ውና ለሕ​ዝቡ እስ​ራ​ኤል በየ​ዕ​ለቱ ፍር​ድን ያደ​ርግ ዘንድ ይህች በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት የለ​መ​ን​ኋት ቃል በቀ​ንና በሌ​ሊት ወደ አም​ላ​ካ​ችን ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የቀ​ረ​በች ትሁን፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለባሪያውና ለሕዝቡ ለእስራኤል በየዕለቱ ፍርድን ያደርግ ዘንድ ይህች በእግዚአብሔር ፊት የለመንኋት ቃል በቀንና በሌሊት ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር የቀረበች ትሁን፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእኔ ያገልጋዩና የሕዝቡ የእስራኤል የየዕለት ፍላጎት ይሟላ ዘንድ እነዚህ ለእግዚአብሔር ያቀረብኳቸው ልመናዎች ቀንና ሌሊት ወደ እግዚአብሔር አምላክ ይቅረቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀቼ ሀቼ ደኦ ኮሽያዋዳን፥ ጾሳይ ታና ባረ ቆማነ ባረ አሳ እስራኤልያ ማዳና ማላ፥ ታን መና ጎዳ ስንን ዎሳደ ጌዳ ሀ ቃላቱ ቃማነ ጋላስ መና ጎዳኮ፥ ኑ ጾሳኮ፥ ሺቅኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hachche hachche de'oo koshshiyaawaadan, S'oossay taana bare k'oomaanne bare asaa Israa'eeliyaa maaddana mala, taani Med'inaa Godaa sintsan woossaade geedda ha k'aalatuu k'ammanne gallassi Med'inaa Godaakko, nu S'oossaakko, shiik'ino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hach hach de7os koshshiza mala, GODAY tana ba ashkaraanne ba deraa Isra7eele maaddana mala, tani GODAA sinththan woossada gida ha qaalati qammanne gallas GODAA, nu Xoossaako shiiqetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃች ሃች ዴኦስ ኮሺዛ ማላ፥ ጎዳይ ታና ባ ኣሽካራኔ ባ ዴራ ኢስራኤሌ ማዳና ማላ፥ ታኒ ጎዳ ሲንን ዎሳዳ ጊዳ ሃ ቃላቲ ቃማኔ ጋላስ ጎዳ፥ ኑ ጾሳኮ ሺቄቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋላስ ጋላስ ኑስ ኮሽያባ እማናዉ ጎዳይ ታና ባ አይልያነ ባ አሳ እስራኤለ ማዳና መላ፥ ታኒ ጎዳ ስንን ዎስዳ ዎሳት ቃማነ ጋላስ ጎዳኮ፥ ኑ ፆሳኮ፥ ሺቆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gallas gallas nuus koshshiyaba immanaw Goday tana ba aylliyanne ba asaa Isra7eele maaddana mela, taani Godaa sinthan woossida woosati qammanne gallas Godaako, nu Xoossaako, shiiqo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በየዕለቱም ባሪያውንና ሕዝቡን እስራኤልን በሚያስፈልጋቸው ሁሉ እንዲረዳቸው፣ ይህች በእግዚአብሔር ፊት ያቀረብኋት የራሴ ልመና በቀንና በሌሊት ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ፊት ትቅረብ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእኔ ያገልጋዩና የሕዝቡ የእስራኤል የየዕለት ፍላጎት ይሟላ ዘንድ እነዚህ ለእግዚአብሔር ያቀረብኳቸው ልመናዎች ቀንና ሌሊት ወደ እግዚአብሔር አምላክ ይቅረቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንኣይ ንባርያኡን ንህዝቡ እስራኤልን ነንዕለቱ ዘድሊ ምሕረት ምእንቲ ኽገብረልና፥ ኵሎም ህዝብታት ምድሪ ኸዓ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከም ዝኾነ፥ ካልእ ኣምላኽ ከም ዘየለ ድማ ምእንቲ ኽፈልጡ፥ እዝ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዝተማህለልክዎ ፀሎት፥ ለይትን መዓልትን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ይብፃሕ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ፍርዲ ንባርያኡን እቲ ንህዝቡ እስራኤል ነንዕለቱ ዜድሊ ፍርድን ምእንቲ ኼውጽእ፡ ኲሎም ህዝብታት ምድርስ እግዚኣብሄር ንሱ ኣምላኽ ከም ዝዀነ፡ ካልእ ከም ዜልቦ ኸኣ ምእንቲ ኺፈልጡ፡ እዚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እተማህለልክዎ ቓላተይ ለይትን መዓልትን ኣብ ጥቓ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ይኹን።