1 Kings 8:58 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምእንቲ ልብና ናብኡ ኼዘንብል፡ ብዅሉ መገድታቱ ኽንመላለስን ነቲ ንኣቦታትና ዝኣዘዞም ትእዛዛቱን ሕግታቱን ስርዓታቱን ምእንቲ ኽንሕሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በመ​ን​ገ​ዱም ሁሉ እን​ሄድ ዘንድ፥ ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ች​ንም ያዘ​ዛ​ትን ትእ​ዛ​ዙ​ንና ሥር​ዐ​ቱን እን​ጠ​ብቅ ዘንድ፥ ልባ​ች​ንን ወደ እርሱ ይመ​ልስ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመንገዱም ሁሉ እንሄድ ዘንድ፥ ለአባቶቻችንም ያዘዛትን ሥርዓትና ፍርድ ትእዛዙንም እንጠብቅ ዘንድ፥ ልባችንን ወደ እርሱ ያዘነብል ዘንድ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለቀድሞ አባቶቻችን የሰጠውን ትእዛዞች፥ ደንቦችና ሥርዓቶችን በመጠበቅ እንደ እርሱ ፈቃድ መኖር እንድንችል ለእርሱ ታዛዦች እንድንሆን ያድርገን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑን አ ኦግያን ኡባን ሀመታና ማላነ እ ኑ አዋቶ እሜዳ አዛዙዋ፥ ዎጋቱዋነ ህግያ ናጋና ማላ፥ ኑ ዎዛና ባረኮ ዛሮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nuuni Aa ogiyaan ubbaan hamettana malanne I nu aawaatoo immeedda azazuwaa, wogatuwaanne higgiyaa naagana mala, nu wozanaa barekko zaaro.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nuni iza ogeta ubbaan hemettana malanne izi nu aawatas immida azazota, wogatanne maarata naagana mala nu wozinaa baakko zaaro.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑኒ ኢዛ ኦጌታ ኡባን ሄሜታና ማላኔ ኢዚ ኑ ኣዋታስ ኢሚዳ ኣዛዞታ፥ ዎጋታኔ ማራታ ናጋና ማላ ኑ ዎዚና ባኮ ዛሮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑኒ እያ ኦገታን ሄመታና መላነ እ ኑ አዋታስ እምዳ ኪታነ ዎጋ ናጋና መላ ኑ ዎዛና ባኮ ዛሮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nuuni iya ogetan hemetana melanne I nu aawatas immida kiitaanne wogaa naagana mela nu wozanaa baako zaaro.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመንገዱም ሁሉ እንድንሄድ፣ ለአባቶቻችን የሰጣቸውን ትእዛዞች፣ ሥርዐቶችና ደንቦች እንድንጠብቅ ልባችንን ወደ እርሱ ይመልስ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለቀድሞ አባቶቻችን የሰጠውን ትእዛዞች፥ ደንቦችና ሥርዓቶችን በመጠበቅ እንደ እርሱ ፈቃድ መኖር እንድንችል ለእርሱ ታዛዦች እንድንሆን ያድርገን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ነቦታትና ዝኣዘዞም ትእዛዛቱን ሕግጋቱን ስርዓታቱን ክንሕሉ፥ ብዅሉ መንገድታቱ ኽንከይድ፥ ንእኡውን ክንእዘዝ ንልብና ናብኡ የዘንብሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ነቦታትና ዝአዘዞም ትእዛዛቱን ሕጋጋቱን ፍርድታቱን ድማ ክንሕሉ፡ ብዂሉ መገድታቱን ኽንከይድ፡ ንልብና ናብኡ የብሎ።