1 Kings 8:58 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምእንቲ ልብና ናብኡ ኼዘንብል፡ ብዅሉ መገድታቱ ኽንመላለስን ነቲ ንኣቦታትና ዝኣዘዞም ትእዛዛቱን ሕግታቱን ስርዓታቱን ምእንቲ ኽንሕሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመንገዱም ሁሉ እንሄድ ዘንድ፥ ለአባቶቻችንም ያዘዛትን ትእዛዙንና ሥርዐቱን እንጠብቅ ዘንድ፥ ልባችንን ወደ እርሱ ይመልስ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመንገዱም ሁሉ እንሄድ ዘንድ፥ ለአባቶቻችንም ያዘዛትን ሥርዓትና ፍርድ ትእዛዙንም እንጠብቅ ዘንድ፥ ልባችንን ወደ እርሱ ያዘነብል ዘንድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለቀድሞ አባቶቻችን የሰጠውን ትእዛዞች፥ ደንቦችና ሥርዓቶችን በመጠበቅ እንደ እርሱ ፈቃድ መኖር እንድንችል ለእርሱ ታዛዦች እንድንሆን ያድርገን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑን አ ኦግያን ኡባን ሀመታና ማላነ እ ኑ አዋቶ እሜዳ አዛዙዋ፥ ዎጋቱዋነ ህግያ ናጋና ማላ፥ ኑ ዎዛና ባረኮ ዛሮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuuni Aa ogiyaan ubbaan hamettana malanne I nu aawaatoo immeedda azazuwaa, wogatuwaanne higgiyaa naagana mala, nu wozanaa barekko zaaro. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nuni iza ogeta ubbaan hemettana malanne izi nu aawatas immida azazota, wogatanne maarata naagana mala nu wozinaa baakko zaaro. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑኒ ኢዛ ኦጌታ ኡባን ሄሜታና ማላኔ ኢዚ ኑ ኣዋታስ ኢሚዳ ኣዛዞታ፥ ዎጋታኔ ማራታ ናጋና ማላ ኑ ዎዚና ባኮ ዛሮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑኒ እያ ኦገታን ሄመታና መላነ እ ኑ አዋታስ እምዳ ኪታነ ዎጋ ናጋና መላ ኑ ዎዛና ባኮ ዛሮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuuni iya ogetan hemetana melanne I nu aawatas immida kiitaanne wogaa naagana mela nu wozanaa baako zaaro. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመንገዱም ሁሉ እንድንሄድ፣ ለአባቶቻችን የሰጣቸውን ትእዛዞች፣ ሥርዐቶችና ደንቦች እንድንጠብቅ ልባችንን ወደ እርሱ ይመልስ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለቀድሞ አባቶቻችን የሰጠውን ትእዛዞች፥ ደንቦችና ሥርዓቶችን በመጠበቅ እንደ እርሱ ፈቃድ መኖር እንድንችል ለእርሱ ታዛዦች እንድንሆን ያድርገን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ነቦታትና ዝኣዘዞም ትእዛዛቱን ሕግጋቱን ስርዓታቱን ክንሕሉ፥ ብዅሉ መንገድታቱ ኽንከይድ፥ ንእኡውን ክንእዘዝ ንልብና ናብኡ የዘንብሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ነቦታትና ዝአዘዞም ትእዛዛቱን ሕጋጋቱን ፍርድታቱን ድማ ክንሕሉ፡ ብዂሉ መገድታቱን ኽንከይድ፡ ንልብና ናብኡ የብሎ። |