1 Kings 8:54 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰሎሞን ድማ ነዚ ዅሉ ጸሎትን ልመናን ናብ እግዚኣብሄር ምስ ወድአ፡ ኣእዳዉ ናብ ሰማይ ዘርጊሑ ብብርኩ ተንበርኪኹ፡ ካብ ቅድሚ መሰውኢ እግዚኣብሄር ተንሲኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሎሞንም ይህችን ጸሎትና ልመና ሁሉ ለእግዚአብሔር ጸልዮ በፈጸመ ጊዜ፥ በጕልበቱ ተንበርክኮ፥ እጁንም ወደ ሰማይ ዘርግቶ ነበርና ከእግዚአብሔር መሠዊያ ፊት ከሰገደበት ተነሣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሎሞንም ይህችን ጸሎትና ልመና ሁሉ ለእግዚአብሔር ጸልዮ በፈጸመ ጊዜ፥ በጕልበቱ ተንበርክኮ እጁንም ወደ ሰማይ ዘርግቶ ነበርና ከእግዚአብሔር መሠዊያ ፊት ተነሣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞን ጸሎቱን ከፈጸመ በኋላ እጆቹን እንደ ዘረጋ ተንበርክኮ ከነበረበት መሠዊያ ፊት ተነሥቶ ቆመ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶሎሞነ መና ጎዳ ዎሳነ ዋትዋቱዋ ፖሌዳዋፐ ጉይያን፥ ባረ ኩሽያ ሳሉዋ ምጪደ መና ጎዳ ያርሹዋ ሳኣ ስንን ጉልባቴዳ ሳኣፐ ደንድ ኤቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Solomone Med'inaa Godaa woosaanne watiwatuwaa Poleeddawaappe guyyiyaan, bare kushiyaa saluwaa mic'c'iide Med'inaa Godaa yarshshuwaa sa'aa sintsan gulbbateedda sa'aappe denddi ek'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Solomooney woosaanne shoobeththaa GODAAKKO shiishshidaappe guye ba kushe pude salo denththidi yarsho yarshizaso sinththan gulbatidasoppe dendi eqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶሎሞኔይ ዎሳኔ ሾቤ ጎዳኮ ሺሺዳፔ ጉዬ ባ ኩሼ ፑዴ ሳሎ ዴንዲ ያርሾ ያርሺዛሶ ሲንን ጉልባቲዳሶፔ ዴንዲ ኤቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ ዎሳ ፖልዳፐ ጉየ፥ ባ ኩሽያ ምጭድ ያርሾ በሳ ስንን ጉልባትዳ በሳፈ ደንድ ኤቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney woosa polidaape guye, ba kushiya miccidi yarsho bessa sinthan gulbatida bessaafe dendi eqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሎሞንም ይህን ሁሉ ጸሎትና ልመና ለእግዚአብሔር አቅርቦ ከፈጸመ በኋላ፣ እጆቹን ወደ ሰማይ በመዘርጋት፣ በጕልበቱ ተንበርክኮ ከነበረበት ከእግዚአብሔር መሠዊያ ፊት ተነሣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞን ጸሎቱን ከፈጸመ በኋላ እጆቹን እንደ ዘረጋ ተንበርክኮ ከነበረበት መሠዊያ ፊት ተነሥቶ ቆመ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰሎሞን ነዝ ናብ እግዚኣብሄር ዘቕረቦ ፀሎትን ምህለላን ምስ ወድአ፥ ካብ ቅድሚ እቲ ተንበርኪኹ ኣእዳዉ ንሰማይ ዘርጊሑሉ ዝነበረ፥ ካብ ቅድሚ እቲ መሰውኢ እግዚኣብሄር ተስአ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸኣ፡ ሰሎሞን ነዚ ናብ እግዚኣብሄር ዚጽልዩ ኹሉ ጸሎትን ምህልላን እዚ ምስ ወድኤ፡ ካብ ቅድሚ እቲ ብብርኩ ተንበርክኹ ኣእዳዉ ንሰማይ ዘርጊሑሉ ዝነበረ መሰዉኢ እግዚኣብሄር ተንሰኤ። |