1 Kings 8:50 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ኣብ ልዕሌኻ ዝበደሉ ህዝብኻን ንዅሉ እቲ ኣብ ልዕሌኻ ዝበደሉ በደላቶምን ይቕረ በለሎም፡ ምእንቲ ኪርሕርሓሎም ድማ ኣብ ቅድሚ እቶም ከም እሱራት ዝመርሕዎም ምሕረት ግበሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተንም የበደሉህን ሕዝብህን ፥ በአንተም ላይ ያደረጉትን በደላቸውን ሁሉ ይቅር በል፤ ይራሩላቸውም ዘንድ በማረኩአቸው ፊት ምሕረትን ስጣቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍርድንም አድርግላቸው፥ አንተንም የበደሉህን ሕዝብህን፥ በአንተም ላይ ያደረጉትን በደላቸውን ሁሉ ይቅር በል፤ ይራሩላቸውም ዘንድ በማረኩአቸው ፊት ምሕረት ስጣቸው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኃጢአታቸውንና አንተን ያሳዘኑበትን ዐመፅ ሁሉ ይቅር በል፤ ጠላቶቻቸውም እንዲራሩላቸው አድርግ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ አሳይ ነ ቦላ ኦዳ ናጋራነ ባይዜዳ ባይዙዋ አቶ ያጋ፤ ኡንቱንቱ ኦሞዲደ አፌዳ አሳቱ ኡንቱንቶ ቃረታናዳን ኦ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne Asay ne bolla ootseedda nagaraanne bayzzeedda bayzzuwaa atto yaaga; unttunttu omoodiide afeedda asatuu unttunttoo k'arettanaadan ootsa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne derey ooththida nagaraanne nena qohida qohoza atto ga; istti di7idi efida asay isttas qadhettana mala ooththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ዴሬይ ኦዳ ናጋራኔ ኔና ቆሂዳ ቆሆዛ ኣቶ ጋ፤ ኢስቲ ዲኢዲ ኤፊዳ ኣሳይ ኢስታስ ቃታና ማላ ኦ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ አሳይ ነ ቦላ ኦዳ ናጋራነ ቆህዳ ቆሁዋ አቶ ጋ፤ ኤንታ ድእድ ኤፍዳ አሳት ኤንታዉ ቃታና መላ ኦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne asay ne bolla oothida nagaraanne qohida qohuwa atto ga; enta di77idi efida asati entaw qadhetana mela ootha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአንተ ላይ ስለ ሠሩት ኀጢአት፣ አንተንም ስለ በደሉህ በደል ሁሉ ሕዝብህን ይቅር በል፤ የማረኳቸውም እንዲራሩላቸው አድርግ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኃጢአታቸውንና አንተን ያሳዘኑበትን ዐመፅ ሁሉ ይቅር በል፤ ጠላቶቻቸውም እንዲራሩላቸው አድርግ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ዝበደሉኻ፥ ኣብ ቅድሜኻ በደል ዝገበሩ ህዝብኻ ዅሉ በደሎም ይቕረ በለሎም፤ እቶም ዝማረኽዎም ምሕረት ኽገብሩሎም ድማ ኣብ ቅድሚ እቶም ማረኽቶም ምሕረት ሃቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ዝበደሉኻ ህዝብኻ ዝኣበሱኻ ዂሉ ኣበሳኦም ይቕረ በለሎም፡ ምእንቲ ንሳቶም ምሕረት ኪገብሩሎም ድማ፡ ኣብ ቅድሚ እቶም ዝማረኽዎም ምሕረት ሀቦም። |