1 Kings 8:50 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ኣብ ልዕሌኻ ዝበደሉ ህዝብኻን ንዅሉ እቲ ኣብ ልዕሌኻ ዝበደሉ በደላቶምን ይቕረ በለሎም፡ ምእንቲ ኪርሕርሓሎም ድማ ኣብ ቅድሚ እቶም ከም እሱራት ዝመርሕዎም ምሕረት ግበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተ​ንም የበ​ደ​ሉ​ህን ሕዝ​ብ​ህን ፥ በአ​ን​ተም ላይ ያደ​ረ​ጉ​ትን በደ​ላ​ቸ​ውን ሁሉ ይቅር በል፤ ይራ​ሩ​ላ​ቸ​ውም ዘንድ በማ​ረ​ኩ​አ​ቸው ፊት ምሕ​ረ​ትን ስጣ​ቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፍርድንም አድርግላቸው፥ አንተንም የበደሉህን ሕዝብህን፥ በአንተም ላይ ያደረጉትን በደላቸውን ሁሉ ይቅር በል፤ ይራሩላቸውም ዘንድ በማረኩአቸው ፊት ምሕረት ስጣቸው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኃጢአታቸውንና አንተን ያሳዘኑበትን ዐመፅ ሁሉ ይቅር በል፤ ጠላቶቻቸውም እንዲራሩላቸው አድርግ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ አሳይ ነ ቦላ ኦዳ ናጋራነ ባይዜዳ ባይዙዋ አቶ ያጋ፤ ኡንቱንቱ ኦሞዲደ አፌዳ አሳቱ ኡንቱንቶ ቃረታናዳን ኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne Asay ne bolla ootseedda nagaraanne bayzzeedda bayzzuwaa atto yaaga; unttunttu omoodiide afeedda asatuu unttunttoo k'arettanaadan ootsa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne derey ooththida nagaraanne nena qohida qohoza atto ga; istti di7idi efida asay isttas qadhettana mala ooththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ዴሬይ ኦዳ ናጋራኔ ኔና ቆሂዳ ቆሆዛ ኣቶ ጋ፤ ኢስቲ ዲኢዲ ኤፊዳ ኣሳይ ኢስታስ ቃታና ማላ ኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ አሳይ ነ ቦላ ኦዳ ናጋራነ ቆህዳ ቆሁዋ አቶ ጋ፤ ኤንታ ድእድ ኤፍዳ አሳት ኤንታዉ ቃታና መላ ኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne asay ne bolla oothida nagaraanne qohida qohuwa atto ga; enta di77idi efida asati entaw qadhetana mela ootha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአንተ ላይ ስለ ሠሩት ኀጢአት፣ አንተንም ስለ በደሉህ በደል ሁሉ ሕዝብህን ይቅር በል፤ የማረኳቸውም እንዲራሩላቸው አድርግ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኃጢአታቸውንና አንተን ያሳዘኑበትን ዐመፅ ሁሉ ይቅር በል፤ ጠላቶቻቸውም እንዲራሩላቸው አድርግ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ዝበደሉኻ፥ ኣብ ቅድሜኻ በደል ዝገበሩ ህዝብኻ ዅሉ በደሎም ይቕረ በለሎም፤ እቶም ዝማረኽዎም ምሕረት ኽገብሩሎም ድማ ኣብ ቅድሚ እቶም ማረኽቶም ምሕረት ሃቦም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ዝበደሉኻ ህዝብኻ ዝኣበሱኻ ዂሉ ኣበሳኦም ይቕረ በለሎም፡ ምእንቲ ንሳቶም ምሕረት ኪገብሩሎም ድማ፡ ኣብ ቅድሚ እቶም ዝማረኽዎም ምሕረት ሀቦም።