1 Kings 8:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ሰሎሞንን እቶም ናብኡ እተኣከቡ ብዘሎ ኣኼባ እስራኤልን ድማ ኣብ ቅድሚ ታቦት ምስኡ ነበሩ፣ ብሰንኪ እቲ ብዝሒ ድማ ኪቝጸሩን ኪቝጸሩን ዘይከኣላ ኣባጊዕን ከብትን ሰውኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ሰሎሞን ከእርሱ ጋር የተሰበሰቡ የእስራኤል ማኅበር ሁሉ ከእርሱ ጋር በታቦቷ ፊት ሆነው፥ ከብዛታቸው የተነሣ የማይቈጠሩትንና የማይመጠኑትን በጎችና በሬዎች ይሠዉ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ሰሎሞን ከእርሱም ጋር የተሰበሰቡ የእስራኤል ማኅበር ሁሉ ከእርሱ ጋር በታቦቱ ፊት ሆነው፥ ከብዛታቸው የተነሣ የማይቈጠሩትንና የማይመጠኑትን በጎችና በሬዎች ይሠዉ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ ሰሎሞንና በፊቱ የተሰበሰበው መላው የእስራኤል ሕዝብ፥ ከእርሱ ጋር በቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት ሆነው፥ ከብዛቱም የተነሣ የማይቆጠር ብዙ በግና የቀንድ ከብት መሥዋዕት አድርገው ያቀርቡ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ሶሎሞንነ አናና ደእያ እስራኤልያ ያአይ ኩመንይ ታቦታ ስንን ሺቂደ፥ ፓይዳናዉ ዳንዳየተና ጮራ ዶርሳነ መህያ ያርሼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Solomoninne aanana de'iyaa Israa'eeliyaa yaa'ay kumentsay Taabootaa sintsan shiik'iide, paydanaw danddayettenna c'ora dorssaanne mehiyaa yarshsheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Solomooneynne izara diza Isra7eele asay kumeth Taabotaa sinththan shiiqidi qoodanaas dandayettontta cora dorsatanne boorata yarshida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሶሎሞኔይኔ ኢዛራ ዲዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኩሜ ታቦታ ሲንን ሺቂዲ ቆዳናስ ዳንዳዬቶንታ ጮራ ዶርሳታኔ ቦራታ ያርሺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሶሎሞነይነ እያራ ደእያ እስራኤለ አሳይ ታቦትያ ስንን ሺቅድ፥ ታይባናዉ ዳንዳኤቶና ዳሮ ዶርሰነ መሄ ያርሽዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Solomoneynne iyara de7iya Isra7eele asay Taabotiya sinthan shiiqidi, taybanaw danda7etonna daro dorsenne mehe yarshidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ሰሎሞንና አብሮት በዚያ የተሰበሰበው መላው የእስራኤል ጉባኤም በታቦቱ ፊት በመሆን ስፍር ቍጥር የሌለው በግና በሬ ሠዋ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሰሎሞንና መላው የእስራኤል ሕዝብ በቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት ተሰበሰቡ፤ ከብዛቱም የተነሣ ሊቈጠር የማይቻል ብዙ በግና የቀንድ ከብት መሥዋዕት አድርገው አቀረቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሰሎሞንን ኵሎም እቶም ናብኡ ተኣኪቦም ዝነበሩ ደቂ እስራኤልን ኣብ ቅድሚ እቲ ታቦት ኮይኖም፥ ካብ ምብዛሐን ዝተልዓለ ኽቝፀራ ዘይኽእላ ኣባጊዕን ከፍትን ሰውኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ሰሎሞንን ብዘሎ እቲ ናብኡ ተአኪቡ ዝነበረ ኣኼባ እስራኤልን ምስኡ ኣብ ቅድሚ እቲ ታቦት ኰይኖም፡ ካብ ምብዛሔን እተላዕለ ዘይጽብጸባን ዘይቊጸራን ኣባጊዕን ኣሓን ሰውኡ። |