1 Kings 8:44 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ህዝብኻ ናብ ዝለኣኽካዮ ዘበለ ምስ ጸላኢኡ ኪዋጋእ እንተ ወጺኡ፡ ናብ እግዚኣብሄር ብኣንፈት እታ ዝሓረኻያ ከተማን ናብታ ንስምካ ዝሃነጽክዋ ቤትን እንተ ጸለየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሕዝ​ብ​ህም ጠላ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ለመ​ው​ጋት አንተ በም​ት​መ​ል​ሳ​ቸው መን​ገድ ቢወጡ፥ አን​ተም ወደ መረ​ጥ​ሃት ከተማ፥ እኔም ለስ​ምህ ወደ ሠራ​ሁት ቤት በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም ቢጸ​ልዩ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝብህም ጠላቶቻቸውን ለመውጋት አንተ በምትልካቸው መንገድ ቢወጡ፥ አንተም ወደ መረጥሃት ከተማ እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤት ለእግዚአብሔር ቢጸልዩ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ጠላቶቻቸውን ለመውጋት እንዲዘምቱ ሕዝብህን በምታዝበት ጊዜ በየትኛውም ስፍራ ሆነው ወደዚህች ወደ መረጥኻት ከተማና እኔ ለአንተ ወደ ሠራሁት ወደዚህ ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው በሚጸልዩበት ጊዜ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ነ አሳቱ ባረንቱ ሞርከቱዋ ኦላና ማላ ኔን ኪቴዳ ሳኣ ሀቃነ ቢደ፥ ኡንቱንቱ ኔን ዶሬዳ ሀ ካታማኮነ ታን ነ ሱንዉ ኬጼዳ ጌሻ ጎልያኮ ስሚደ፥ ኔና መና ጎዳ ዎሶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ne asatuu barenttu morkkatuwaa olana mala neeni kiitteedda sa'aa hak'anne biide, unttunttu neeni dooreedda ha katamaakkonne taani ne suntsaw kees's'eedda Geeshsha Golliyaakko simmiide, neena Med'inaa Godaa woossooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ne derey bantta morkketa olana mala neni kiittidaso awakka biidi istti neni doorida ha katamaan tani ne sunththaas keexxida Xoossa Keeththaako simmidi nena GODAA woossiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔ ዴሬይ ባንታ ሞርኬታ ኦላና ማላ ኔኒ ኪቲዳሶ ኣዋካ ቢዲ ኢስቲ ኔኒ ዶሪዳ ሃ ካታማን ታኒ ኔ ሱንስ ኬጺዳ ጾሳ ኬኮ ሲሚዲ ኔና ጎዳ ዎሲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ነ አሳት ባንታ ሞርከታ ኦላና መላ ነ ኪትዳ በሳ ብድ፥ ኤንቲ ኔኒ ዶርዳ ሀ ካታማኮነ ታኒ ነ ሱንስ ኬፅዳ ኬኮ ስሚድ ጎዳ ነና ዎስኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ne asati banta morketa olana mela ne kiitida bessaa bidi, enti neeni doorida ha katamaakonne taani ne sunthaas keexida keethaako simmidi Godaa nena woossiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሕዝብህ ጠላታቸውን ለመውጋት አንተ ወደምትልካቸው ወደ የትኛውም ቦታ ለጦርነት በሚወጡበት ጊዜ፣ አንተ ወደ መረጥሃት ከተማና እኔ ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው ለእግዚአብሔር ቢጸልዩ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ጠላቶቻቸውን ለመውጋት እንዲዘምቱ ሕዝብህን በምታዝበት ጊዜ በየትኛውም ስፍራ ሆነው ወደዚህች ወደ መረጥኻት ከተማና እኔ ለአንተ ወደ ሠራሁት ወደዚህ ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው በሚጸልዩበት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንህዝብኻ ኣብ ዝኾነ ቦታ ምስ ፀላእቶም ወፂኦም ክዋግኡ እንተ ኣዘዝካዮም እሞ፥ ናብዛ ዝሓረኻያ ኸተማን ናብዛ ንስምካ ዝሃነፅክዋ ቤተ መቕደስን ገፆም መሊሶም ናባኻ ናብ እግዚኣብሄር እንተ ፀለዩ፥
Amharic Tigrinya 2011 ህዝብኻ በታ ዝለኣኽካዮም መገዲ ንጸላእቶም ኪዋግኡ ምስ ዚወጹ፡ ናብዛ ዝሐሬኻያ ኸተማን፡ ናብዛ ንስምካ ዝሰራሕክዋ ቤትን ኣቢሎም ናብ እግዚኣብሄር እንተ ጸለዩ፡