1 Kings 8:44 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝብኻ ናብ ዝለኣኽካዮ ዘበለ ምስ ጸላኢኡ ኪዋጋእ እንተ ወጺኡ፡ ናብ እግዚኣብሄር ብኣንፈት እታ ዝሓረኻያ ከተማን ናብታ ንስምካ ዝሃነጽክዋ ቤትን እንተ ጸለየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሕዝብህም ጠላቶቻቸውን ለመውጋት አንተ በምትመልሳቸው መንገድ ቢወጡ፥ አንተም ወደ መረጥሃት ከተማ፥ እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤት በእግዚአብሔር ስም ቢጸልዩ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝብህም ጠላቶቻቸውን ለመውጋት አንተ በምትልካቸው መንገድ ቢወጡ፥ አንተም ወደ መረጥሃት ከተማ እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤት ለእግዚአብሔር ቢጸልዩ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ጠላቶቻቸውን ለመውጋት እንዲዘምቱ ሕዝብህን በምታዝበት ጊዜ በየትኛውም ስፍራ ሆነው ወደዚህች ወደ መረጥኻት ከተማና እኔ ለአንተ ወደ ሠራሁት ወደዚህ ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው በሚጸልዩበት ጊዜ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ነ አሳቱ ባረንቱ ሞርከቱዋ ኦላና ማላ ኔን ኪቴዳ ሳኣ ሀቃነ ቢደ፥ ኡንቱንቱ ኔን ዶሬዳ ሀ ካታማኮነ ታን ነ ሱንዉ ኬጼዳ ጌሻ ጎልያኮ ስሚደ፥ ኔና መና ጎዳ ዎሶፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ne asatuu barenttu morkkatuwaa olana mala neeni kiitteedda sa'aa hak'anne biide, unttunttu neeni dooreedda ha katamaakkonne taani ne suntsaw kees's'eedda Geeshsha Golliyaakko simmiide, neena Med'inaa Godaa woossooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ne derey bantta morkketa olana mala neni kiittidaso awakka biidi istti neni doorida ha katamaan tani ne sunththaas keexxida Xoossa Keeththaako simmidi nena GODAA woossiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔ ዴሬይ ባንታ ሞርኬታ ኦላና ማላ ኔኒ ኪቲዳሶ ኣዋካ ቢዲ ኢስቲ ኔኒ ዶሪዳ ሃ ካታማን ታኒ ኔ ሱንስ ኬጺዳ ጾሳ ኬኮ ሲሚዲ ኔና ጎዳ ዎሲኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነ አሳት ባንታ ሞርከታ ኦላና መላ ነ ኪትዳ በሳ ብድ፥ ኤንቲ ኔኒ ዶርዳ ሀ ካታማኮነ ታኒ ነ ሱንስ ኬፅዳ ኬኮ ስሚድ ጎዳ ነና ዎስኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ne asati banta morketa olana mela ne kiitida bessaa bidi, enti neeni doorida ha katamaakonne taani ne sunthaas keexida keethaako simmidi Godaa nena woossiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሕዝብህ ጠላታቸውን ለመውጋት አንተ ወደምትልካቸው ወደ የትኛውም ቦታ ለጦርነት በሚወጡበት ጊዜ፣ አንተ ወደ መረጥሃት ከተማና እኔ ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው ለእግዚአብሔር ቢጸልዩ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ጠላቶቻቸውን ለመውጋት እንዲዘምቱ ሕዝብህን በምታዝበት ጊዜ በየትኛውም ስፍራ ሆነው ወደዚህች ወደ መረጥኻት ከተማና እኔ ለአንተ ወደ ሠራሁት ወደዚህ ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው በሚጸልዩበት ጊዜ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንህዝብኻ ኣብ ዝኾነ ቦታ ምስ ፀላእቶም ወፂኦም ክዋግኡ እንተ ኣዘዝካዮም እሞ፥ ናብዛ ዝሓረኻያ ኸተማን ናብዛ ንስምካ ዝሃነፅክዋ ቤተ መቕደስን ገፆም መሊሶም ናባኻ ናብ እግዚኣብሄር እንተ ፀለዩ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህዝብኻ በታ ዝለኣኽካዮም መገዲ ንጸላእቶም ኪዋግኡ ምስ ዚወጹ፡ ናብዛ ዝሐሬኻያ ኸተማን፡ ናብዛ ንስምካ ዝሰራሕክዋ ቤትን ኣቢሎም ናብ እግዚኣብሄር እንተ ጸለዩ፡ |