1 Kings 8:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሰማይ፡ መሕደሪኻ ስምዓካ፡ ኵሎም ህዝብታት ምድሪ ንስምካ ምእንቲ ኺፈልጡ፡ ልክዕ ከም ህዝብኻ እስራኤል ኪፈርሁኻ፡ ከምቲ ጓና ዚጽውዓካ ዅሉ ግበር። ኣብ ልዕሊ እዛ ዝሃነጽክዋ ቤት ስምካ ከም እተጸውዐ ምእንቲ ኺፈልጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ በማደሪያህ በሰማይ ስማ፤ የምድርም አሕዝብ ሁሉ ስምህን ያውቁ ዘንድ፥ እንደ ሕዝብህ እንደ እስራኤል ይፈሩህ ዘንድ፥ በዚህም በሠራሁት ቤት ስምህ እንደ ተጠራ ያውቁ ዘንድ፥ እንግዳው የሚለምንህን ሁሉ አድርግ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ በማደሪያህ በሰማይ ስማ፤ የምድርም አሕዛብ ሁሉ ስምህን ያውቁ ዘንድ እንደ ሕዝብህም እንደ እስራኤል ይፈሩህ ዘንድ፥ በዚህም በሠራሁት ቤት ስምህ እንደተጠራ ያውቁ ዘንድ፥ እንግዳው የሚለምንህን ሁሉ አድርግ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ ጸሎቱን ስማ፤ ሕዝብህ እስራኤላውያን እንደሚያደርጉት በመላው ዓለም የሚኖሩ ሕዝቦች አንተን በማወቅ እንዲታዘዙህና እንዲያከብሩህ አድርግ፤ በምትኖርበት በሰማይ ሆነህ የዚህን ሰው ጸሎት ስማ፤ እንድታደርግለት የሚለምንህንም ሁሉ ፈጽምለት፤ ይህም በሚሆንበት ጊዜ ይህ እኔ የሠራሁት ቤተ መቅደስ የአንተ ስም የሚጠራበት መሆኑን ያውቃሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ደእያ ሳኣን ሳሉዋን ስሳ። ነ አሳቱ እስራኤላቱ ኤርያዋዳን፥ ሳኣን ደእያ አሳይ ኡባይ ነ ሱን ኤራና ማላነ ነዉ ያያና ማላ፥ ቃይ ታን ኬጼዳ ሀ ጌሻ ጎሊ፥ ነዉ ጎይንያ ሳኣ ግዴዳዋ ኡንቱንቱ ኤራና ማላ፥ ሄ ካረ ቢታ አሳይ ኔና ዎስያዋ አዉ ፖላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | neeni de'iyaa sa'aan saluwaan sisa. Ne asatuu Israa'eelatuu eriyaawaadan, sa'aan de'iyaa Asay ubbay ne suntsaa erana malanne new yayana mala, k'ay taani kees's'eedda ha Geeshsha Gollii, new goynniyaa sa'aa giddeeddawaa unttunttu erana mala, he kare biittaa Asay neena woossiyaawaa aw pola. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | neni ne dizason salon dashe siya; ne asati Isra7eeleti eriza mala sa7an diza asay ubbay ne sunththaa erana malanne nees yayyana mala, qasse tani keexxida ha Xoossaa keeththay nees goynoso gididayssa istti erana mala, he kare biittaa asi nena woossizayssa izas pola. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኔ ዲዛሶን ሳሎን ዳሼ ሲያ፤ ኔ ኣሳቲ ኢስራኤሌቲ ኤሪዛ ማላ ሳኣን ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ኔ ሱን ኤራና ማላኔ ኔስ ያያና ማላ፥ ቃሴ ታኒ ኬጺዳ ሃ ጾሳ ኬይ ኔስ ጎይኖሶ ጊዲዳይሳ ኢስቲ ኤራና ማላ፥ ሄ ካሬ ቢታ ኣሲ ኔና ዎሲዛይሳ ኢዛስ ፖላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ደእያ በሳን ሳሎን ስአ። ነ አሳት፥ እስራኤለት ኤረይሳዳ ሳአን ደእያ አሳ ኡባይ ነ ሱን ኤራና መላነ ነዉ ያያና መላ፥ ታኒ ኬፅዳ ሀ ፆሳ ኬይ ነና ጎይንያ በሲ ግደይሳ ኤንቲ ኤራና መላ አላጋ ቢታ አሳይ ዎስያባ ኤንታዉ ፖላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | neeni de7iya bessan salon si7a. Ne asati, Isra7eeleti ereysada sa7an de7iya asa ubbay ne sunthaa erana melanne new yayyana mela, taani keexida ha Xoossa keethay nena goyinniya bessi gideysa enti erana mela allaga biitta asay woossiyaba entaw pola. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተ በማደሪያህ በሰማይ ሆነህ ስማ፤ የጠየቀህንም ሁሉ ፈጽምለት፤ ይኸውም የምድር ሕዝቦች ሁሉ ስምህን ዐውቀው፣ ሕዝብህ እስራኤል አንተን እንደሚፈሩት ሁሉ እንዲፈሩህ፣ እኔ የሠራሁትም ይህ ቤት በስምህ መጠራቱን እንዲያውቁ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተ ጸሎቱን ስማ፤ ሕዝብህ እስራኤላውያን እንደሚያደርጉት በመላው ዓለም የሚኖሩ ሕዝቦች አንተን በማወቅ እንዲታዘዙህና እንዲያከብሩህ አድርግ፥ በምትኖርበት በሰማይ ሆነህ የዚህን ሰው ጸሎት ስማ፤ እንድታደርግለት የሚለምንህንም ሁሉ ፈጽምለት፤ ይህም በሚሆንበት ጊዜ ይህ እኔ የሠራሁት ቤተ መቅደስ የአንተ ስም የሚጠራበት መሆኑን ያውቃሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ህዝብታት ምድሪ ንስምካ ምእንቲ ኽፈልጡ እሞ ኸም ህዝብኻ እስራኤል ገይሮም ክፈርሑኻ፥ እዛ ዝሰራሕኽዋ ቤተ መቕደስ ከዓ ብስምካ ኸም ዝተሰምየት ክፈልጡስ፥ ንስኻ ኣብ ሰማይ፥ ኣብታ እትነብረላ ስፍራ ዄንካ ስምዓዮ፤ ነቲ ጓና ኸዓ ኸምቲ ዅሉ ዝለመነካ ግበረሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘለዉ ህዝብታት ምድሪ ንስምካ ምእንቲ ኺፈልጡ እሞ ከም ህዝብኻ እስርእኤል ገይሮም ኪፈርሁኻ፡ እዛ ዝሰራሕክዋ ቤት ከኣ ብስምካ ኸም እተሰምየት ኪፈልጡስ፡ ንስኻ ኣብ ሰማይ፡ ኣብታ ትነብረላ ስፍራ ዄንካ ስምዓዮ፡ ነቲ ጓና ኸኣ ከምቲ ዂሉ ዚጽውዓካ ግበረሉ። |