1 Kings 8:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣብ ሰማይ፡ መሕደሪኻ ስምዓዮ፡ ንዅሉ እቲ ልቡ እትፈልጦ መገድታቱ ድማ ይቕረ በል፡ ግበርን ሃቦን። (ልቢ ኵሎም ደቂ ሰብ ንስኻ ጥራይ ኢኻ እትፈልጦ፤) |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በማደሪያህ በሰማይ ስማ፤ ይቅርም በል፤ አንተ ብቻ የሰውን ልጆች ሁሉ ልብ ታውቃለህና ልቡን ለምታውቀው ሰው ሁሉ እንደ መንገዱ ሁሉ መጠን ክፈለውና ስጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአባቶቻችን በሰጠሃት ምድር ላይ በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ ይፈሩህ ዘንድ በማደሪያህ በሰማይ ስማ፥ ይቅርም በል፤ አንተ ብቻ የሰውን ልጆች ሁሉ ልብ ታውቃለህና ልቡን ለምታውቀው ሰው ሁሉ እንደ መንገዱ ሁሉ መጠን ክፈለውና ስጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በምትኖርበት በሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን ስማ፤ በደላቸውን ይቅር በል፤ እርዳቸው፤ በሰው ልብና አእምሮ ያለውን ሐሳብ ሁሉ መርምረህ የምታውቅ አንተ ብቻ ነህ፤ ስለዚህ ለእያንዳንዱ ሰው እንደ ሥራው መጠን የሚገባውን ዋጋ ስጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ደእያ ሳኣን ሳሉዋን ስሳ። ኡንቱንቱ ናጋራ አቶ ያጋ፤ ያታደ ኡንቱንቶ ኪተታ። ኔን አሳ ዎዛና ኤርያዋዳንካ፥ አሳ ኡባዉ አ ኦሱዋዳን ኦሱዋዳን እማ። አያዉ ጎፐ፥ አሳ ኡባ ዎዛና ኤርያዌ ነ ጻላላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | neeni de'iyaa sa'aan saluwaan sisa. Unttunttu nagaraa atto yaaga; yaataade unttunttoo kiiteta. Neeni asaa wozanaa eriyaawaadankka, asaa ubbaw Aa oosuwaadan oosuwaadan imma. Ayaw gooppe, asaa ubbaa wozanaa eriyaawe ne s'alala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | neni istta woosaa salon dashe siyada istta nagaraa atto ga; histtada isttas ooththa; neni xalla asa ubbaa wozina eriza gishshas izaade ooso ooso mala izas imma. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኢስታ ዎሳ ሳሎን ዳሼ ሲያዳ ኢስታ ናጋራ ኣቶ ጋ፤ ሂስታዳ ኢስታስ ኦ፤ ኔኒ ጻላ ኣሳ ኡባ ዎዚና ኤሪዛ ጊሻስ ኢዛዴ ኦሶ ኦሶ ማላ ኢዛስ ኢማ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ደእያ በሳን ሳሎን ስአ። ኤንታ ናጋራ አቶ ጋ፤ ኤንታ ማዳ። ኔኒ አሳ ዎዛና ኤረይሳዳ አሳ ኡባስ እያ ኦሱዋዳ ኦሱዋዳ እማ። አሳ ኡባ ዎዛና ኤረይ ነ ፃላላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ne de7iya bessan salon si7a. Enta nagaraa atto ga; enta maadda. Neeni asa wozana ereysada asa ubbaas iya oosuwada oosuwada imma. Asa ubbaa wozana erey ne xalaala. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማደሪያህ በሰማይ ሆነህ ስማ፤ ይቅር በል፤ አድርግም። አንተ ብቻ የሰውን ሁሉ ልብ የምታውቅ ስለ ሆንህ ልቡን ለምታውቀው ለእያንዳንዱ ሰው እንደ ሥራው ሁሉ ክፈለው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጸሎታቸውን ስማ፤ በምትኖርበት በሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን በመስማት በደላቸውን ይቅር በላቸው፤ ርዳቸውም፤ በሰው ልብና አእምሮ ያለውን ሐሳብ ሁሉ መርምረህ የምታውቅ አንተ ብቻ ነህ፤ ስለዚህ ለእያንዳንዱ ሰው እንደ ሥራው መጠን የሚገባውን ዋጋ ስጠው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንስኻ ኣብ ሰማይ፥ ኣብታ እትነብረላ ስፍራ ዄንካ ስማዕ፤ ይቕረ ኸዓ በል፤ ርድኣዮውን፤ ንልቢ ዅሎም ደቂ ሰብ እትፈልጦ ንስኻ በይንኻ ኢኻ እሞ፥ ኣብታ ነቦታትና ዝሃብካዮም ምድሪ ዝነብሩለን ኵለን መዓልቲታት ምእንቲ ኽፈርሑኻስ፥ ንነፍሲ ወከፍ ልቡ እትፈልጥ፥ ከከም መንገዱ ኽፈሎን ሃቦን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንስኻ ኣብ ሰማይ፡ ኣብታ እትነብረላ ስፍራ ዄንካ ስማዕ ይቕረ ኸኣ በል ግበር ድማ፡ ንልቢ ዂሎም ደቂ ሰብ እትፈልጦ ዝሀብካዮም ምድሪ ዚነብሩለን ኲለን መዓልትታት ምእንቲ ኺፈርሁኻስ፡ ንነፍሲ ወከፍ ልቡ እትፈልጥ፡ ከከም መገዱ ሀቦ። |