1 Kings 8:38 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሲ ወከፍ መዓት ልቡ ፈሊጡ ኣእዳዉ ናብዛ ቤት ዚዝርግሕ ሰብ ወይ ብዅሉ ህዝብኻ እስራኤል ዚግበር ጸሎትን ልመናን ዘበለ ዅሉ ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ማና​ቸ​ውም ሰው የል​ቡን ሕመም ዐውቆ ጸሎ​ትና ምህላ ቢያ​ደ​ርግ፥ እጆ​ቹ​ንም ወደ​ዚህ ቤት ቢዘ​ረጋ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማናቸውም ሰው የልቡን ሕመም አውቆ ጸሎትና ልመና ቢጸልይ፥ እጆቹንም ወደዚህ ቤት ቢዘረጋ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ልብን የሚያሸብር መራር ኀዘን ደርሶባቸው፥ ከማንም ሰው ወይም ከሕዝብህ እስራኤል ወደዚህ ቤተ መቅደስ እጃቸውን በመዘርጋት በሚጸልዩበት ጊዜ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ አሳ እስራኤልያፐ ኦንነ ኔና ዎሶፐነ ነዉ ዋትዋቶፐ፥ ቃይ አይ አሳይነ ባረ ዎዛናን ኡንኤያዋ ኤሪደ፥ ሀ ጌሻ ጎልያኮ ስሚደ፥ ባረ ኩሽያ ምጮፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ne asaa Israa'eeliyaappe ooninne neena woossooppenne new watiwatooppe, k'ay ay asaynne bare wozanaan un"etsiyaawaa eriide, ha Geeshsha Golliyaakko simmiide, bare kushiyaa mic'c'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne dere Isra7eeleppe oonikka ba wozinan un7ettidayssa eridi ba kusheta haa Xoossa Keeththaako miccidi shoobbi woossiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ዴሬ ኢስራኤሌፔ ኦኒካ ባ ዎዚናን ኡንኤቲዳይሳ ኤሪዲ ባ ኩሼታ ሃ ጾሳ ኬኮ ሚጪዲ ሾቢ ዎሲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ አሳ እስራኤለፐ ኦንካ ነና ዎስኮነ ኔኮ ዋስኮ ቃስ አይ አስካ ባ ዎዛናን ኡንኤትድ ሀ ፆሳ ኬኮ ስሚድ ባ ኩሽያ ምጭኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ne asa Isra7eelepe oonika nena woossikonne neeko waassiko qassi ay asika ba wozanan un7etidi ha Xoossa keethaako simmidi ba kushiya micciko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከሕዝብህ ከእስራኤል ማንኛውም ሰው የልቡን ጭንቀት ዐውቆ እጆቹን ወደዚህ ቤት በመዘርጋት ጸሎትና ልመና በሚያቀርብበት ጊዜ ሁሉ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጸሎታቸውን ስማ፤ በሕዝብህ በእስራኤል መካከል ልብን የሚያሸብር መራር ሐዘን ደርሶባቸው እጃቸውን ወደዚህ ቤተ መቅደስ በመዘርጋት በሚጸልዩበት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዝኾነ ሰብ ወይ ኵሉ ህዝብኻ እስራኤል ነፍሲ ወከፍ ሕማም ልቡ ተፈሊጥዎ ብፀሎትን ብምህለላን ኣእዳዉ ናብዛ ቤተ መቕደስ እዚኣ ኣቢሉ እንተ ዘርግሐ፥
Amharic Tigrinya 2011 ዝዀነ ሰብ ወይ ኲሉ ህዝብኻ እስራኤል ነፍሲ ወከ ቊስሊ ልቡ እተፈለጦ፡ ዚጽልዮ ዂሉ ጸሎትን ኲሉ ምህልላን ኣእዳዉ ድማ ናብዛ ቤት እዚኣ ኣቢሉ ምስ ዚዝርግሕ፡