1 Kings 8:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣብ ሰማይ ስማዕ፡ ንሓጢኣት ባሮትካን ህዝብኻን እስራኤልን ይቕረ በል፡ ንሳቶም ከኣ ብእኡ ዚመላለሱሉ ሰናይ መገዲ ክትምህሮም፡ ኣብታ ንህዝብኻ ርስቲ ዝሃብካያ ምድርኻ ድማ ዝናም ከዘንብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ በሰማይ ስማ፤ የሚሄዱበትንም መልካም መንገድ በማሳየት የባሪያዎችህንና የሕዝብህን የእስራኤልን ኀጢአት ይቅር በል፤ ለሕዝብህም ርስት አድርገህ ለሰጠሃት ምድር ዝናብን ስጥ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚሄዱበትንም መልካም መንገድ በማሳየት የባሪያዎችህንና የሕዝብህን የእስራኤልን ኃጢአት ይቅር በል፤ ለሕዝብህም ርስት አድርገህ ለሰጠሃት ምድር ዝናብ ስጥ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ በሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን ስማ፤ የሚሄዱበትንም መልካም መንገድ በማሳየት የአገልጋዮችህን የእስራኤልን ኃጢአት ይቅር በል፤ ርስት አድርገህ ለሕዝብህ በሰጠሃቸው ምድር ዝናብ እንዲዘንብ አድርግ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ቆማቱዋ ናጋራ፥ ነ አሳ እስራኤልያ ናጋራ አቶ ያጋ። ኡንቱንቱ ሀመታናዉ በስያ ሎኦ ኦግያ ኡንቱንታ ታማርሳ፤ ያታደ ኔን ነ አሳ ላትሴዳ ቢታን እራ ቡክሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne k'oomatuwaa nagaraa, ne asaa Israa'eeliyaa nagaraa atto yaaga. Unttunttu hamettanaw bessiyaa lo"o ogiyaa unttuntta tamaarissa; yaataade neeni ne asaa laatisseedda biittan iraa bukissa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtada ne ashkara Isra7eele deraa nagara atto ga; istti hemettanaas bessiza lo7o oge istta tamaarsa; hessafe guye neni ne deraa laatissida biittan ira bukisa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስታዳ ኔ ኣሽካራ ኢስራኤሌ ዴራ ናጋራ ኣቶ ጋ፤ ኢስቲ ሄሜታናስ ቤሲዛ ሎኦ ኦጌ ኢስታ ታማርሳ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኔኒ ኔ ዴራ ላቲሲዳ ቢታን ኢራ ቡኪሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ አይለታ፥ እስራኤለ ናጋራ አቶ ጋ። ኤንቲ ሄመታናዉ በሲያ ሎኦ ኦግያ ኤንታ ታማርሳ፤ ነ አሳ ላትስዳ ቢታን እራ ቡክሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne aylleta, Isra7eele nagaraa atto ga. Enti hemetanaw bessiya lo77o ogiya enta tamaarsa; ne asaa laatisida biittan ira bukisa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰማይ ሆነህ ስማ፤ የባሪያዎችህን የሕዝብህን የእስራኤልን ኀጢአት ይቅር በል፤ የሚሄዱበትን ቀናውን መንገድ አስተምራቸው፤ ርስት አድርገህ ለሕዝብህ ለሰጠሃትም ምድር ዝናብ አውርድ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተ በሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን ስማ፤ የአገልጋዮችህን የእስራኤልን ኃጢአት ይቅር በል፤ ቅን የሆነውንም ነገር ማድረግ ይችሉ ዘንድ አስተምራቸው፤ ከዚህም በኋላ እግዚአብሔር ሆይ፥ ለዘለዓለም ርስት አድርገህ ለሕዝብህ በሰጠሃቸው በዚህች ምድር ዝናብ እንዲዘንብ አድርግ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንስኻ ኣብ ሰማይ ኴንካ ስማዕ፤ እታ ዝኸዱላ ቕንዕቲ መንገዲ ኣርእዮም፥ ሓጢኣት ባሮትካን ሓጢኣት ህዝብኻ እስራኤልን ይቕረ በል፤ ነታ ንህዝብኻ ንርስቲ ዝሃብካዮም ምድሪ ድማ ዝናም ሃብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንስኻ ኣብ ሰማይ ኴንካ ስማዕ፡ እታ ዚኸድዋ ጽብቕቲ መገዲ ምስ እተርእዮም ከኣ፡ ሓጢኣት ባርያኻን ህዝብኻ እስራኤልን ይቕረ በል፡ ነታ ንዝህብኻ ንርስቲ ዝሀብካዮም ምድርኻ ድማ ዝናም ሀባ። |