1 Kings 8:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣብ ሰማይ ስምዑ፡ ሓጢኣት ህዝብኻ እስራኤል ድማ ይቕረ በል፡ ናብታ ንኣቦታቶም ዝሃብካያ ምድሪ ድማ ምለሶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ህም ቤት ቢጸ​ል​ዩና ቢለ​ም​ኑህ፥ አንተ በሰ​ማይ ስማ፤ የሕ​ዝ​ብ​ህ​ንም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ኀጢ​አት ይቅር በል፤ ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ወደ ሰጠ​ሃት ምድር መል​ሳ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተ በሰማይ ስማ፤ የሕዝብህንም የእስራኤልን ኃጢአት ይቅር በል፥ ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጠሃት ምድር መልሳቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተ በሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን ስማ፤ በምርኮ የሚገኙትንም ሕዝብህን ኃጢአት ይቅር በማለት ለቀድሞ አባቶቻቸው ወደ ሰጠሃቸው ምድር መልሳቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ሳሉዋን ስሳ። ነ አሳ እስራኤልያ ናጋራ አቶ ያጋ፤ ያታደ ኔን ካሰ ኡንቱንቱ ማይዛ አዋቶ እሜዳ ቢታዉ ኡንቱንታ ጉየ ዛራ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) neeni saluwaan sisa. Ne asaa Israa'eeliyaa nagaraa atto yaaga; yaataade neeni kase unttunttu mayza aawaatoo immeedda biittaw unttuntta guyye zaara.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) neni salon dashe siya; ne dere Isra7eele nagaraa atto ga; histtada neni istta aawatas immida biittayo istta zaara gelththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ሳሎን ዳሼ ሲያ፤ ኔ ዴሬ ኢስራኤሌ ናጋራ ኣቶ ጋ፤ ሂስታዳ ኔኒ ኢስታ ኣዋታስ ኢሚዳ ቢታዮ ኢስታ ዛራ ጌል።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ሳሎን ስአ። ነ አሳ እስራኤለ ናጋራ አቶ ጋ፤ ያታዳ ኔኒ ካሰ ኤንታ ማይዛታስ እምዳ ቢታ ኤንታ ጉየ ዛራ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) neeni salon si7a. Ne asaa Isra7eele nagaraa atto ga; yaatada neeni kase enta mayzatas immida biitta enta guye zaara.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰማይ ሆነህ ስማ፤ የሕዝብህ የእስራኤልን ኀጢአት ይቅር በል፤ ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠሃቸውም ምድር መልሰህ አግባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንተ በሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን ስማ፤ በምርኮ የሚገኙትንም ሕዝብህን ኃጢአት ይቅር በማለት ለቀድሞ አባቶቻቸው ወደ ሰጠሃቸው ምድር መልሰህ አግባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንስኻ ኣብ ሰማይ ኴንካ ስማዕ፤ ሓጢኣት ህዝብኻ እስራኤል ከዓ ይቕረ በል፤ ናብታ ነቦታቶም ዝሃብካያ ምድሪ ድማ ምለሶም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንስኻ ኣብ ሰማይ ኴንካ ስማዕ፡ ሓጢኣት ህዝብኻ እስራኤል ከኣ ይቕረ በል፡ ናብታ ነቦታቶም ዝሀብካዮም ምድሪ ድማ ምለሶም።