1 Kings 8:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝብኻ እስራኤል ኣብ ልዕሌኻ ሓጢኣት ስለ ዝገበረ ኣብ ቅድሚ ጸላኢ ምስ ተሳዕረ፡ ናባኻ ተመሊሱ ስምካ ምስ ተናዘዘ፡ ኣብዛ ቤት እዚኣ ምስ ጸለየን ምስ ለመነካን፡ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሕዝብህ እስራኤል አንተን ስለ በደሉ በጠላቶቻቸው ፊት ድል ቢሆኑ፥ ወደ አንተም ቢመለሱ፥ ለስምህም ቢናዘዙ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝብህ እስራኤል አንተን ስለ በደሉ በጠላቶቻቸው ፊት ድል በተመቱ ጊዜ፥ ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ስምህንም ቢያከብሩ፥ በዚህም ቤት ቢጸልዩና ቢለምኑህ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሕዝብህ እስራኤል አንተን ስለ በደሉ በጠላቶቻቸው ፊት ድል ቢመቱ፥ ነገር ግን ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ስምህንም ቢያከብሩ፥ በዚህም ቤት ቢጸልዩና ቢለምኑህ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ነ አሳይ እስራኤሊ ነ ቦላ ናጋራ ኦዳ ጋሱዋን ሞርክያን ጾነቲደ፥ ኡንቱንቱ ኔኮ ስሚደ፥ ነ ሱን ጼሲደ፥ ሀ ጌሻ ጎልያን ኔና ዎሶፐነ ነዉ ዋትዋቶፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ne Asay Israa'eelii ne bolla nagaraa ootseedda gaasuwaan morkkiyaan s'oonettiide, unttunttu neekko simmiide, ne suntsaa s'eesiide, ha Geeshsha Golliyaan neena woossooppenne new watiwatooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ne dere Isra7eeley nena qohida gaason ba morkketan xoonettidi istti neekko simmidi ne sunththaa xeygikko ha Xoossa Keeththan nena woossikonne nena shoobbiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔ ዴሬ ኢስራኤሌይ ኔና ቆሂዳ ጋሶን ባ ሞርኬታን ጾኔቲዲ ኢስቲ ኔኮ ሲሚዲ ኔ ሱን ጼይጊኮ ሃ ጾሳ ኬን ኔና ዎሲኮኔ ኔና ሾቢኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነ አሳይ እስራኤለይ ነ ቦላ ናጋራ ኦዳ ግሾ ባንታ ሞርከታን ፆነትድ፥ ኔኮ ስሚድ ነ ሱን ፄግኮ፥ ሀ ኬን ነና ዎስኮነ ኔኮ ዋስኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ne asay Isra7eeley ne bolla nagara oothida gisho banta morketan xoonetidi, neeko simmidi ne sunthaa xeegiko, ha keethan nena woossikonne neeko waassiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሕዝብህ እስራኤል አንተን ከመበደላቸው የተነሣ፣ በጠላቶቻቸው ድል በሚሆኑበት ጊዜ፣ ወደ አንተም ተመልሰው ስምህን ቢጠሩ፣ በዚህም ቤተ መቅደስ ወደ አንተ ቢጸልዩና ልመናቸውን ቢያቀርቡ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሕዝብህ እስራኤል በደል ሠርተው አንተን በማሳዘናቸው ምክንያት በጠላቶቻቸው ድል ሲሆኑ ተጸጽተውም ወደ አንተ በመመለስ ወደዚህ ቤተ መቅደስ ቢመጡና የአንተን ይቅርታ ለማግኘት ራሳቸውን ዝቅ አድርገው በትሕትና ቢለምኑህ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ህዝብኻ እስራኤል ስለ ዝበደሉኻ ኣብ ቅድሚ ፀላኢ ምስ ተስዓሩ እሞ፥ ናባኻ ተመሊሶም ኣብዛ ቤተ መቕደስ እዚኣ ንስምካ እንተ ኣኽበሩን እንተ ፀለዩን እንተ ተማህለሉን፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህዝብኻ እስራኤል ስለ ዝበደሉኻ ኣብ ቅድሚ ጸላኢ ምስ ተሳዕሩ ድማ፡ ናባኻ ተመሊሶም ኣብዛ ቤት እዚኣ ንስምካ እንተ ኣኽበሩን እንተ ጸለዩን እንተ ተማህለሉን፡ |