1 Kings 8:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ህዝብኻ እስራኤል ኣብ ልዕሌኻ ሓጢኣት ስለ ዝገበረ ኣብ ቅድሚ ጸላኢ ምስ ተሳዕረ፡ ናባኻ ተመሊሱ ስምካ ምስ ተናዘዘ፡ ኣብዛ ቤት እዚኣ ምስ ጸለየን ምስ ለመነካን፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሕዝ​ብህ እስ​ራ​ኤል አን​ተን ስለ በደሉ በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸው ፊት ድል ቢሆኑ፥ ወደ አን​ተም ቢመ​ለሱ፥ ለስ​ም​ህም ቢና​ዘዙ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝብህ እስራኤል አንተን ስለ በደሉ በጠላቶቻቸው ፊት ድል በተመቱ ጊዜ፥ ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ስምህንም ቢያከብሩ፥ በዚህም ቤት ቢጸልዩና ቢለምኑህ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሕዝብህ እስራኤል አንተን ስለ በደሉ በጠላቶቻቸው ፊት ድል ቢመቱ፥ ነገር ግን ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ስምህንም ቢያከብሩ፥ በዚህም ቤት ቢጸልዩና ቢለምኑህ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ነ አሳይ እስራኤሊ ነ ቦላ ናጋራ ኦዳ ጋሱዋን ሞርክያን ጾነቲደ፥ ኡንቱንቱ ኔኮ ስሚደ፥ ነ ሱን ጼሲደ፥ ሀ ጌሻ ጎልያን ኔና ዎሶፐነ ነዉ ዋትዋቶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ne Asay Israa'eelii ne bolla nagaraa ootseedda gaasuwaan morkkiyaan s'oonettiide, unttunttu neekko simmiide, ne suntsaa s'eesiide, ha Geeshsha Golliyaan neena woossooppenne new watiwatooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ne dere Isra7eeley nena qohida gaason ba morkketan xoonettidi istti neekko simmidi ne sunththaa xeygikko ha Xoossa Keeththan nena woossikonne nena shoobbiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔ ዴሬ ኢስራኤሌይ ኔና ቆሂዳ ጋሶን ባ ሞርኬታን ጾኔቲዲ ኢስቲ ኔኮ ሲሚዲ ኔ ሱን ጼይጊኮ ሃ ጾሳ ኬን ኔና ዎሲኮኔ ኔና ሾቢኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ነ አሳይ እስራኤለይ ነ ቦላ ናጋራ ኦዳ ግሾ ባንታ ሞርከታን ፆነትድ፥ ኔኮ ስሚድ ነ ሱን ፄግኮ፥ ሀ ኬን ነና ዎስኮነ ኔኮ ዋስኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ne asay Isra7eeley ne bolla nagara oothida gisho banta morketan xoonetidi, neeko simmidi ne sunthaa xeegiko, ha keethan nena woossikonne neeko waassiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሕዝብህ እስራኤል አንተን ከመበደላቸው የተነሣ፣ በጠላቶቻቸው ድል በሚሆኑበት ጊዜ፣ ወደ አንተም ተመልሰው ስምህን ቢጠሩ፣ በዚህም ቤተ መቅደስ ወደ አንተ ቢጸልዩና ልመናቸውን ቢያቀርቡ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሕዝብህ እስራኤል በደል ሠርተው አንተን በማሳዘናቸው ምክንያት በጠላቶቻቸው ድል ሲሆኑ ተጸጽተውም ወደ አንተ በመመለስ ወደዚህ ቤተ መቅደስ ቢመጡና የአንተን ይቅርታ ለማግኘት ራሳቸውን ዝቅ አድርገው በትሕትና ቢለምኑህ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ህዝብኻ እስራኤል ስለ ዝበደሉኻ ኣብ ቅድሚ ፀላኢ ምስ ተስዓሩ እሞ፥ ናባኻ ተመሊሶም ኣብዛ ቤተ መቕደስ እዚኣ ንስምካ እንተ ኣኽበሩን እንተ ፀለዩን እንተ ተማህለሉን፥
Amharic Tigrinya 2011 ህዝብኻ እስራኤል ስለ ዝበደሉኻ ኣብ ቅድሚ ጸላኢ ምስ ተሳዕሩ ድማ፡ ናባኻ ተመሊሶም ኣብዛ ቤት እዚኣ ንስምካ እንተ ኣኽበሩን እንተ ጸለዩን እንተ ተማህለሉን፡