1 Kings 8:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብ ኣብ ብጻዩ እንተ በደለ፡ ንኽምሕል ድማ ማሕላ እንተ ተገይሩሉ፡ እቲ ማሕላ ድማ ኣብዛ ቤት እዚኣ ኣብ ቅድሚ መሰውኢኻ እንተ መጸ፡ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሰው ባልጀራውን ቢበድል፥ ይምልም ዘንድ በላዩ መሐላ ቢጫንበት፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በመሠዊያህ ፊት ቢናዘዝ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰው ባልንጀራውን ቢበድል፥ በላዩም መሐላ ቢጫን፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በመሠዊያህ ፊት ቢምል፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አንድ ሰው ባልንጀራውን ቢበድል፥ አለመበደሉን በመሐላ እንዲያረጋግጥ ሲጠየቅ፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በሚገኘው መሠዊያ ፊት መሐላ ቢያደርግ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እት አሳይ ባረ ሾሩዋ ናቂና፥ አ ጫቀናዉ ሀ ጌሻ ጎልያ አይና፥ አ ግዶን ደእያ ያርሽያ ሳኣ ስንን እ ጫቆፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Itti Asay bare shooruwaa naak'k'ina, Aa c'aak'k'etsanaw ha Geeshsha Golliyaa ayina, Aa giddon de'iyaa yarshshiyaa sa'aa sintsan I c'aak'k'ooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Issi asi ba lagge qohidi kashii giin iza caaqeththanaas ehiin hayssa Xoossa Keeththaa giddon diza yarshizasoza sinththan izi caaqqiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢሲ ኣሲ ባ ላጌ ቆሂዲ ካሺ ጊን ኢዛ ጫቄናስ ኤሂን ሃይሳ ጾሳ ኬ ጊዶን ዲዛ ያርሺዛሶዛ ሲንን ኢዚ ጫቂኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስ አስ ባ ላግያ ቆህድ፥ ቆሀብከ ግድ ካድን፥ እያ ጫቅሳናዉ ፆሳ ኬ ኤህን፥ እያ ግዶን ደእያ ያርሾ በሳ ስንን እ ጫቅኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Issi asi ba laggiya qohidi, qohabike gidi kaddin, iya caaqisanaw Xoossa keethi ehin, iya giddon de7iya yarsho bessa sinthan I caaqiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አንድ ሰው ባልንጀራውን በድሎ መማል ኖሮበት ቢመጣና በዚህ ቤተ መቅደስ ውስጥ በመሠዊያህ ፊት ቢምል፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው ባልንጀራውን መበደሉን የሚገልጥ ክስ ቀርቦበት በዚህ ቤተ መቅደስ ውስጥ ወደሚገኘው መሠዊያ አምጥተውት ከበደል ንጹሕ መሆኑን በመሐላ በሚያረጋግጥበት ጊዜ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሰብ ንብፃዩ እንተ በደሎ እሞ፥ ‘መሓል’ እንተ በልዎ፥ ንሱ ኸዓ ናብ ቅድሚ መሰውኢኻ ኽምሕል እንተ መፀ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ንብጻዩ እንተ በደሎ፡ ማሕላ ምሐል ድማ እንተ በልዎ፡ ንሱ ኸኣ ናብ ቅድሚ መሰውኢኻ ኣብዛ ቤት እዚኣ ኺምሕል እንተ መጸ፡ |