1 Kings 8:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብ ኣብ ብጻዩ እንተ በደለ፡ ንኽምሕል ድማ ማሕላ እንተ ተገይሩሉ፡ እቲ ማሕላ ድማ ኣብዛ ቤት እዚኣ ኣብ ቅድሚ መሰውኢኻ እንተ መጸ፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሰው ባል​ጀ​ራ​ውን ቢበ​ድል፥ ይም​ልም ዘንድ በላዩ መሐላ ቢጫ​ን​በት፥ እር​ሱም መጥቶ በዚህ ቤት በመ​ሠ​ዊ​ያህ ፊት ቢና​ዘዝ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰው ባልንጀራውን ቢበድል፥ በላዩም መሐላ ቢጫን፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በመሠዊያህ ፊት ቢምል፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አንድ ሰው ባልንጀራውን ቢበድል፥ አለመበደሉን በመሐላ እንዲያረጋግጥ ሲጠየቅ፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በሚገኘው መሠዊያ ፊት መሐላ ቢያደርግ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እት አሳይ ባረ ሾሩዋ ናቂና፥ አ ጫቀናዉ ሀ ጌሻ ጎልያ አይና፥ አ ግዶን ደእያ ያርሽያ ሳኣ ስንን እ ጫቆፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Itti Asay bare shooruwaa naak'k'ina, Aa c'aak'k'etsanaw ha Geeshsha Golliyaa ayina, Aa giddon de'iyaa yarshshiyaa sa'aa sintsan I c'aak'k'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Issi asi ba lagge qohidi kashii giin iza caaqeththanaas ehiin hayssa Xoossa Keeththaa giddon diza yarshizasoza sinththan izi caaqqiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢሲ ኣሲ ባ ላጌ ቆሂዲ ካሺ ጊን ኢዛ ጫቄናስ ኤሂን ሃይሳ ጾሳ ኬ ጊዶን ዲዛ ያርሺዛሶዛ ሲንን ኢዚ ጫቂኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስ አስ ባ ላግያ ቆህድ፥ ቆሀብከ ግድ ካድን፥ እያ ጫቅሳናዉ ፆሳ ኬ ኤህን፥ እያ ግዶን ደእያ ያርሾ በሳ ስንን እ ጫቅኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Issi asi ba laggiya qohidi, qohabike gidi kaddin, iya caaqisanaw Xoossa keethi ehin, iya giddon de7iya yarsho bessa sinthan I caaqiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አንድ ሰው ባልንጀራውን በድሎ መማል ኖሮበት ቢመጣና በዚህ ቤተ መቅደስ ውስጥ በመሠዊያህ ፊት ቢምል፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንድ ሰው ባልንጀራውን መበደሉን የሚገልጥ ክስ ቀርቦበት በዚህ ቤተ መቅደስ ውስጥ ወደሚገኘው መሠዊያ አምጥተውት ከበደል ንጹሕ መሆኑን በመሐላ በሚያረጋግጥበት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሰብ ንብፃዩ እንተ በደሎ እሞ፥ ‘መሓል’ እንተ በልዎ፥ ንሱ ኸዓ ናብ ቅድሚ መሰውኢኻ ኽምሕል እንተ መፀ፥
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ ንብጻዩ እንተ በደሎ፡ ማሕላ ምሐል ድማ እንተ በልዎ፡ ንሱ ኸኣ ናብ ቅድሚ መሰውኢኻ ኣብዛ ቤት እዚኣ ኺምሕል እንተ መጸ፡