1 Kings 8:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ግና፡ ነቲ ሎሚ ባርያኻ ኣብ ቅድሜኻ ዚጽልየሉ ኣውያትን ጸሎትን ክትሰምዕ፡ ንጸሎት ባርያኻን ልመናኡን ኣስተብህል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤቱ አምላኬ ሆይ! ወደ ባሪያህ ጸሎትና ልመና ተመልከት፤ ዛሬም ባሪያህ በፊትህ የሚጸልየውን ጸሎት ስማ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን፥ አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ ወደ ባሪያህ ጸሎትና ልመና ተመልከት፥ ዛሬም ባሪያህ በፊትህ የሚጸልየውን ጸሎትና ጥሪውን ስማ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቤቱ ጌታ፥ አምላኬ ሆይ! ወደ አገልጋይህ ጸሎትና ልመና ተመልከት፤ ዛሬም አገልጋይህ በፊትህ የሚጸልየውን ጸሎትና ጥሪውን ስማ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ አቤት መና ጎዳዉ፥ ታ ጾሳዉ፥ ታን ነ ቆማይ ሀቼ ዎስያዋነ ዋትዋትያዋ ኔን ሀይዛ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, abeet Med'inaa Godaw, ta S'oossaw, taani ne k'oomay hachche woossiyaawaanne watiwatiyaawaa neeni hayzza. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka abeet GODAWU, ta Xoossawu! Tani ne ashkaray hach woossizayssanne shoobbizayssa neni ezga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ኣቤት ጎዳዉ፥ ታ ጾሳዉ! ታኒ ኔ ኣሽካራይ ሃች ዎሲዛይሳኔ ሾቢዛይሳ ኔኒ ኤዝጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ አቤት ጎዳዉ፥ ታ ፆሳዉ፥ ታኒ ነ አይለይ ሀች ዎስያ ዎሳነ ዋሱዋ ስአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, abeeti Godaw, ta Xoossaw, taani ne aylley hachi woossiya woosanne waasuwa si7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላኬ እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህም ሆኖ የባሪያህን ጸሎትና ልመና ስማ፤ በዛሬው ዕለት ባሪያህ በፊትህ የሚያቀርበውን ጩኸትና ልመና አድምጥ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁን እንጂ፥ እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ! ወደ አገልጋይህ ጸሎትና ልመና ተመልከት፤ ዛሬም አገልጋይህ በፊትህ የሚጸልየውን ጸሎትና ጥሪውን ስማ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ፥ ናብ ፀሎት ባርያኻን ምህለላኡን ተመልከት፤ እወ፥ ነዝ ኣነ ባርያኻ ሎሚ መዓልቲ ኣብ ቅድሜኻ ዘቕርቦ ዘለኹ ፀሎትን ምህለላን ስማዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ፡ ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ፡ ነዚ ጽውዓን ነዚ ባርያኻ ሎሚ ኣብ ቅድሜኻ ዚጽልዮ ዘሎ ጸሎትን ንምስማዕ ገጽካ ናብ ጸሎት ባርያኻን ናብ ምህልላኡን ለስ። |