1 Kings 8:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ግና ብሓቂዶ ኣብ ምድሪ ይነብር፧ እንሆ ሰማይን ሰማያት ሰማያትን ክሕዙኹም ኣይክእሉን እዮም፤ እዛ ኣነ ዝሃነጽክዋ ገዛ ክንደይ ትውሕድ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በውኑ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሰው ጋር በም​ድር ላይ ይኖ​ራ​ልን? እነሆ ሰማይ ከሰ​ማ​ያ​ትም በላይ ያለው ሰማይ ይይ​ዝህ ዘንድ አይ​ች​ልም፤ ይል​ቁ​ንስ እኔ ለስ​ምህ የሠ​ራ​ሁት ቤት እን​ዴት ያንስ!
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በውኑ እግዚአብሔር ከሰው ጋር በምድር ላይ ይኖራልን? እነሆ፥ ሰማይ ከሰማያትም በላይ ያለው ሰማይ ይይዝህ ዘንድ አይችልም፤ ይልቁንስ እኔ የሠራሁት ቤት እንዴት ያንስ!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በውኑ እግዚአብሔር በምድር ላይ ይኖራልን? እነሆ ሰማያት፥ ከሰማያትም በላይ ያለው ሰማይ ሊይዝህ አይችልም፤ እኔ የሠራሁት ይህ ቤተ መቅደስማ ምንኛ ያንስ!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሽን ጾሳይ ቱሙ ሳኣን ደአኔየ? በአ፥ ሳሎቱ፥ ኡባፐ ቃን ደእያ ሳሉካ ነዉ ግዳናዉ ዳንዳየና። ያትና፥ ሀ ታን ኬጼዳ ጌሻ ጎሊ ነዉ አይ ኬሻ ጉጻንዴሻ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Shin S'oossay tumu sa'aan de'aneeyye? Be'a, salotuu, ubbaappe d'ok'k'an de'iyaa saluukka new gidanaw danddayenna. Yaatina, ha taani kees's'eedda Geeshsha Gollii new ay keeshshaa guus's'anddeeshsha!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Tumappe Xoossi sa7a bolla de7i erizee? Be7a saloy, salotappe bollan diza saloykka nena oykkana dandayenna; histtiin hayssi ta keexxida Xoossa Keeththay nees ay gidanee!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ቱማፔ ጾሲ ሳኣ ቦላ ዴኢ ኤሪዜ? ቤኣ ሳሎይ፥ ሳሎታፔ ቦላን ዲዛ ሳሎይካ ኔና ኦይካና ዳንዳዬና፤ ሂስቲን ሃይሲ ታ ኬጺዳ ጾሳ ኬይ ኔስ ኣይ ጊዳኔ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሽን ፆሳይ ቱማ ሳአን ዳነዬ? ሄኮ፥ ሳሎት፥ ኡባፈ ቃ ሳሎይካ ነና ኦይካናዉ ዳንዳኤና። ያትን፥ ታኒ ኬፅዳ ኬይ ነዉ አይ መላ ጉፃንደሻ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Shin Xoossay tuma sa7an daaneyee? Heko, saloti, ubbaafe dhoqa saloyka nena oykanaw danda7enna. Yaatin, taani keexida keethay new ay mela guuxandesha!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ነገር ግን አምላክ በርግጥ በምድር ላይ ይኖራልን? እነሆ፤ ሰማይ፣ ከሰማያትም በላይ ያለው ሰማይ እንኳ ይይዝህ ዘንድ አይችልም፤ ታዲያ እኔ የሠራሁት ይህ ቤተ መቅደስማ ምኑ ሊበቃ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በውኑ እግዚአብሔር በምድር ላይ ይኖራልን? እነሆ ሰማያት፥ ከሰማያትም በላይ ያለው ሰማይ ሊይዝህ አይችልም፤ እኔ የሠራሁት ይህ ቤተ መቅደስማ ምንኛ ያንስ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ብሓቂዶ እግዚኣብሄር ኣብ ምድሪ ምስ ሰብ ይነብር እዩ? እንሆ ሰማይን ኣብ ልዕሊ ሰማይ ዘለዉ ሰማያትን ክፆሩኻ ኣይኽእሉን እዮም። እዛ ኣነ ዝሰራሕክዋ ቤተ መቕደስ ደኣ ኽንደይ ዘይትንእስ?
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ፡ ብሓቂዶ ኣምላኽሲ ኣብ ምድሪ ይነብር እዩ፡ እንሆ፡ ሰማያትን ሰማየ ሰማያትን ኪሕዙኻ ኣይክእሉን፡ እዛ ኣነ ዝሰራሕክዋ ቤት ደኣ ግዳ ኽንደይ ዘይትንእስ።