1 Kings 8:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንኣቦይ ዳዊት በሎ፦ ንስመይ ቤት ምህናጽ ኣብ ልብኻ ኸሎ፡ ኣብ ልብኻ ስለ ዝነበረ ጽቡቕ ገበርካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አባ​ቴን ዳዊ​ትን፥ “ለስሜ ቤት ትሠራ ዘንድ በል​ብህ አስ​በ​ሃ​ልና ይህን በል​ብህ ማሰ​ብህ መል​ካም አደ​ረ​ግህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም አባቴን ዳዊትን። ለስሜ ቤት ትሠራ ዘንድ በልብህ አስበሃልና ይህን በልብህ ማሰብህ መልካም አደረግህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም አባቴን ዳዊትን እንዲህ አለው፥ ‘ስሜ የሚጠራበት ቤተ መቅደስ ለመስራት በልብህ ማሰብህ መልካም ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን መና ጎዳይ ታ አዉዋ ዳዊታ፥ ‘ኔን ታ ሱንዉ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዉ ነ ዎዛናን ቆፔዳ ድራዉ፥ ሎኦባ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Med'inaa Goday ta aawuwaa Daawita, ‹Neeni ta suntsaw Geeshsha Golliyaa kees's'anaw ne wozanaan k'oppeedda diraw, lo"obaa ootsaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY ta aawaa Dawites, ‹Neni ta sunththas Xoossa Keeth keexxanaas ne wozinan qoppidayssi lo7o;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ታ ኣዋ ዳዊቴስ፥ ‹ኔኒ ታ ሱንስ ጾሳ ኬ ኬጻናስ ኔ ዎዚናን ቆፒዳይሲ ሎኦ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ጎዳይ፥ ታ አዋ ዳዊታኮ፥ ‘ኔኒ ታ ሱንስ ኬ ኬፃናዉ ነ ዎዛናን ቆፕዳ ግሾ ሎኦባ ኦዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Goday, ta aawa Dawitako, ‘Neeni ta sunthaas keethe keexanaw ne wozanan qopida gisho lo77oba oothadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ግን አባቴን ዳዊትን እንዲህ አለው፤ ‘ለስሜ ቤተ መቅደስ ለመሥራት አስበሃልና፣ ይህን በልብህ ማሰብህ መልካም ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም አባቴን ዳዊትን ‘ስሜ የሚጠራበት ቤተ መቅደስ ትሠራ ዘንድ በልብህ ማሰብህ መልካም ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄርውን ነቦይ ዳዊት ‘ንስመይ ቤተ መቕደስ ክትሰርሕ ብልብኻ ብምሕሳብካ ፅቡቕ ገበርካ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ግና ነቦይ ዳዊት በሎ፡ ንስመይ ቤት ክትሰርሕ ኣብ ልብኻ ነበረ እሞ፡ እዚ ብልብኻ ስለ ዝሐሰብካዮ፡ ጽቡቕ ጌርካ።