1 Kings 8:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ እቲ ንኣቦይ ዳዊት ብኣፉ እተዛረቦ፡ ብኢዱ ድማ ከምዚ ኢሉ ዝፈጸሞ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ይባረኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም አለ፥ “ለአ​ባቴ ለዳ​ዊት በአፉ የተ​ና​ገረ፥ በእ​ጁም የፈ​ጸመ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመ​ስ​ገን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም አለ። ሕዝቤን እስራኤልን ከግብፅ ካወጣሁበት ቀን ጀምሮ ስሜ በዚያ ይሆን ዘንድ፥ በእርስዋም ቤት ይሠራልኝ ዘንድ ከእስራኤል ነገድ ሁሉ ከተማ አልመረጥሁም፤ አሁን ግን ስሜ በዚያ ይሆን ዘንድ ኢየሩሳሌምን መርጫለሁ፥ በሕዝቤም በእስራኤል ላይ ይሆን ዘንድ ዳዊትን መርጫለሁ ብሎ ለአባቴ ለዳዊት በአፉ የተናገረ፥ በእጁም የፈጸመ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አላቸው፤ “የእስራኤል አምላክ ጌታ ይባረክ! ለአባቴ ለዳዊት የገባውን ቃል ኪዳን በአፉ እንደ ተናገረ፥ በእጁም ፈጽሙአል፤ እርሱም እንዲህ የሚል ነው፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ጋላተቶ! ታ አዉዋ ዳዊታዉ ባረ ዶናን ኦዴዳ ህዶታ ባረ ኩሽያን ፖሌዳ። ሄ እ ኦዴዳ ህዶታይ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay galatetto! Ta aawuwaa Daawitaw bare doonaan odeedda hidootaa bare kushiyan poleedda. He I odeedda hidootay,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «GODAA Isra7eele Xoossay galatetto! Ta aawa Dawites ba doonan yootida hidota qaalaa ba kushen polides; he izi immida hidotay,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ጋላቴቶ! ታ ኣዋ ዳዊቴስ ባ ዶናን ዮቲዳ ሂዶታ ቃላ ባ ኩሼን ፖሊዴስ፤ ሄ ኢዚ ኢሚዳ ሂዶታይ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ጋላተቶ! ታ አዋ ዳዊታስ ባ ዶናን ኦድዳ ኡፋይሳ ቃላ ባ ኩሸን ፖልስ። እ ኦድዳ ኡፋይሳ ቃላይ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Goday Isra7eele Xoossay galatetto! Ta aawa Dawitas ba doonan odida ufaysa qaala ba kushen polis. I odida ufaysa qaalay,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እንዲህ አለ፤ “ለአባቴ ለዳዊት በገዛ አፉ ተናግሮ የሰጠውን ተስፋ፣ እርሱ ራሱ በእጁ የፈጸመ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን፤ እርሱም እንዲህ ብሎ ነበርና፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን! ለአባቴ ለዳዊት የገባውን ቃል ኪዳን አጽንቶ ጠብቆአል፤ እርሱም እንዲህ የሚል ነው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ በለ፦ “ካብታ ንህዝበይ እስራኤል ካብ ግብፂ ዘውፃእኹላ መዓልቲ ጀሚረ ኻብ ኵሎም ነገዳት እስራኤል ስመይ ዝነብረሉ ቤተ መቕደስ እትስርሐላ ኸተማ ኣይሓረኹን። ሕዚ ግና ስመይ ኣብኡ ክኸውን ንኢየሩሳሌም መሪፀ ኣለኹ፤ ንዳዊትውን ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል ክኸውን መሪፀዮ ኣለኹ ኢሉ ብኣፉ ነቦይ ዳዊት ዝተዛረቦ፥ ብኢዱ ኸዓ ዝፈፀሞ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ይመስገን።
Amharic Tigrinya 2011 በለ ድማ፡ ካብታ ንህዝበይ እስራኤል ካብ ግብጺ ዘውጻእኩላ መዓልቲ ጀሚረ ኻብ ኲሎም ነገዳት እስራኤል ስመይ ዚነብረሉ ቤት እትሰርሓላ ኸተማ ኣይሐሬኹን። ግናኸ ንዳዊት ደኣ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል ኪኸውን ሓሬኽዎ፡ ኢሉ ብኣፉ ነቦይ ዳዊት እተዛረቦ፡ ብኢዱ ኸኣ ዝፈጸሞ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ይባረኽ።