1 Kings 8:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብርግጽ ክትነብረሉ እትኽእል ቤት፡ ንዘለኣለም እትነብረሉ ጽኑዕ ቦታ ሰሪሐልኩም ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ለዘለዓለም የምትኖርበትን ማደሪያ ቤት በእውነት ሠራሁልህ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ለዘላለም የምትኖርበት ማደሪያ ቤት በእውነት ሠራሁልህ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም ለዘለዓለም የምትኖርበት ማደሪያ ቤት በእውነት ሠራሁልህ አለ። እኔም አሁን ግርማ ሞገስ ያለው ማደሪያ ቤት ሠርቼልሀለሁ፤ ለዘለዓለም ማደሪያህ ቦታም ይሆናል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ቱሙፐ ነዉ ሎኦ ጌሻ ጎልያ፥ ኔን አን መናዉ ደአናሳ ኬጻድ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani tumuppe new lo"o Geeshsha Golliyaa, neeni aan med'inaw de'anasaa kees's'aaddi» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hekko tani neni izan mernaas de7ana mala gita Keeth keexxadis» gi woossides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄኮ ታኒ ኔኒ ኢዛን ሜርናስ ዴኣና ማላ ጊታ ኬ ኬጻዲስ» ጊ ዎሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ነዉ ቦንቾ ኬ፥ መርናዉ ኔኒ ያን ዳና በሲ ኬፃስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani new boncho keethi, merinaw neeni yan daana bessi keexas” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፣ እኔም ለዘላለም የምትኖርበትን ታላቅ ቤተ መቅደስ ሠርቼልሃለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ አሁን ግርማ ሞገስ ያለው ቤተ መቅደስ ለአንተ ሠርቻለሁ፤ እርሱም አንተ ለዘለዓለም የምትኖርበት ቦታ ይሆናል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ኸዓ ንስኻ እትነብረሉ ቤት፥ ንዘለኣለም እትነብረሉ ስፍራ ብርግፅ ሃኒፀልካ ኣለኹ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ እትቕመጦ ቤት፡ ንዘለኣለም እትነብረሉ ስፍራ ብርግጽ ሰሪሔልካ ኣሎኹ፡ በለ። |