1 Kings 7:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ዅሉ እዚ ብመጠን እተቐርጸ ኣእማን፡ ብውሽጥን ብደገን፡ ካብ መሰረት ኽሳዕ ናሕሲ፡ ብደገ ኽሳዕ እቲ ዓብዪ ኣጸድ፡ ካብ ክቡር ኣእማን እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም ሁሉ ከመ​ሠ​ረቱ ጀምሮ እስከ ጕል​ላቱ ድረስ በከ​በ​ረና በተ​ጠ​ረበ በው​ስ​ጥና በውጭ በልክ በተ​ከ​ረ​ከመ ድን​ጋይ ተሠ​ርቶ ነበር፤ በው​ጭ​ውም እስከ ታላቁ አደ​ባ​ባይ ድረስ እን​ዲሁ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህም ሁሉ ከመሠረቱ ጀምሮ እስከ ጕልላቱ ድረስ በጥሩ በተጠረበና በውስጥና በውጭ በልክ በተከረከመ ድንጋይ ተሠርተው ነበር፤ በውጭውም እስከ ታላቁ አደባባይ ድረስ እንዲሁ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህ ሁሉ ሕንጻዎችና ታላቁ አደባባይ ጭምር ከመሠረታቸው እስከ ድምድማቸው በጥሩ ታላላቅ ድንጋዮች አጊጠው የተሠሩ ነበሩ፤ ድንጋዮቹ በዚያም በድንጋይ መፍለጫ ስፍራ በፊትም በኋላም በልክ ተጠርበውና ተከርክመው የመጡ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ጎለቱ ኡባይ፥ ካረፐ ዶሚደ ቢደ ድርሳፐ ሶና ደእያ ዎልቃማ ጉታራ ጋካናዉ፥ ባሱዋፐ ዶሚደ ካራ ጋካናዉ፥ ልኪደ ማሴዳነ ሶናነ ካረና ሶፊደ ጊግሴዳ አልኦ ሹቻፐ ኦሰቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha golletu ubbay, kareppe doommiide biide dirssaappe soonna de'iyaa wolk'k'aama gutaraa gakkanaw, baasuwaappe doommiide kaaraa gakkanaw, likkiide masseeddanne soonnanne karenna soofiide giigisseedda al"o shuchchaappe oosetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He keeththati ubbay kareppe biidi gita zagoza gakkanaas, yochchaafe biidi kaara gakkanaas ginan ginan qanxxetti masettida shuchchatan keexettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ኬቲ ኡባይ ካሬፔ ቢዲ ጊታ ዛጎዛ ጋካናስ፥ ዮቻፌ ቢዲ ካራ ጋካናስ ጊናን ጊናን ቃንጼቲ ማሴቲዳ ሹቻታን ኬጼቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ኬት ኡባይ፥ ካረፐ ዶምድ ድርሳፈ ሶራ ደእያ ግታ ጉታራ ጋካናዉ፥ ባሱዋፐ ዶምድ ካራ ጋካናዉ፥ ልክድ ማስዳነ ሶራነ ካረራ ጊግስዳ ሎኦ ሹቻን ኦሰትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha keethati ubbay, karepe doomidi dirsaafe soora de7iya gita gutaraa gakanaw, baasuwape doomidi kaara gakanaw, likidi massidanne sooranne karera giigisida lo77o shuchan oosetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከውጭ አንሥቶ እስከ ትልቁ አደባባይ፣ ከመሠረቱ አንሥቶ እስከ ድምድማቱ ያለው የሕንጻ ሥራ በሙሉ፣ በውስጥም በውጭም በልክ በልኩ በተቈረጠና አምሮ በተስተካከለ ምርጥ ድንጋይ የተሠራ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህ ሁሉ ሕንጻዎችና ታላቁ አደባባይ ጭምር ከመሠረታቸው እስከ ድምድማቸው በጥሩ ታላላቅ ድንጋዮች አጊጠው የተሠሩ ነበሩ፤ ድንጋዮቹ በዚያም በድንጋይ መፍለጫ ስፍራ በፊትም በኋላም በልክ ተጠርበውና ተከርክመው የመጡ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ዅሉ ህንፃታትን እቲ ዓብዪ መካበብያን ካብ መሰረት ክሳዕ እቲ ላዕለዋይ ወሰን፥ በቲ ብልክዕ ዝተፀርበ፥ ብውሽጥን ብደገን ብመጋዝ ዝተቘርፀ ኽቡር ኣእማን ተሰርሐ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ዂሉ ድማ ካብኡ ካብ መሰረት ክሳዕ እቲ ላዕላይ ወሰ፡ ብወጻኢ ኸኣ ክሳዕ እቲ ዓብዪ መካበብያ፡ በቲ ብልክዕ እተቘርጸ፡ ብውሽጥን ብግዳምን ብመጋዝ እተመገዘ ኽቡር ኣእማን ተሰርሔ።