1 Kings 7:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ዅሉ እዚ ብመጠን እተቐርጸ ኣእማን፡ ብውሽጥን ብደገን፡ ካብ መሰረት ኽሳዕ ናሕሲ፡ ብደገ ኽሳዕ እቲ ዓብዪ ኣጸድ፡ ካብ ክቡር ኣእማን እዩ ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም ሁሉ ከመሠረቱ ጀምሮ እስከ ጕልላቱ ድረስ በከበረና በተጠረበ በውስጥና በውጭ በልክ በተከረከመ ድንጋይ ተሠርቶ ነበር፤ በውጭውም እስከ ታላቁ አደባባይ ድረስ እንዲሁ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህም ሁሉ ከመሠረቱ ጀምሮ እስከ ጕልላቱ ድረስ በጥሩ በተጠረበና በውስጥና በውጭ በልክ በተከረከመ ድንጋይ ተሠርተው ነበር፤ በውጭውም እስከ ታላቁ አደባባይ ድረስ እንዲሁ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህ ሁሉ ሕንጻዎችና ታላቁ አደባባይ ጭምር ከመሠረታቸው እስከ ድምድማቸው በጥሩ ታላላቅ ድንጋዮች አጊጠው የተሠሩ ነበሩ፤ ድንጋዮቹ በዚያም በድንጋይ መፍለጫ ስፍራ በፊትም በኋላም በልክ ተጠርበውና ተከርክመው የመጡ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ጎለቱ ኡባይ፥ ካረፐ ዶሚደ ቢደ ድርሳፐ ሶና ደእያ ዎልቃማ ጉታራ ጋካናዉ፥ ባሱዋፐ ዶሚደ ካራ ጋካናዉ፥ ልኪደ ማሴዳነ ሶናነ ካረና ሶፊደ ጊግሴዳ አልኦ ሹቻፐ ኦሰቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha golletu ubbay, kareppe doommiide biide dirssaappe soonna de'iyaa wolk'k'aama gutaraa gakkanaw, baasuwaappe doommiide kaaraa gakkanaw, likkiide masseeddanne soonnanne karenna soofiide giigisseedda al"o shuchchaappe oosetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He keeththati ubbay kareppe biidi gita zagoza gakkanaas, yochchaafe biidi kaara gakkanaas ginan ginan qanxxetti masettida shuchchatan keexettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኬቲ ኡባይ ካሬፔ ቢዲ ጊታ ዛጎዛ ጋካናስ፥ ዮቻፌ ቢዲ ካራ ጋካናስ ጊናን ጊናን ቃንጼቲ ማሴቲዳ ሹቻታን ኬጼቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ኬት ኡባይ፥ ካረፐ ዶምድ ድርሳፈ ሶራ ደእያ ግታ ጉታራ ጋካናዉ፥ ባሱዋፐ ዶምድ ካራ ጋካናዉ፥ ልክድ ማስዳነ ሶራነ ካረራ ጊግስዳ ሎኦ ሹቻን ኦሰትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha keethati ubbay, karepe doomidi dirsaafe soora de7iya gita gutaraa gakanaw, baasuwape doomidi kaara gakanaw, likidi massidanne sooranne karera giigisida lo77o shuchan oosetidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከውጭ አንሥቶ እስከ ትልቁ አደባባይ፣ ከመሠረቱ አንሥቶ እስከ ድምድማቱ ያለው የሕንጻ ሥራ በሙሉ፣ በውስጥም በውጭም በልክ በልኩ በተቈረጠና አምሮ በተስተካከለ ምርጥ ድንጋይ የተሠራ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ ሁሉ ሕንጻዎችና ታላቁ አደባባይ ጭምር ከመሠረታቸው እስከ ድምድማቸው በጥሩ ታላላቅ ድንጋዮች አጊጠው የተሠሩ ነበሩ፤ ድንጋዮቹ በዚያም በድንጋይ መፍለጫ ስፍራ በፊትም በኋላም በልክ ተጠርበውና ተከርክመው የመጡ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ዅሉ ህንፃታትን እቲ ዓብዪ መካበብያን ካብ መሰረት ክሳዕ እቲ ላዕለዋይ ወሰን፥ በቲ ብልክዕ ዝተፀርበ፥ ብውሽጥን ብደገን ብመጋዝ ዝተቘርፀ ኽቡር ኣእማን ተሰርሐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ዂሉ ድማ ካብኡ ካብ መሰረት ክሳዕ እቲ ላዕላይ ወሰ፡ ብወጻኢ ኸኣ ክሳዕ እቲ ዓብዪ መካበብያ፡ በቲ ብልክዕ እተቘርጸ፡ ብውሽጥን ብግዳምን ብመጋዝ እተመገዘ ኽቡር ኣእማን ተሰርሔ። |