1 Kings 7:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በረንዳ ድማ ካብ ኣዕኑድ ሰርሐ። ንውሓቱ ሓምሳ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ ሰላሳ እመት ነበረ። እቲ በረንዳ ድማ ኣብ ቅድሚኦም ነበረ፣ እቶም ካልኦት ኣዕኑድን እቲ ረጒድ ዕንጨይቲ ድማ ኣብ ቅድሚኦም ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አዕማዱም ያሉበትን ቤት ሠራ፤ ርዝመቱም አምሳ ክንድ፥ ስፋቱም ሠላሳ ክንድ ነበረ፤ በእርሱም ፊት ደግሞ ታላቅ አዕማድና መድረክ ያሉበት ወለል ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አዕማዱም ያሉበቱን ቤት ሠራ፤ ርዝመቱም አምሳ ክንድ፥ ስፋቱም ሠላሳ ክንድ ነበረ፤ በእርሱም ፊት ደግሞ አዕማድና መድረክ ያሉበት ወለል ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ባለ ብዙ ምሰሶዎች” ተብሎ የተጠራው አዳራሽ ርዝመቱ ኻያ ሁለት ሜትር፥ ወርዱ ዐሥራ ሦስት ሜትር ተኩል ነበር፤ በብዙ ምሰሶዎች የተደገፈና ጣራ የተሠራለት መመላለሻ ታዛም ነበረው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶሎሞነ ቱቀቱ ጎልያ ጌተትያ ጎልያካ ኬጼዳ፤ ሄ ጎልያ ኣዱሳተይ እሻታሙ ዋ፤ ጎምፓይ ሀታሙ ዋ። ሄ ጎልያ ስንን ዳሮ ቱቅያን ዘምፔዳነ ቦላና ካራን ካመቴዳ ባራንዳይ ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Solomone Tuuk'etuu Golliyaa geetettiyaa golliyaakka kees's'eedda; he golliyaa adussatetsay ishatamu wad'a; gomppay hattamu wad'a. He golliyaa sintsan daro tuuk'iyaan zemppeeddanne bollanna kaaran kameteedda barandday de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Solomooney daro tuussatara diza Keeththe geetettiza keeth keexxides; he keeththaas adussateththay 50 wadha, gomppay 30 wadha; sinththa baggara tuussan uttida kaaray diza asi simerettiza daaranchchay dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶሎሞኔይ ዳሮ ቱሳታራ ዲዛ ኬ ጌቴቲዛ ኬ ኬጺዴስ፤ ሄ ኬስ ኣዱሳቴይ 50 ዋ፥ ጎምፓይ 30 ዋ፤ ሲን ባጋራ ቱሳን ኡቲዳ ካራይ ዲዛ ኣሲ ሲሜሬቲዛ ዳራንቻይ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ፥ “ቱኡቀይ ኩምዳ ኬ” ጌተትያ ኬ ኬፅስ፤ ሄ ኬ አዱሳተይ እሻታሙ ዋ፤ ጎምፓይ ሀስታሙ ዋ። ሄ ኬ ስንን ዳሮ ቱቀን ዘምፕዳነ ቦላራ ካራን ካመትዳ ባራንድ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney, “Tuuqey Kumida Keethi” geetetiya keethi keexis; he keetha adussatethay ishatamu wadha; gompay hastamu wadha. He keetha sinthan daro tuuqen zempidanne bollara kaaran kametida barandi de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሎሞን፣ “ባለ ብዙ ምሰሶ አዳራሽ” የተባለ ቤት ሠራ፤ የዚህም ርዝመቱ አምሳ ክንድ፣ ወርዱ ሠላሳ ክንድ፣ ነበር፤ በስተ ፊት በኩልም ጣራ ያለውና በአዕማድ የተደገፈ መመላለሻ ነበረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ባለ ብዙ ምሰሶዎች” ተብሎ የተጠራው አዳራሽ ርዝመቱ ኻያ ሁለት ሜትር፥ ወርዱ ዐሥራ ሦስት ሜትር ተኩል ነበር፤ በብዙ ምሰሶዎች የተደገፈና ጣራ የተሠራለት መመላለሻ ታዛም ነበረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዕስራን ክልተን ሜትር ዝምንዋሑ፥ ዓሰርተ ሰለስተ ሜትርን ፈረቓን ዝምግፋሑ ብኣዕማድ ገይሩ ድማ ኣዳራሽ ሰርሐ። ኣብ ቅድሚኡ ድማ ሓደ ገበላ፥ ኣብ ቅድሚ እዙይ ከዓ ኣዕማድን መሳልልን ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገበላ ድማ ሓምሳ እመት ዝምንዋሑ፡ ሰላሳ እመት ዝምግፋሑ በዕኑድ ገይሩ ሰርሔ። ኣብ ቅድሚኡ ድማ ሓደ ገበላ፡ ኣብ ቅድሚ እዚ ኸኣ ኣዕኑድን መሳልልን ነበረ። |