1 Kings 7:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሉ እቲ ማዕጾን ዓንዲ ማዕጾን ምስ መስኮት ርብዒ መስመር ነበረ፣ ብርሃን ድማ ብሰለስተ መስርዕ ኣንጻር ብርሃን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደጆቹ፥ መቃኖቹና የታችኛውና የላይኛው መድረኮች ሁሉ አራት ማዕዘን ነበሩ፤ መስኮቶቹም በሦስት ወገን ሆነው ፊት ለፊት ይተያዩ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደጆቹና መስኮቶቹም ሁሉ አራት ማዕዘን ነበሩ፤ መስኮቶቹም በሦስት ተራ ሆነው ፊት ለፊት ይተያዩ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሮቹና መስኮቶቹ ሁሉ ባለ አራት ማእዘን መቃኖች ነበሩአቸው፤ ለእያንዳንዱ ግንብ በረድፍ የተሠሩ ሦስት ሦስት መስኮቶች ነበሩት፤ የእያንዳንዱ ግንብ መስኮቶች ከሌላው ግንብ መስኮቶች ጋር ትይዩ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፐንገቱነ ማስኮተቱ ኦይዱ ዞዝያና ደኢኖ፤ ማስኮተቱ ሄዙ ማራን ግዲደ፥ እቱ እቶ ስን ባጋን ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Penggetunne maskkootetuu oyddu zooziyaanna de'iino; maskkootetuu heezzu maaran gidiide, ittuu ittoo sintsa baggan de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Pengetassinne maskootetas oyddu zoozera diza qosilaththati deettes; maskooteti heedzdzu maaran oosettida; istti issoy issaara ginan deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፔንጌታሲኔ ማስኮቴታስ ኦይዱ ዞዜራ ዲዛ ቆሲላቲ ዴቴስ፤ ማስኮቴቲ ሄ ማራን ኦሴቲዳ፤ ኢስቲ ኢሶይ ኢሳራ ጊናን ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፐንገትነ ማስኮተት ኦይዱ ማዛነራ ደኦሶና፤ ማስኮተት ሄ ማራን ግድድ፥ እሶይ እሱዋ ስንን ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Pengetinne maskooteti oyddu maazanera de7oosona; maskooteti heedzu maaran gididi, issoy issuwa sinthan de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሮቹ በሙሉ ባለ አራት ማእዘን መቃኖች ያሏቸው፣ በሦስት ምድብ የተከፈሉና ትይዩ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሮቹና መስኮቶቹ ሁሉ ባለአራት ማእዘን መቃኖች ነበሩአቸው፤ ለእያንዳንዱ ግንብ በረድፍ የተሠሩ ሦስት ሦስት መስኮቶች ነበሩት፤ የእያንዳንዱ ግንብ መስኮቶች ከሌላው ግንብ መስኮቶች ጋር ትይዩ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ደገታትን ልዳውትን ኣርባዕተ መኣዝን ነበረ፤ እቲ ኣብ ክልቲኡ መንደቕ ዝነበረ ተር ዝበለ ሰለስተ መስርዕ መሳዅቲ ኸዓ መረኣእይቲ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲሉ ደጌታትን ልዳውትን ድማ ኣርባዕተ መኣዝን ነበረ፡ መስኮት ኣብ መንጽር መስኮት ከኣ ኣብ ሰለስተ መስርዕ ነበረ። |