1 Kings 7:49 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሚ እቲ ውሽጣዊ ቤት፡ ሓሙሽተ ብየማን ሓሙሽተ ብጸጋም፡ ምስ ዕምባባታትን መብራህትን ወርቃዊ መንጠልጠሊታትን፡ ካብ ጽሩይ ወርቂ እተሰርሐ መቐመጢ መብራህቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቅድስተ ቅዱሳኑ ፊት አምስቱ በቀኝ፥ አምስቱም በግራ የሚቀመጡትን ከጥሩ ወርቅ የተሠሩትንም መቅረዞች፥ የወርቁንም አበባዎችና ቀንዲሎች፥ መኮስተሪያዎችንም፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቅድስተ ቅዱሳኑ ፊት አምስቱ በቀኝ አምስቱም በግራ የሚቀመጡትን ከጥሩ ወርቅ የተሠሩትንም መቅረዞች፥ የወርቁንም አበባዎችና ቀንዲሎች መኰስተሪያዎችም፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቅድስተ ቅዱሳኑ ፊት ለፊት አምስቱ በስተ ደቡብ፥ አምስቱ ደግሞ በስተ ሰሜን የሚቀመጡት ዐሥሩ የወርቅ መቅረዞች፥ አበባዎች፥ የመብራት ቀንዲሎች፥ የእሳት መቆስቆሻዎች፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ አያ ጌሻ ሳኣፐ፥ ስንን ኡሸቻ ባጋናነ ሀድርሳ ባጋና ኤቄዳ፥ እቼሹ እቼሹ ጾምፕያ ዎያ ባላቱዋ፥ ጪሻቱዋ፥ ጾምፕያ ቶይስያ ቃጲያ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Aad'd'iyaa Geeshsha Sa'aappe, sintsan ushechcha baggananne haddirssa baggana ek'k'eedda, ichcheshu ichcheshu s'omppiyaa wotsiyaa baalaatuwaa, C'iishshatuwaa, s'omppiyaa toyssiyaa k'ap'iyaa, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ubbaafe dummatida giddo qol7aafe sinththan ichchashati, ushachcha baggara ichchashati, hadirsa baggara eqqida worqqafe oosettida xomppe woththiza ballata, ciishshata, xomppetanne qapheta, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዱማቲዳ ጊዶ ቆልኣፌ ሲንን ኢቻሻቲ፥ ኡሻቻ ባጋራ ኢቻሻቲ፥ ሃዲርሳ ባጋራ ኤቂዳ ዎርቃፌ ኦሴቲዳ ጾምፔ ዎዛ ባላታ፥ ጪሻታ፥ ጾምፔታኔ ቃጴታ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ጌሻ በሳፈ ስንን ኡሻቻ ባጋራነ ሀድርሳ ባጋራ ኤቅዳ እቻሹ እቻሹ ፆምፐ ዎያ ኮጫታ፥ ጪሻታ፥ ፆምፐታነ ቃጰታ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Geeshsha Bessaafe sinthan ushacha baggaranne haddirsa baggara eqida ichashu ichashu xompe wothiya kocata, ciishshata, xompetanne qapheta, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በቅድስተ ቅዱሳኑ ፊት ለፊት አምስቱ በቀኝ፣ አምስቱ በግራ የሚቀመጡ፣ ከንጹሕ ወርቅ የተሠሩ መቅረዞችን፣ ከወርቅ የተሠሩ አበቦችን፣ የመብራት ቀንዲሎችንና መቈስቈሻዎችን፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በቅድስተ ቅዱሳኑ ፊት ለፊት አምስቱ በስተደቡብ፥ አምስቱ ደግሞ በስተ ሰሜን የሚቀመጡት ዐሥሩ የወርቅ መቅረዞች፥ አበባዎች፥ የመብራት ቀንዲሎች፥ የእሳት መቈስቈሻዎች፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣብ ቅድሚ ቅድስተ ቅዱሳን ዘሎ ብፅሩይ ወርቂ ዝተሰርሐ ቀዋሚ ቐናዲል፥ ሓሙሽተ ብየማን፥ ሓሙሽተ ብፀጋም፥ ብወርቂ ዝተሰርሐ ዕምበባታትን ቅልዒ ቐናዲልን መሳወሪኡን፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኣብ ቅድሚ ቤት ራእይ ዘሎ ኻብ ጽሩይ ወርቂ እተገብረ ቐዋሚ ቐነዲል፡ ሓሙሽተ ብየማን፡ ሓሙሽተ ብጸጋም፡ ነቲ ናይ ወርቂ ዕምባባታትን ቅልዒ ቐነዲልን መሳቐይትታን ከኣ፡ |