1 Kings 7:45 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ሒራም ንንጉስ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሓሉ ድስቲን ሸፋሽፍቲን መትሓዚን ኲሉ ኣቕሓን ድማ ካብ ድሙቕ ኣስራዚ እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምን​ቸ​ቶ​ቹ​ንም፥ መጫ​ሪ​ያ​ዎ​ቹ​ንም፥ ድስ​ቶ​ቹ​ንም፥ ዕቃ​ዎ​ቹ​ንም ሁሉ ኪራም ለን​ጉሡ ለሰ​ሎ​ሞን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ሠራ። በን​ጉሡ ቤትና በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤትም አርባ ስም​ንት አዕ​ማድ ነበሩ። ኪራ​ምም ለን​ጉሡ የሠ​ራ​ቸው ዕቃ​ዎች ሁሉ ከጥሩ ናስ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምንቸቶቹንም፥ መጫሪያዎቹንም፥ ድስቶቹንም አደረገ። ኪራምም ለንጉሡ ለሰሎሞን በእግዚአብሔር ቤት የሠራው ይህ ዕቃ ሁሉ የጋለ ናስ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ድስቶቹ፥ መጫሪያዎቹና ጐድጓዳ ሳሕኖቹ፤ ለጌታ ቤት አገልግሎት ይውሉ ዘንድ ሑራም እነዚህን ሁሉ ዕቃዎች ለሰሎሞን የሠራለት ከተወለወለ ንጹሕ ነሐስ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ከረቱዋ፥ አካፋቱዋነ ኩይጻሮቱዋ። ሁራም ካትያ ሶሎሞናዉ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኦሶ መዳ ሀ ሚሻቱዋ ኡባ ቁጨቴዳ ናሃስያፐ መዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Keretuwaa, akaafatuwaanne kuyis'aarotuwaa. Huraami kaatiyaa Solomonaw Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa oosoo med'd'eedda ha miishshatuwaa ubbaa k'uc'etteedda nahaasiyaappe med'd'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) xaarota, qaphetanne distteta. Kiraamey Kawo Solomooney GODAA Keeththa oosos go7ettana mala ha miishshata ubbaa qucettidi xolqiza Xarqimalappe ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጻሮታ፥ ቃጴታኔ ዲስቴታ። ኪራሜይ ካዎ ሶሎሞኔይ ጎዳ ኬ ኦሶስ ጎኤታና ማላ ሃ ሚሻታ ኡባ ቁጬቲዲ ጾልቂዛ ጻርቂማላፔ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ከረታ፥ አካፋታነ ፃሮታ። ክራም ካዋ ሶሎሞነስ ፆሳ ኬ ኦሱዋስ መዳ ሚሸታ ኡባ ቁሸትዳ ናሰ ብራታፐ መስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kereta, akaafatanne xaarota. Kiraami kawa Solomones Xoossa keetha oosuwas medhida miisheta ubbaa qushetida naase biratape medhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ድስቶችን፣ መጫሪያዎችንና ጐድጓዳ ሳሕኖችን። ኪራም ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አገልግሎት እንዲውሉ እነዚህን ዕቃዎች ሁሉ ለንጉሥ ሰሎሞን የሠራለት ከተወለወለና ከሚብረቀረቅ ናስ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ድስቶቹ፥ መጫሪያዎቹና ጐድጓዳ ሳሕኖቹ፤ ለቤተ መቅደሱ አገልግሎት ይውሉ ዘንድ ሑራም እነዚህን ሁሉ ዕቃዎች ለሰሎሞን የሠራለት ከተወለወለ ንጹሕ ነሐስ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድስትታትን መፅሓሪታትን ጭሐሎታትን ነበሩ። እዝ ዅሉ ኪራም ንንጉስ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሐሉ ኣቑሑ ብፅሩይ ነሃስ ዝተሰርሐ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ድስትታትን መጽሓሪታትን ጭሔሎታትን፡ እዚ ዂሉ ሒራም ንንጉስ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሓሉ ኣቓሑ ኻብ ጽሩይ ኣስራዚ ነበረ።