1 Kings 7:45 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ሒራም ንንጉስ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሓሉ ድስቲን ሸፋሽፍቲን መትሓዚን ኲሉ ኣቕሓን ድማ ካብ ድሙቕ ኣስራዚ እዩ ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምንቸቶቹንም፥ መጫሪያዎቹንም፥ ድስቶቹንም፥ ዕቃዎቹንም ሁሉ ኪራም ለንጉሡ ለሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤት ሠራ። በንጉሡ ቤትና በእግዚአብሔር ቤትም አርባ ስምንት አዕማድ ነበሩ። ኪራምም ለንጉሡ የሠራቸው ዕቃዎች ሁሉ ከጥሩ ናስ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምንቸቶቹንም፥ መጫሪያዎቹንም፥ ድስቶቹንም አደረገ። ኪራምም ለንጉሡ ለሰሎሞን በእግዚአብሔር ቤት የሠራው ይህ ዕቃ ሁሉ የጋለ ናስ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድስቶቹ፥ መጫሪያዎቹና ጐድጓዳ ሳሕኖቹ፤ ለጌታ ቤት አገልግሎት ይውሉ ዘንድ ሑራም እነዚህን ሁሉ ዕቃዎች ለሰሎሞን የሠራለት ከተወለወለ ንጹሕ ነሐስ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ከረቱዋ፥ አካፋቱዋነ ኩይጻሮቱዋ። ሁራም ካትያ ሶሎሞናዉ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኦሶ መዳ ሀ ሚሻቱዋ ኡባ ቁጨቴዳ ናሃስያፐ መዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Keretuwaa, akaafatuwaanne kuyis'aarotuwaa. Huraami kaatiyaa Solomonaw Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa oosoo med'd'eedda ha miishshatuwaa ubbaa k'uc'etteedda nahaasiyaappe med'd'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | xaarota, qaphetanne distteta. Kiraamey Kawo Solomooney GODAA Keeththa oosos go7ettana mala ha miishshata ubbaa qucettidi xolqiza Xarqimalappe ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጻሮታ፥ ቃጴታኔ ዲስቴታ። ኪራሜይ ካዎ ሶሎሞኔይ ጎዳ ኬ ኦሶስ ጎኤታና ማላ ሃ ሚሻታ ኡባ ቁጬቲዲ ጾልቂዛ ጻርቂማላፔ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ከረታ፥ አካፋታነ ፃሮታ። ክራም ካዋ ሶሎሞነስ ፆሳ ኬ ኦሱዋስ መዳ ሚሸታ ኡባ ቁሸትዳ ናሰ ብራታፐ መስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kereta, akaafatanne xaarota. Kiraami kawa Solomones Xoossa keetha oosuwas medhida miisheta ubbaa qushetida naase biratape medhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ድስቶችን፣ መጫሪያዎችንና ጐድጓዳ ሳሕኖችን። ኪራም ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አገልግሎት እንዲውሉ እነዚህን ዕቃዎች ሁሉ ለንጉሥ ሰሎሞን የሠራለት ከተወለወለና ከሚብረቀረቅ ናስ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድስቶቹ፥ መጫሪያዎቹና ጐድጓዳ ሳሕኖቹ፤ ለቤተ መቅደሱ አገልግሎት ይውሉ ዘንድ ሑራም እነዚህን ሁሉ ዕቃዎች ለሰሎሞን የሠራለት ከተወለወለ ንጹሕ ነሐስ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድስትታትን መፅሓሪታትን ጭሐሎታትን ነበሩ። እዝ ዅሉ ኪራም ንንጉስ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሐሉ ኣቑሑ ብፅሩይ ነሃስ ዝተሰርሐ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድስትታትን መጽሓሪታትን ጭሔሎታትን፡ እዚ ዂሉ ሒራም ንንጉስ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሓሉ ኣቓሑ ኻብ ጽሩይ ኣስራዚ ነበረ። |