1 Kings 7:42 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ኣብ ኣዕኑድ ዝነበረ ኽልተ ሳእኒ ርእስታት ንምሽፋን ድማ ኣርባዕተ ሚእቲ ጕንዲ ንኽልተ ጅማት፡ ክልተ መስርዕ ጕንዲ ንሓንቲ ጅማት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሁ​ለ​ቱም አዕ​ማድ ላይ የነ​በ​ሩ​ትን ሁለ​ቱን ጕል​ላ​ቶች ይሸ​ፍኑ ዘንድ ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ መር​በብ በሁ​ለት በሁ​ለት ተራ አድ​ርጎ ለሁ​ለቱ መር​በ​ቦች አራት መቶ ሮማ​ኖ​ችን አደ​ረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአዕማዱም ላይ የነበሩትን ሁለቱን ጕልላቶች ይሸፍኑ ዘንድ ለእያንዳንዱ መርበብ በሁለት በሁለት ተራ አድርጎ ለሁለቱ መርበቦች አራት መቶ ሮማኖች አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእያንዳንዱ ጉልላት ላይ በመረብ አምሳል የተሠሩት ሰንሰለቶች፥ በእያንዳንዱ ጉልላት ቅርጽ ላይ በሁለት ረድፍ አንዳንድ መቶ ዙር የሆኑ፥ ከነሐስ የተሠሩ አራት መቶ የሮማን ቅርጾች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት እት ጉምቡዋ ቦላ ላኡ ማራን ናሃስያፐ፥ መቴዳ እት እት ጼቱ ሮማነ ቴራ ምስለቱዋ፥ ኡባና ኦይዱ ጼቱ ሮማነ ቴራ ምስለቱዋ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti itti gumbbuwaa bolla laa"u maaran nahaasiyaappe, med'etteedda itti itti s'eetu roomaanne teeraa misiletuwaa, ubbaanna oyddu s'eetu roomaanne teeraa misiletuwaa,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) qustteta bollanne tuussata bolla nam7u maaran oosettida gite mala sansalatata, alleqissiza 400 oroomaane teera misleta,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቁስቴታ ቦላኔ ቱሳታ ቦላ ናምኡ ማራን ኦሴቲዳ ጊቴ ማላ ሳንሳላታታ፥ ኣሌቂሲዛ 400 ኦሮማኔ ቴራ ሚስሌታ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ እስ ጉምቡዋ ቦላ ናምኡ ማራን ናሰ ብራታፐ ኦሰትዳ እስ እስ ፄቱ ኦሮማነ ምስለታ፥ ኩም ኦይዱ ፄቱ ኦሮማነ ምስለታ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) issi issi gumbuwa bolla nam7u maaran naase biratape oosetida issi issi xeetu oromaane misileta, kumthi oyddu xeetu oromaane misileta,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በምሰሶዎቹ ዐናት ላይ ያሉትንና ክብ ቅርጽ የያዙትን፣ በሁለት ረድፍ የተቀረጹትን መረቦች፣ የሚያስጌጡትን አራት መቶ ሮማኖች፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእያንዳንዱ ጒልላት ላይ በመረብ አምሳል የተሠሩት ሰንሰለቶች፥ በእያንዳንዱ ጒልላት ቅርጽ ላይ በሁለት ረድፍ አንዳንድ መቶ ዙር የሆኑ፥ ከነሐስ የተሠሩ አራት መቶ የሮማን ቅርጾች፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነተን ክልተ ዓይኒ ርግቢ ዝኾና ኣርባዕተ ሚእቲ ሮማን፥ (ነተን ኣብ ርእሲ ኣዕማድ ዘለዋ ዅዕሶ ዝመስላ ጕልላት ዘመልክዓ ነንሓደ ዓይኒ ርግቢ ኽልተ ዙርያ ሮማን ገበረ።)
Amharic Tigrinya 2011 ናይቲ ኽልተ ዓይነ ርግቢ ኣርባዕተ ሚእቲ ሮማን ከኣ፡ ነቲ ኣብ ልዕሊ እቲ ኽልተ ኣዕኑድ ዝነበረ ጒልላት፡ ነቲ ኸበብቱ ዚኸድን ነንሓደ ዓይነ ርግቢ ኽልተ መስርዕ ሮማን፡