1 Kings 7:40 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሒራም ድማ ነቲ መሕጸቢታትን ነቲ ሸፋሽፍቲን ነቲ ሳእኒን ሰረሐ። ሒራም ድማ ንንጉስ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ዝገበሮ ዅሉ ዕዮ ወድአ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኪራምም ምንቸቶችንና መጫሪያዎችን፥ ድስቶችንም ሠራ፤ ኪራምም ለንጉሡ ለሰሎሞን በእግዚአብሔር ቤት የሠራውን ሥራ ሁሉ ጨረሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኪራምም ምንችቶችንና መጫሪያዎችን ድስቶችንም ሠራ፤ ኪራምም ለንጉሡ ለሰሎሞን በእግዚአብሔር ቤት የሠራውን ሥራ ሁሉ ጨረሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሑራም ድስቶችን፥ መጫሪያዎችንና ጐድጓዳ ሳሕኖችን ሠራ፤ በዚህ ዓይነትም ለንጉሥ ሰሎሞን ሊሠራለት የጀመረውን የጌታን ቤት ሥራ ፈጸመ፤ ከሠራቸውም ነገሮች ዋና ዋናዎቹ የሚከተሉት ናቸው፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ሁራም ከረቱዋ፥ አካፋቱዋነ ኩይጻሮቱዋ መዳ፤ ያቲደ ካትያ ሶሎሞናዉ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኪታ ኦደ ፖሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Huraami keretuwaa, akaafatuwaanne kuyis'aarotuwaa med'd'eedda; yaatiide Kaatiyaa Solomonaw Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa kiitaa ootsiide poleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse Kiraamey xaarota, qaphetanne distteta medhdhides; histtidi kawo Solomoones GODAA Keeththa oosota hayssafe kaallizayssa mala ooththi polides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኪራሜይ ጻሮታ፥ ቃጴታኔ ዲስቴታ ሜዴስ፤ ሂስቲዲ ካዎ ሶሎሞኔስ ጎዳ ኬ ኦሶታ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ ማላ ኦ ፖሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ክራም ቃጰታ፥ አካፋታነ ፃሮታ መስ፤ ያትድ ካዋ ሶሎሞነስ ፆሳ ኬ ኦሱዋ ኦድ ፖልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kiraami qapheta, akaafatanne xaarota medhis; yaatidi kawa Solomones Xoossa keetha oosuwa oothidi polis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ምንቸቶችን፣ መጫሪያዎችንና ድስቶችን ሠራ። ኪራምም በዚህ ሁኔታ ለንጉሥ ሰሎሞን የሠራውን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ሥራ እንደሚከተለው ፈጸመ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሑራም ድስቶችን፥ መጫሪያዎችንና ጐድጓዳ ሳሕኖችን ሠራ፤ በዚህ ዐይነትም ለንጉሥ ሰሎሞን ሊሠራለት የጀመረውን የእግዚአብሔርን መቅደስ ሥራ ፈጸመ፤ ከሠራቸውም ነገሮች ዋና ዋናዎቹ የሚከተሉት ናቸው፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምኡውን ኪራም ገበራታትን መፅሓሪያታትን ጭሐሎታትን ሰርሐ። ኪራም ነቲ ንጉስ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሐሉ ዅሉ ስራሕ በዝ ኸምዙይ ፈፀሞ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሒራም ከኣ ገበራታትን መጽሓርያታትን ጭሔሎታትን ሰርሔ። በዚ ኸምዚ ሒራም ነቲ ንጉስ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሓሉ ዂሉ ዕዮ ፈጸሞ። |