1 Kings 7:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪኡ፡ ዓሰርተ መትሓዚ ነሓስ ገበረ፡ ሓደ መትሓዚ ኣርብዓ መትሓዚ፡ ነፍሲ ወከፍ መትሓዚ ድማ ኣርባዕተ እመት፡ ኣብ ነፍሲ ወከፍ ካብተን ዓሰርተ መሰረታት ድማ ሓደ ሳእኒ ነበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዐሥሩንም የናስ መታጠቢያ ሰን ሠራ፤ አንዱ መታጠቢያ ሰን አርባ የባዶስ መስፈሪያ ያነሣ ነበር፤ እያንዳንዱም መታጠቢያ ሰን አራት ክንድ ነበረ፤ በዐሥሩም መቀመጫዎች ላይ በእያንዳንዱ አንድ አንድ መታጠቢያ ሰን ይቀመጥ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሥሩንም የናስ መታጠቢያ ሰን ሠራ፤ አንዱ መታጠቢያ ሰን አርባ የባዶስ መስፈሪያ ያነሣ ነበር፤ እያንዳንዱም መታጠቢያ ሰን አራት ክንድ ነበረ፤ በአሥሩም መቀመጫዎች ላይ በእያንዳንዱ አንድ አንድ መታጠቢያ ሰን ይቀመጥ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሑራም ለእያንዳንዱ የዕቃ ማስቀመጫ ዐሥር መታጠቢያ ገንዳዎችን ሠራ፤ እያንዳንዱም ገንዳ ዙሪያ አጋማሽ ስፋት አንድ ሜትር ከሰማንያ ሳንቲ ሜትር ያኽል ሲሆን፥ ስምንት መቶ ሊትር ያኽል ውሃ ይይዝ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሁራም ሜጨትያ ታሙ ከረቱዋ ናሃስያፐ መዳ፤ እት እት ከርያ ጎምፓይ ኦይዱ ዋ አኮ ግዲደ፥ ሆስፑን ጼቱ ሊትሮ ሃ ኦይቄ፤ ታሙ ጋረቶ ሁጲያን ሁጲያን እት እት ሜጨትያ ከሪ ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Huraami meec'ettiyaa tammu keretuwaa nahaasiyaappe med'd'eedda; itti itti keriyaa gomppay oyddu wad'aa aako gidiide, hosppun s'eetu liitiro haatsaa oyk'k'ee; tammu gaaretoo huup'iyaan huup'iyaan itti itti meec'ettiyaa kerii de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kiraamey tammu meechcha gonggeta xarqimalappe medhdhides; issi issi gongge gomppay 4 wadha gididi, 880 litiro haath oykkees; 10 gaaretas hu7en hu7en issi issi meechcha gonggey dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኪራሜይ ታሙ ሜቻ ጎንጌታ ጻርቂማላፔ ሜዴስ፤ ኢሲ ኢሲ ጎንጌ ጎምፓይ 4 ዋ ጊዲዲ፥ 880 ሊቲሮ ሃ ኦይኬስ፤ 10 ጋሬታስ ሁኤን ሁኤን ኢሲ ኢሲ ሜቻ ጎንጌይ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ክራም ሜጨትያ ታሙ ከረታ ናሰ ብራታፐ መስ፤ እስ እስ ከርያ ጎምፓይ ኦይዱ ዋ ዳልጋ ግድድ፥ ሆስፑን ፄቱ ልትሮ ሃ ኦይኬስ፤ ታሙ ጋረታስ ሁጰን ሁጰን እስ እስ ሜጨትያ ከረይ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kiraami meecetiya tammu kereta naase biratape medhis; issi issi keriya gompay oyddu wadha dalga gididi, hospun xeetu litiro haathe oykees; tammu gaaretas huuphen huuphen issi issi meecetiya kerey de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ለእያንዳንዱ የዕቃ ማስቀመጫ የሚሆን፣ እያንዳንዱ ስምንት መቶ ሰማንያ ሊትር የሚይዝ ዐሥር የናስ መታጠቢያ ገንዳ ሠራ፤ ስፋቱም አራት ክንድ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሑራም ለእያንዳንዱ የዕቃ ማስቀመጫ ዐሥር መታጠቢያ ገንዳዎች ሠራ፤ እያንዳንዱ ገንዳ ዙሪያ አጋማሽ ስፋት አንድ ሜትር ከሰማንያ ሳንቲ ሜትር ያኽል ሲሆን፥ ስምንት መቶ ሊትር ያኽል ውሃ ይይዝ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብተን ዓሰርተ መቐመጢ ኣቑሑ ዝኾና ዓሰርተ ገበራታት ነሃስ ሰርሐ፤ ሓደ ገበራ ሸሞንተ ሚእቲ ሊትሮ ይሕዝ፤ ሰንጣቒቱ ድማ ኣርባዕተ እመት ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓሰርተ ገበራ ኣስራዚ ድማ ሰርሔ፡ ሓደ ገበራ ኣርብዓ ባት ይሕዝ ነበረ፡ እቲ ገበራታት ሓሓዲኡ ኣርባዕተ እመት ነበረ። ነቲ ኦኣሰርተ ሰረት፡ ነንሓደ ሰረት ሓደ ገበራ ነበሮ። |