1 Kings 7:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጽላት ወሰናስኑን ኣብ ወሰናስኑን ኪሩቤል፡ ኣናብስን ኣእዋም ስየን ከከም መጠን ነፍሲ ወከፎም፡ ኣብ ዙርያኡ ድማ ተወሳኺ ቐሪጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በክፈፎቻቸውም ኪሩቤልና አንበሶች የዘንባባ ዛፎችም ነበሩ፤ እያንዳንዱም ፊት ለፊት በስተውስጥና በዙሪያው ተያይዞ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመያዣውና በሰንበሮቹ ላይ ኪሩቤልንና አንበሳዎችን የዘንባባውንም ዛፍ እንደ መጠናችው ቀረጸ፥ በዙሪያውም ሻኵራ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእነዚሁ መደገፊያዎችና ጠፍጣፋ ነሐሶች መካከል ባለው ክፍት ቦታ ሁሉ በኪሩቤል፥ በአንበሶችና በዘንባባ ዛፎች አምሳል በተሠሩ ቅርጾች አጊጠው ነበር፤ እንዲሁም ዙሪያቸው የአበባ ጉንጉን በሚመስሉ ቅርጾች አጊጠው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ዘምፖቱዋፐነ ሎቻ ናሃሰቱዋፐ ግዱዋን ደእያ ካሎ ሳአቱ ኡባይ ክሩበቱዋ፥ ጋሞቱዋነ ዛምባቱዋ ምስለቱዋን አሌቀት ኡቴድኖ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ዩሹ ጪሻ ኤንጩርሳ ምስልያን አሌቀት ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha zemppotuwaappenne lochcha nahaasetuwaappe gidduwaan de'iyaa kallo sa'atuu ubbay kiruubetuwaa, gaammotuwaanne zambbatuwaa misiletuwaan alleek'k'etti utteeddino; k'ay unttunttu yuushshuu c'iishshaa enc'c'urssaa misiliyaan alleek'k'etti utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha zemppotappenne lochcha xarqimalatappe giddon diza hankko attida sohoti ubbay kirubetan, gaammotaninne zambata misletan alleqetti uttida; qasse istta yuushoy ciishsha enccursa mislen alleqetti uttides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ዜምፖታፔኔ ሎቻ ጻርቂማላታፔ ጊዶን ዲዛ ሃንኮ ኣቲዳ ሶሆቲ ኡባይ ኪሩቤታን፥ ጋሞታኒኔ ዛምባታ ሚስሌታን ኣሌቄቲ ኡቲዳ፤ ቃሴ ኢስታ ዩሾይ ጪሻ ኤንጩርሳ ሚስሌን ኣሌቄቲ ኡቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ዘምፖታፐነ ሎቸ ናሰ ብራታታፐ ግዶን ደእያ ዶያ በሳ ኡባይ ክሩበን፥ ጋሞንነ ዛምባ ምስለተን አሌቀትድ ኡትዶሶና፤ ኤንታ ዩሾይ ጪሻ ኤንጩርሳ ምስለን አሌቀትድ ኡትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha zempotapenne loche naase biratatape giddon de7iya dooya bessa ubbay kiruuben, gaammoninne zamba misileten alleeqetidi uttidosona; enta yuushoy ciishsha encursa misilen alleeqetidi uttis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም በድጋፎቹና በጠፍጣፋ ናሶቹ ላይ ባለው ቦታ ሁሉ፣ ዙሪያውን የአበባ ጕንጕን እያደረገ ኪሩቤልን፣ አንበሶችንና የዘንባባ ዛፎችን ቀረጸ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእነዚሁ መደገፊያዎችና ጠፍጣፋ ነሐሶች መካከል ባለው ክፍት ቦታ ሁሉ በኪሩቤል፥ በአንበሶችና በዘንባባ ዛፎች አምሳል በተሠሩ ቅርጾች አጊጠው ነበር፤ እንዲሁም ዙሪያቸው የአበባ ጒንጒን በሚመስሉ ቅርጾች አጊጠው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ገፅ እቲ መደገፊኡን መገጣጠሚኡን ኣብቲ ስፍራ ዝረኸበሉ ብዙርያኡ ምስሊ ኪሩቤልን ኣናብስን ስየን ትንጎ ቘፅልን ቀረፀሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ገጽ እቲ መደገፊታቱን ኣብ ክቡሳቱን ከከም ስፍራኡ ብዙርያኡ ኪሩቤልን ኣናብስን ስየን ምስ ትትዖ ቘጽልን ቀረጸሉ። |