1 Kings 7:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ጽላት ወሰናስኑን ኣብ ወሰናስኑን ኪሩቤል፡ ኣናብስን ኣእዋም ስየን ከከም መጠን ነፍሲ ወከፎም፡ ኣብ ዙርያኡ ድማ ተወሳኺ ቐሪጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በክ​ፈ​ፎ​ቻ​ቸ​ውም ኪሩ​ቤ​ልና አን​በ​ሶች የዘ​ን​ባባ ዛፎ​ችም ነበሩ፤ እያ​ን​ዳ​ን​ዱም ፊት ለፊት በስ​ተ​ው​ስ​ጥና በዙ​ሪ​ያው ተያ​ይዞ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመያዣውና በሰንበሮቹ ላይ ኪሩቤልንና አንበሳዎችን የዘንባባውንም ዛፍ እንደ መጠናችው ቀረጸ፥ በዙሪያውም ሻኵራ አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእነዚሁ መደገፊያዎችና ጠፍጣፋ ነሐሶች መካከል ባለው ክፍት ቦታ ሁሉ በኪሩቤል፥ በአንበሶችና በዘንባባ ዛፎች አምሳል በተሠሩ ቅርጾች አጊጠው ነበር፤ እንዲሁም ዙሪያቸው የአበባ ጉንጉን በሚመስሉ ቅርጾች አጊጠው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ዘምፖቱዋፐነ ሎቻ ናሃሰቱዋፐ ግዱዋን ደእያ ካሎ ሳአቱ ኡባይ ክሩበቱዋ፥ ጋሞቱዋነ ዛምባቱዋ ምስለቱዋን አሌቀት ኡቴድኖ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ዩሹ ጪሻ ኤንጩርሳ ምስልያን አሌቀት ኡቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha zemppotuwaappenne lochcha nahaasetuwaappe gidduwaan de'iyaa kallo sa'atuu ubbay kiruubetuwaa, gaammotuwaanne zambbatuwaa misiletuwaan alleek'k'etti utteeddino; k'ay unttunttu yuushshuu c'iishshaa enc'c'urssaa misiliyaan alleek'k'etti utteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha zemppotappenne lochcha xarqimalatappe giddon diza hankko attida sohoti ubbay kirubetan, gaammotaninne zambata misletan alleqetti uttida; qasse istta yuushoy ciishsha enccursa mislen alleqetti uttides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ዜምፖታፔኔ ሎቻ ጻርቂማላታፔ ጊዶን ዲዛ ሃንኮ ኣቲዳ ሶሆቲ ኡባይ ኪሩቤታን፥ ጋሞታኒኔ ዛምባታ ሚስሌታን ኣሌቄቲ ኡቲዳ፤ ቃሴ ኢስታ ዩሾይ ጪሻ ኤንጩርሳ ሚስሌን ኣሌቄቲ ኡቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ዘምፖታፐነ ሎቸ ናሰ ብራታታፐ ግዶን ደእያ ዶያ በሳ ኡባይ ክሩበን፥ ጋሞንነ ዛምባ ምስለተን አሌቀትድ ኡትዶሶና፤ ኤንታ ዩሾይ ጪሻ ኤንጩርሳ ምስለን አሌቀትድ ኡትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha zempotapenne loche naase biratatape giddon de7iya dooya bessa ubbay kiruuben, gaammoninne zamba misileten alleeqetidi uttidosona; enta yuushoy ciishsha encursa misilen alleeqetidi uttis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም በድጋፎቹና በጠፍጣፋ ናሶቹ ላይ ባለው ቦታ ሁሉ፣ ዙሪያውን የአበባ ጕንጕን እያደረገ ኪሩቤልን፣ አንበሶችንና የዘንባባ ዛፎችን ቀረጸ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእነዚሁ መደገፊያዎችና ጠፍጣፋ ነሐሶች መካከል ባለው ክፍት ቦታ ሁሉ በኪሩቤል፥ በአንበሶችና በዘንባባ ዛፎች አምሳል በተሠሩ ቅርጾች አጊጠው ነበር፤ እንዲሁም ዙሪያቸው የአበባ ጒንጒን በሚመስሉ ቅርጾች አጊጠው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ገፅ እቲ መደገፊኡን መገጣጠሚኡን ኣብቲ ስፍራ ዝረኸበሉ ብዙርያኡ ምስሊ ኪሩቤልን ኣናብስን ስየን ትንጎ ቘፅልን ቀረፀሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ገጽ እቲ መደገፊታቱን ኣብ ክቡሳቱን ከከም ስፍራኡ ብዙርያኡ ኪሩቤልን ኣናብስን ስየን ምስ ትትዖ ቘጽልን ቀረጸሉ።