1 Kings 7:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዕዮ እቲ መንኰርኰር ድማ ከም ስራሕ መንኰርኰር ዓረብያ ነበረ፣ ኣእዋም ሓሙኽሽተንን መራኽቦምን ሸፋሽፍቲኦምን መጋረጃታቶምን ኵሉ ፈሰሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የመ​ን​ኰ​ራ​ኵ​ሮ​ቹም ሥራ እንደ ሰረ​ገላ መን​ኰ​ራ​ኵር ሥራ ነበረ፤ ወስ​ከ​ም​ቶ​ቹና የመ​ን​ኰ​ራ​ኵ​ሮቹ ክፈፍ፥ ቅት​ር​ቶ​ቹም፥ ወስ​ከ​ምቱ የሚ​ገ​ባ​በት ቧምቧ ሁሉ በም​ስል የፈ​ሰሰ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የመንኰራኵሮቹም ሥራ እንደ ሰረገላ መንኰራኵር ነበረ፥ ወስከምቶቹና የመንኰራኵሮቹ ክፈፍ ቅትርቶቹም ወስከምቱም የሚገባበት ቧምቧ ሁሉ በምስል የፈሰሰ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መንኰራኲሮቹም የሠረገላ መንኰራኲሮችን ይመስሉ ነበር፤ ወስከምቶቻቸው፥ ቅትርቶቻቸውና ዐቃፊዎቻቸው ሁሉም ከነሐስ ቀልጠው የተሠሩ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይንግርያዋንቱ ኦላ ፓራ ጋርያ ይንግርያዋንቱዳን መቴድኖ፤ ይንግርያዋንታ ጋደ ኦይቂያ ካሶቱ፥ ቻርከቱነ ቅንቂረተቱ ኡባይካ ናሃስያፐ ትገቲደ ኦሰቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yinggiriyaawanttu olaa paraa gaariyaa yinggiriyaawanttuudan med'eteeddino; yinggiriyaawantta gatsiide oyk'k'iyaa kasotuu, charkketuunne k'ink'k'iretetuu ubbaykka nahaasiyaappe tigettiide oosetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gaareti ola para-gaare misateettes; gaareta issi bolla gaththi waaxiza marcoti, charketinne taagoti ubbayka xarqimalappe oosettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋሬቲ ኦላ ፓራ-ጋሬ ሚሳቴቴስ፤ ጋሬታ ኢሲ ቦላ ጋ ዋጺዛ ማርጮቲ፥ ቻርኬቲኔ ታጎቲ ኡባይካ ጻርቂማላፔ ኦሴቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ገርቶት ኦላ ፓራ ጋረ ገርቶታ መላ መትዶሶና፤ ገርቶታ ጋድ ኦይክያ ካሶት፥ ማጫራትነ ኤንታ ኦይክያ ሚሸት ኡባይ ናሰ ብራታፐ ኦሰትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gertoti ola para gaare gertota mela medhetidosona; gertota gathidi oykiya kasoti, macaratinne enta oykiya miisheti ubbay naase biratape oosetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መንኰራኵሮቹ የሠረገላ መንኰራኵር መሰል ሲሆኑ፣ ወስከምቶቹ የመንኰራኵሮቹ ክፈፎችና ዐቃፊዎቻቸው እንዲሁም ወስከምቶቹ የሚገቡባቸው ቧምቧዎች በሙሉ ከቀለጠ ብረት የተሠሩ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መንኰራኲሮቹም የሠረገላ መንኰራኲሮችን ይመስሉ ነበር፤ ወስከምቶቻቸው፥ ቅትርቶቻቸውና ዐቃፊዎቻቸው ሁሉም ከነሐስ ቀልጠው የተሠሩ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስርሓት እቲ መንኰራዅር ድማ ኸም ስርሓት መንኰራኵር ሰረገላ ነበረ፤ መትሓዚኡን ተሽከርካሪኡን ቅትርቱን ሕምብርቱን ኵሉ ብ ዝፈሰሰ ነሃስ ዝተሰርሐ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ስራሕ እቲ መንኰራዂር ድማ ከም ስራሕ መንኰርኰር ሰረገላ ነበረ፡ መትሓዚኡን ዕንክሊሉን ቅትርቱን ሕምብርቱን ኲሉ ፍሲ ነበረ።