1 Kings 7:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዕዮ እቲ መንኰርኰር ድማ ከም ስራሕ መንኰርኰር ዓረብያ ነበረ፣ ኣእዋም ሓሙኽሽተንን መራኽቦምን ሸፋሽፍቲኦምን መጋረጃታቶምን ኵሉ ፈሰሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የመንኰራኵሮቹም ሥራ እንደ ሰረገላ መንኰራኵር ሥራ ነበረ፤ ወስከምቶቹና የመንኰራኵሮቹ ክፈፍ፥ ቅትርቶቹም፥ ወስከምቱ የሚገባበት ቧምቧ ሁሉ በምስል የፈሰሰ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የመንኰራኵሮቹም ሥራ እንደ ሰረገላ መንኰራኵር ነበረ፥ ወስከምቶቹና የመንኰራኵሮቹ ክፈፍ ቅትርቶቹም ወስከምቱም የሚገባበት ቧምቧ ሁሉ በምስል የፈሰሰ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መንኰራኲሮቹም የሠረገላ መንኰራኲሮችን ይመስሉ ነበር፤ ወስከምቶቻቸው፥ ቅትርቶቻቸውና ዐቃፊዎቻቸው ሁሉም ከነሐስ ቀልጠው የተሠሩ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይንግርያዋንቱ ኦላ ፓራ ጋርያ ይንግርያዋንቱዳን መቴድኖ፤ ይንግርያዋንታ ጋደ ኦይቂያ ካሶቱ፥ ቻርከቱነ ቅንቂረተቱ ኡባይካ ናሃስያፐ ትገቲደ ኦሰቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yinggiriyaawanttu olaa paraa gaariyaa yinggiriyaawanttuudan med'eteeddino; yinggiriyaawantta gatsiide oyk'k'iyaa kasotuu, charkketuunne k'ink'k'iretetuu ubbaykka nahaasiyaappe tigettiide oosetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaareti ola para-gaare misateettes; gaareta issi bolla gaththi waaxiza marcoti, charketinne taagoti ubbayka xarqimalappe oosettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋሬቲ ኦላ ፓራ-ጋሬ ሚሳቴቴስ፤ ጋሬታ ኢሲ ቦላ ጋ ዋጺዛ ማርጮቲ፥ ቻርኬቲኔ ታጎቲ ኡባይካ ጻርቂማላፔ ኦሴቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ገርቶት ኦላ ፓራ ጋረ ገርቶታ መላ መትዶሶና፤ ገርቶታ ጋድ ኦይክያ ካሶት፥ ማጫራትነ ኤንታ ኦይክያ ሚሸት ኡባይ ናሰ ብራታፐ ኦሰትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gertoti ola para gaare gertota mela medhetidosona; gertota gathidi oykiya kasoti, macaratinne enta oykiya miisheti ubbay naase biratape oosetidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መንኰራኵሮቹ የሠረገላ መንኰራኵር መሰል ሲሆኑ፣ ወስከምቶቹ የመንኰራኵሮቹ ክፈፎችና ዐቃፊዎቻቸው እንዲሁም ወስከምቶቹ የሚገቡባቸው ቧምቧዎች በሙሉ ከቀለጠ ብረት የተሠሩ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መንኰራኲሮቹም የሠረገላ መንኰራኲሮችን ይመስሉ ነበር፤ ወስከምቶቻቸው፥ ቅትርቶቻቸውና ዐቃፊዎቻቸው ሁሉም ከነሐስ ቀልጠው የተሠሩ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስርሓት እቲ መንኰራዅር ድማ ኸም ስርሓት መንኰራኵር ሰረገላ ነበረ፤ መትሓዚኡን ተሽከርካሪኡን ቅትርቱን ሕምብርቱን ኵሉ ብ ዝፈሰሰ ነሃስ ዝተሰርሐ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስራሕ እቲ መንኰራዂር ድማ ከም ስራሕ መንኰርኰር ሰረገላ ነበረ፡ መትሓዚኡን ዕንክሊሉን ቅትርቱን ሕምብርቱን ኲሉ ፍሲ ነበረ። |