1 Kings 7:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ትሕቲ እቲ መስመራት ድማ ኣርባዕተ መንኰርኰር ነበሮ። ሻምብቆ እቲ መንኰርኰር ድማ ኣብ መሰረት ተኣሲሩ ነበረ፣ ቁመት መንኰርኰር ድማ እመትን እመትን ፈረቓን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አራቱም መንኰራኵሮች ከሰንበሮቹ በታች ነበሩ፤ የመንኰራኵሮቹም ወስከምት በመቀመጫው ውስጥ ነበረ፤ የመንኰራኵሩም ቁመት ክንድ ተኩል ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አራቱም መንኰራኵሮች ከሰንበሮቹ በታች ነበሩ፤ የመንኰራኵሮቹም ወስከምት በመቀመጫው ውስጥ ነበረ፤ የመንኰራኵሩም ቁመት ክንድ ተኩል ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የመንኰራኲሮቹም ቁመት ሥልሳ ስድስት ሳንቲ ሜትር ነበር፤ መንኰራኲሮቹም በዕቃ ማስቀመጫው ጠፍጣፋ ነሐስ ሥር ነበሩ፤ የመንኰራኲሮችም ወስከምቶች ከዕቃ ማስቀመጫዎቹ ጋር አንድ ወጥ ሆነው የተሠሩ ነበሩ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይንግርያዋንቱ ጌሳይ እት ዋነ ባጋ፤ ይንግርያዋንቱ ሎቻ ናሃስያ ብራታቶ ጋርሳ ባጋና ደኢኖ። እርዝዞቱ ኦይቀት ኡቴዳ ካሶቱ ጋርያና ኦይቀት ኡቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yinggiriyaawanttu geesay itti wad'anne bagga; yinggiriyaawanttu lochcha nahaasiyaa biratatoo garssa baggana de'iino. Irzzizotuu oyk'k'etti utteedda kasotuu gaariyaana oyk'k'etti utteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oyddu gaaretas issaas issaas geesay issi wadhanne bagga; he gaareti lochcha xarqimalaappe garsa baggara deettes; gaareti istta bolla miishshe woththizasotara issife marcon oyketti uttida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦይዱ ጋሬታስ ኢሳስ ኢሳስ ጌሳይ ኢሲ ዋኔ ባጋ፤ ሄ ጋሬቲ ሎቻ ጻርቂማላፔ ጋርሳ ባጋራ ዴቴስ፤ ጋሬቲ ኢስታ ቦላ ሚሼ ዎዛሶታራ ኢሲፌ ማርጮን ኦይኬቲ ኡቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ገርቶታ ጌሳይ እስ ዋነ ታካ፤ ገርቶት ሎቸ ናሰ ብራታታስ ጋርሳ ባጋራ ደኦሶና። ገርቶት ኦይከትድ ኡትዳ ካሶት ጋርያራ ኦይከትድ ኡትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gertota geesay issi wadhanne takadho; gertoti loche naase biratatas garsa baggara de7oosona. Gertoti oyketidi uttida kasoti gaariyara oyketidi uttidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አራቱ መንኰራኵሮች በዕቃ ማስቀመጫው ጠፍጣፋ ናስ ሥር ሲሆኑ፣ የመንኰራኵሮቹ ወስከምቶች ደግሞ ከዕቃ ማስቀመጫዎቹ ጋር የተያያዙ ነበሩ፤ የእያንዳንዱም መንኰራኵር ስፋት አንድ ክንድ ተኩል ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የመንኰራኲሮቹም ቁመት ሥልሳ ስድስት ሳንቲ ሜትር ነበር፤ መንኰራኲሮቹም በዕቃ ማስቀመጫው ጠፍጣፋ ነሐስ ሥር ነበሩ፤ የመንኰራኲሮችም ወስከምቶች ከዕቃ ማስቀመጫዎቹ ጋር አንድ ወጥ ሆነው የተሠሩ ነበሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣርባዕተ መንኰራዅር ድማ ምስቲ መገጣጠሚ ብሓደ ለጊቡ ዝተሰርሐ ነበረ፤ ነናይ ሓደ መንኰራዅር ቁመትውን እመትን ስድርን ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኣርባዕተ መንኰርኰር ድማ ብትሕቲ እቲ ኽቡሳት ነበረ፡ መትሓዝ መንኰራዂር ከኣ ኣብቲ መቐመጢ ለጊቡ ነበረ፡ ነናይ ሓደ መንኰርኰር ቊመትውን እመትን ስድርን ነበረ። |