1 Kings 7:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓሰርተ መሰረታት ኣስራዚ እውን ሰረሐ። ንውሓቱ ኣርባዕተ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ ኣርባዕተ እመት፡ ቁመቱ ድማ ሰለስተ እመት ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዐሥርም የናስ መቀመጫዎችን ሠራ፤ የአንዱም መቀመጫ ርዝመት አራት ክንድ፥ ወርዱም አራት ክንድ፥ ቁመቱም ሦስት ክንድ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሥርም የናስ መቀመጫዎች ሠራ፤ የአንዱም መቀመጫ ርዝመት አራት ክንድ፥ ወርዱም አራት ክንድ፥ ቁመቱም ሦስት ክንድ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሑራም የእያንዳንዱ ርዝመት አንድ ሜትር ከሰማንያ ሳንቲ ሜትር፥ ወርዱ አንድ ሜትር ከሰማንያ ሳንቲ ሜትር፥ ቁመቱ አንድ ሜትር ከሠላሳ ሳንቲ ሜትር የሆነ ዐሥር ባለ መንኰራኲር የዕቃ ማስቀመጫዎችን ከነሐስ ሠራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሁራም ቃይ ታሙ ጋረቱዋ ናሃስያ ብራታፐ መዳ። ሄ ጋረቱ እቱ እቱ ኦይዱ ዋ አዱሳ፤ ኦይዱ ዋ አኮነ ሄዙ ዋ ቃ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Huraami k'ay tammu gaaretuwaa nahaasiyaa birataappe med'd'eedda. He gaaretuu ittuu ittuu oyddu wad'aa adussa; oyddu wad'aa aakonne heezzu wad'aa d'ok'k'a. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kiraamey qasse dumma dumma miishshata woththiza tammu gaareta xarqimalappe medhdhides; he gaaretas issaas issaas adussateththay 4 wadha, gomppay 4 wadha, geesay 3 wadha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኪራሜይ ቃሴ ዱማ ዱማ ሚሻታ ዎዛ ታሙ ጋሬታ ጻርቂማላፔ ሜዴስ፤ ሄ ጋሬታስ ኢሳስ ኢሳስ ኣዱሳቴይ 4 ዋ፥ ጎምፓይ 4 ዋ፥ ጌሳይ 3 ዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ክራም ታሙ ጋረታ ናሰ ብራታፐ መስ። ሄ ጋረት እሶይ እሶይ ኦይዱ ዋ አዱሰ፤ ኦይዱ ዋ ዳልጋነ ሄ ዋ ቃ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kiraami tammu gaareta naase biratape medhis. He gaareti issoy issoy oyddu wadha adusse; oyddu wadha dalganne heedzu wadha dhoqa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ከቦታ ቦታ የሚንቀሳቀሱ ዐሥር ባለ መንኰራኵር የዕቃ ማስቀመጫዎች ከመዳብ ሠራ፤ የእያንዳንዱም ርዝመት አራት ክንድ፣ ወርድ አራት ክንድ፣ ቁመትም ሦስት ክንድ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሑራም የእያንዳንዱ ርዝመት አንድ ሜትር ከሰማንያ ሳንቲ ሜትር፥ ወርዱ አንድ ሜትር ከሰማንያ ሳንቲ ሜትር፥ ቁመቱ አንድ ሜትር ከሠላሳ ሳንቲ ሜትር የሆነ ዐሥር ባለመንኰራኲር የዕቃ ማስቀመጫዎችን ከነሐስ ሠራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብነሃስ ገይሩ ኸዓ መንኰራዅር ዘለዎ መቐመጢ ኣቑሑ ገበረ፤ ምንዋሑ ኣርባዕተ እመት፥ ምግፋሑ ኸዓ ኣርባዕተ እመት፥ ቁመቱውን ሰለስተ እመት ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናይ ኣስራዚ ሰረት ከኣ ዓሰርተ ገበረ፡ ሓደ ሰረት ድማ ምንዋሑ ኣርባዕተ እመት፡ ምግፋሑ ኸኣ ኣርባዕተ እመት ቊመቱውን ሰለስተ እመት ነበረ። |