1 Kings 7:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስፍሓት ኢድ ርጉድ ዝበለ ነበረ፣ ወሰንኡ ድማ ከም ወሰን ጽዋእ እተሰርሐ ነበረ፣ ብዕምባባታት ዕምበባ። ክልተ ሽሕ ባት ነይርዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ውፍ​ረ​ቱም አንድ ጋት ነበረ። ከን​ፈ​ሩም እንደ ጽዋ ከን​ፈር ተሠ​ርቶ ነበር፤ እንደ ሱፍ አበ​ባ​ዎች ሆኖ ተከ​ር​ክሞ ነበር። ሁለት ሺህም የባ​ዶስ መስ​ፈ​ሪያ ይይዝ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ውፍረቱም አንድ ጋት ነበረ፤ ከንፈሩም እንደ ጽዋ ከንፈር ተሠርቶ ነበር፤ እንደ ሱፍ አበባዎች ሆኖ ተከርክሞ ነበር። ሁለት ሺህም የባዶስ መስፈሪያ ይይዝ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የገንዳው ጐኖች ውፍረት አንድ መዳፍ ነበር፤ የጽዋ ቅርጽ ያለው አበባ የሚመስል የአፉ ክፈፍ የአሸንድዬ አበባ ቅርጽ ነበረው፤ ይህም ገንዳ አርባ ሺህ ሊትር ያኽል ውሃ የሚይዝ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አባ ሳኒ እት ታካ ኬሻ ኦርዱዋ፤ አ ዶናይ ዋንጫ ዶና ማላ፤ ቃይ ጪሻይ ጪሼዳዋካ ማላቴ። ሄ አባ ሳኒ ኦይታሙ ሻአ ሊትሮ ግድያ ሃ ኦይቂያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abbaa Saanii itti takkaad'e keeshshaa ordduwaa; Aa doonay wanc'c'aa doonaa mala; k'ay c'iishshay c'iisheeddawaakka malatee. He Abbaa Saanii oytamu sha"a liitiro gidiyaa haatsaa oyk'k'iyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gita gonggezas ordeteththay kushe qaa7a likke; iza doonay ciishsha misatidi wanca misatees; he gita gabatezi 40,000 litiro gidiza haath oykkees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጊታ ጎንጌዛስ ኦርዴቴይ ኩሼ ቃኣ ሊኬ፤ ኢዛ ዶናይ ጪሻ ሚሳቲዲ ዋንጫ ሚሳቴስ፤ ሄ ጊታ ጋባቴዚ 40,000 ሊቲሮ ጊዲዛ ሃ ኦይኬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አባ ሳነይ ኦይዱ ብራ ኦርደ፤ እያ ዶናይ ዋንጫ ዶና መላ፤ ጪሸ ዳኔስ። አባ ሳነይ ኦይታማነ እቻሹ ሙኩሉ ልትሮ ግድያ ሃ ኦይኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abba Saaney oyddu biradhe orde; iya doonay wanca doona mela; ciishshe daanees. Abba Saaney oytamanne ichashu mukulu litiro gidiya haathe oykees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የገንዳው ውፍረት አንድ ጋት ሲሆን፣ የከንፈሩ ጠርዝ ደግሞ እንደ አበባ ቅርጽ ሆኖ፣ የጽዋ ከንፈር የመሰለ ነው፤ ይህም አርባ ሁለት ሺሕ ሊትር ያህል ውሃ የሚይዝ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የገንዳው ጐኖች ውፍረት አንድ መዳፍ ነበር፤ የጽዋ ቅርጽ ያለው አበባ የሚመስል የአፉ ክፈፍ የአሸንድዬ አበባ ቅርጽ ነበረው፤ ይህም ገንዳ አርባ ሺህ ሊትር ያኽል ውሃ የሚይዝ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከንፈር እቲ መዕቘሪ ማይ ምርጓዱ ጋት ነበረ፤ ኣሰራርሓኡ ድማ ኸም ፅዋዕ፥ ከም ዝዓምበበ ዕምበባ ተኸርኪሙ ነበረ። ኣርብዓ ሽሕ ሊትሮ ከዓ ይሕዝ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ምርጓዱ ድማ ጋት ነበረ፡ ወሰኑ ኸኣ ከም ስራሕ ጽዋእ፡ ከም ዝዐምበበ ሹሻን ነበረ። ክልተ ሽሕ ባት ይሕዝ ነበረ።