1 Kings 7:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ርእሲ እቲ ኣዕኑድ ዝነበረ መሸፈኒ ድማ፡ ኣርባዕተ እመት ዝንውሓቱ፡ ኣብ ኣዳራሽ ዕንበባ ዕንበባ ነበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በወለሉም አዕማድ በነበሩት ጕልላቶች ላይ የሱፍ አበባ የሚመስል ሥራ አራት ክንድ አድርጎ ቀረጸ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በወለሉም አዕማድ በነበሩት ጕልላቶች ላይ የሱፍ አበባ የሚመስል ሥራ አራት ክንድ አድርጎ ቀረጸ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመመላለሻው ምሰሶዎች አናት ላይ ያሉት ጉልላቶች ቁመታቸው አንድ ሜትር ከሰማንያ ሳንቲ ሜትር ሲሆን የአሸንድዬ አበባን በሚመስል ሥራ ተጊጠው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባራንዳን ኤቄዳ ቱሳቱዋ ቦላ ደእያ ጉምቦቱ ጪሻ ማላን መቴድኖ፤ ኡንቱንቱ ጌሳይ ኦይዱ ዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baranddan ek'k'eedda tuussatuwaa bolla de'iyaa gumbbotuu c'iishshaa malaan med'eteeddino; unttunttu geesay oyddu wad'aa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daaranchchan eqqida tuussata hu7en diza qustteta adussateththay 4 wadha; istta bolla suufe ciish misatiza ciishshi dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳራንቻን ኤቂዳ ቱሳታ ሁኤን ዲዛ ቁስቴታ ኣዱሳቴይ 4 ዋ፤ ኢስታ ቦላ ሱፌ ጪሽ ሚሳቲዛ ጪሺ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባራንዳን ኤቅዳ ቱሳታ ቦላ ደእያ ጉምቦት ጪሻ መን አሌቀትዶሶና፤ ኤንታ ጌሳይ ኦይዱ ዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Barandan eqida tuussata bolla de7iya gumboti ciishsha medhon alleeqetidosona; enta geesay oyddu wadha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመመላለሻው ምሰሶዎች ዐናት ላይ ያሉት ጕልላቶች ቁመታቸው አራት ክንድ ሲሆን፣ የሱፍ አበባ ቅርጽ ነበራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመመላለሻው ምሰሶዎች አናት ላይ ያሉት ጒልላቶች ቁመታቸው አንድ ሜትር ከሰማንያ ሳንቲ ሜትር ሲሆን የአሸንድዬ አበባን በሚመስል ሥራ ተጊጠው ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣብ ገበላ ኣብ ርእሲ ኣዕማድ ዝነበረ ጕልላት ከዓ ኸም ዕምበባ ሱፍ መሲሉ ዝተሰርሐ፥ ምንዋሑ ኣርባዕተ እመት ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኣብ ገበላ ኣብ ርእሲ ኣዕኑድ ዝነበረ ጒልላት ከኣ ከም ዕምባባ ሹሻን መሲሉ እተሰርሔ፡ ምንዋሑ ኣርባዕተ እመት ነበረ። |