1 Kings 7:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዓብዪ ኣጸድ ኣብ ዙርያኡ፡ ንውሽጣዊ ኣጸድ ቤት እግዚኣብሄርን ንመጋረጃ ቤትን ብሰለስተ መስርዕ እተቐርጸ ኣእማንን መስርዕ ዕንጨይቲ ቄድሮስን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በታ​ላ​ቁም አደ​ባ​ባይ ዙሪያ የነ​በ​ረው ቅጥር እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት እንደ ውስ​ጠ​ኛው አደ​ባ​ባይ ቅጥ​ርና እንደ ቤቱ ወለል ሦስቱ ወገን በተ​ጠ​ረበ ድን​ጋይ አን​ዱም ወገን በዝ​ግባ ሳንቃ ተሠ​ርቶ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በታላቁም አደባባይ ዙሪያ የነበረው ቅጥር እንደ እግዚአብሔር ቤት እንደ ውስጠኛው አደባባይ ቅጥርና እንደ ቤቱ ወለል ሦስቱ ተራ በተጠረበ ድንጋይ አንዱም ተራ በዝግባ ሳንቃ ተሠርቶ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የቤተ መንግሥቱ አደባባይ፥ የጌታ ቤት ውስጣዊ አደባባይና ወደ ቤተ መቅደሱ የሚያስገባው በር በእያንዳንዱ ባለ ሦስት ረድፍ የጥርብ ድንጋይ ሕንጻ ላይ አንዳንድ ረድፍ የሊባኖስ ዛፍ እንጨት ሠረገላ የተጋደመባቸው ግንቦች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎልቃማ ዳባባ ዩሹዋን ደእያ ግምቢ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያዳንነ ባራንዳዳን ማሰቴዳ ሹቻ ሄዛቱዋ፥ እቱዋ እቱዋ ቦላ ዎደ፥ እት ዝጋ ማሰ ኡንቱንቱ ቦላ ዎደ ግምቤዳዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wolk'k'aama dabaabaa yuushshuwaan de'iyaa gimbbii Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaadaaninne baranddaadan masetteedda shuchchaa heezzatuwaa, ittuwaa ittuwaa bolla wotsiide, itti zigaa masetsaa unttunttu bolla wotsiide gimbbeeddawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossa Keeththaa wuygey yaanne haa simerettiza daaranchchaara gujjiin gita zagoza mala lo7i masettida heedzdzu yuusho shuchchan, issi yuusho ziga sanqqan gimbettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳ ኬ ዉይጌይ ያኔ ሃ ሲሜሬቲዛ ዳራንቻራ ጉጂን ጊታ ዛጎዛ ማላ ሎኢ ማሴቲዳ ሄ ዩሾ ሹቻን፥ ኢሲ ዩሾ ዚጋ ሳንቃን ጊምቤቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግታ ዳባባ ዩሹዋን ደእያ ግምበይ ፆሳ ኬዳነ ባራንዳዳ ማሰትዳ ሄ ሹቹ፥ እሱዋ እሱዋ ቦላ ዎድ፥ እስ ማሰትዳ ዝጋ ኤንታ ቦላ ዎድ ግምብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gita dabaaba yuushuwan de7iya gimbey Xoossa keethadanne barandada masetida heedzu shuchu, issuwa issuwa bolla wothidi, issi masetida ziga enta bolla wothidi gimbis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጠኛ አደባባይ ከመመላለሻ በረንዳው ጭምር እንደ ትልቁ አደባባይ አምሮ በተጠረበ ሦስት ረድፍ ድንጋይና ተስተካክሎ በተከረከመ በአንድ ረድፍ የዝግባ ሳንቃ የታጠረ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቤተ መንግሥቱ አደባባይ፥ የቤተ መቅደሱ ውስጣዊ አደባባይና ወደ ቤተ መቅደሱ የሚያስገባው በር በእያንዳንዱ ባለ ሦስት ረድፍ የጥርብ ድንጋይ ሕንጻ ላይ አንዳንድ ረድፍ የሊባኖስ ዛፍ እንጨት ሠረገላ የተጋደመባቸው ግንቦች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ዓብዪ መካበብያ ድማ ብዙርያኡ ኸምቲ ናይ ውሽጢ መካበብያ ቤት እግዚኣብሄርን ከም መካበብያ ቤተ መንግስትን ሰለስተ ዙርያ ዝተፀርበ ኣእማንን ሓደ ዙርያ ዝተፀርበ ሉሕ ዝግባን ነበሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ዓብዪ መካበብያ ቤት እግዚኣብሄርን ከም ገበላ እቲ ቤትን፡ ሰለስተ መስርዕ እተጸርበ ሉሕ ቄድሮስን ነበሮ።