1 Kings 7:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዓብዪ ኣጸድ ኣብ ዙርያኡ፡ ንውሽጣዊ ኣጸድ ቤት እግዚኣብሄርን ንመጋረጃ ቤትን ብሰለስተ መስርዕ እተቐርጸ ኣእማንን መስርዕ ዕንጨይቲ ቄድሮስን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በታላቁም አደባባይ ዙሪያ የነበረው ቅጥር እንደ እግዚአብሔር ቤት እንደ ውስጠኛው አደባባይ ቅጥርና እንደ ቤቱ ወለል ሦስቱ ወገን በተጠረበ ድንጋይ አንዱም ወገን በዝግባ ሳንቃ ተሠርቶ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በታላቁም አደባባይ ዙሪያ የነበረው ቅጥር እንደ እግዚአብሔር ቤት እንደ ውስጠኛው አደባባይ ቅጥርና እንደ ቤቱ ወለል ሦስቱ ተራ በተጠረበ ድንጋይ አንዱም ተራ በዝግባ ሳንቃ ተሠርቶ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቤተ መንግሥቱ አደባባይ፥ የጌታ ቤት ውስጣዊ አደባባይና ወደ ቤተ መቅደሱ የሚያስገባው በር በእያንዳንዱ ባለ ሦስት ረድፍ የጥርብ ድንጋይ ሕንጻ ላይ አንዳንድ ረድፍ የሊባኖስ ዛፍ እንጨት ሠረገላ የተጋደመባቸው ግንቦች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎልቃማ ዳባባ ዩሹዋን ደእያ ግምቢ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያዳንነ ባራንዳዳን ማሰቴዳ ሹቻ ሄዛቱዋ፥ እቱዋ እቱዋ ቦላ ዎደ፥ እት ዝጋ ማሰ ኡንቱንቱ ቦላ ዎደ ግምቤዳዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wolk'k'aama dabaabaa yuushshuwaan de'iyaa gimbbii Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaadaaninne baranddaadan masetteedda shuchchaa heezzatuwaa, ittuwaa ittuwaa bolla wotsiide, itti zigaa masetsaa unttunttu bolla wotsiide gimbbeeddawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Keeththaa wuygey yaanne haa simerettiza daaranchchaara gujjiin gita zagoza mala lo7i masettida heedzdzu yuusho shuchchan, issi yuusho ziga sanqqan gimbettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኬ ዉይጌይ ያኔ ሃ ሲሜሬቲዛ ዳራንቻራ ጉጂን ጊታ ዛጎዛ ማላ ሎኢ ማሴቲዳ ሄ ዩሾ ሹቻን፥ ኢሲ ዩሾ ዚጋ ሳንቃን ጊምቤቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግታ ዳባባ ዩሹዋን ደእያ ግምበይ ፆሳ ኬዳነ ባራንዳዳ ማሰትዳ ሄ ሹቹ፥ እሱዋ እሱዋ ቦላ ዎድ፥ እስ ማሰትዳ ዝጋ ኤንታ ቦላ ዎድ ግምብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gita dabaaba yuushuwan de7iya gimbey Xoossa keethadanne barandada masetida heedzu shuchu, issuwa issuwa bolla wothidi, issi masetida ziga enta bolla wothidi gimbis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጠኛ አደባባይ ከመመላለሻ በረንዳው ጭምር እንደ ትልቁ አደባባይ አምሮ በተጠረበ ሦስት ረድፍ ድንጋይና ተስተካክሎ በተከረከመ በአንድ ረድፍ የዝግባ ሳንቃ የታጠረ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቤተ መንግሥቱ አደባባይ፥ የቤተ መቅደሱ ውስጣዊ አደባባይና ወደ ቤተ መቅደሱ የሚያስገባው በር በእያንዳንዱ ባለ ሦስት ረድፍ የጥርብ ድንጋይ ሕንጻ ላይ አንዳንድ ረድፍ የሊባኖስ ዛፍ እንጨት ሠረገላ የተጋደመባቸው ግንቦች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ዓብዪ መካበብያ ድማ ብዙርያኡ ኸምቲ ናይ ውሽጢ መካበብያ ቤት እግዚኣብሄርን ከም መካበብያ ቤተ መንግስትን ሰለስተ ዙርያ ዝተፀርበ ኣእማንን ሓደ ዙርያ ዝተፀርበ ሉሕ ዝግባን ነበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ዓብዪ መካበብያ ቤት እግዚኣብሄርን ከም ገበላ እቲ ቤትን፡ ሰለስተ መስርዕ እተጸርበ ሉሕ ቄድሮስን ነበሮ። |