1 Kings 7:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ መሰረት ድማ ብኽቡር ኣእማን፡ ዓበይቲ ኣእማን፡ ዓሰርተ እመት ኣእማንን ሸሞንተ እመት ኣእማንን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መሠ​ረ​ቱም ዐሥር ዐሥር ክን​ድና ስም​ንት ስም​ንት ክንድ በሆኑ በከ​በሩ በታ​ላ​ላቅ ድን​ጋ​ዮች ተሠ​ርቶ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መሠረቱም አሥር ወይም ስምንት ክንድ በሆነ በጥሩና በታላቅ ድንጋይ ተሠርቶ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መሠረቱም የተሠራው በዚያው በድንጋይ መፍለጫ ስፍራ ተዘጋጅተው በመጡ ታላላቅ ድንጋዮች ነበር፤ ከታላላቆቹም ድንጋዮች ውስጥ የአንዳንዱ ጥርብ ድንጋይ ርዝመት ሦስት ሦስት ሜትር ተኩል ሲሆን፥ የሌሎቹ ደግሞ አራት ሜትር ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግምቢ ሂጸቴዳዌ ታሙ ዋ ዎይ ሆስፑን ዋ ግድያ ሎአ ማሰቴዳ ዎልቃማ ሹቻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gimbbii hiis'etteeddawe tammu wad'aa woy hosppun wad'aa gidiyaa lo"a masetteedda wolk'k'aama shuchchaanna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yochchazikka wodhdhiday 10 wadhaninne 8 wadhan lo7i masettida gita shuchchatanna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮቻዚካ ዎዳይ 10 ዋኒኔ 8 ዋን ሎኢ ማሴቲዳ ጊታ ሹቻታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግምበይ ሂፀትዳይ ታሙ ዋ ዎይኮ ሆስፑን ዋ ግድያ ሎኦ ማሰትዳ ግታ ሹቻና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gimbey hiixetiday tammu wadha woyko hospun wadha gidiya lo77o masetida gita shuchana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መሠረቱም ዐሥርና ስምንት ክንድ ርዝመት ባላቸውና ምርጥ በሆኑ ታላላቅ ድንጋዮች የተሠራ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መሠረቱም የተሠራው በዚያው በድንጋይ መፍለጫ ስፍራ ተዘጋጅተው በመጡ ታላላቅ ድንጋዮች ነበር፤ ከታላላቆቹም ድንጋዮች ውስጥ የአንዳንዱ ጥርብ ድንጋይ ርዝመት ሦስት ሦስት ሜትር ተኩል ሲሆን፥ የሌሎቹ ደግሞ አራት ሜትር ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ መሰረት ድማ ብዝኸበረ ዓበይቲ ኣእማን ተሰረተ፤ እቲ ኣእማን ከዓ ገሊኡ ዓሰርተ፥ ገሊኡ ድማ ሸሞንተ እመት ዝምንዋሑ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ መሰረት ድማ ብኽቡር ኣእማን፡ ብዓበይቲ ኣእማን፡ ብዓሰርተ እመት ዝምንዋሑ ኣእማንን ሾሞንተ እመት ዝምንዋሑ ኣእማንን ተሰረተ።