1 Kings 6:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ቤት ምስ ተሃንጸት፡ ናብኡ ቕድሚ ምምጻኣ ብእምኒ እተዳለወት እምኒ እያ እተሃንጸት እሞ፡ ኣብታ ቤት ኪስራሕ ከሎ፡ መዶሻ ወይ ሓርማዝ ወይ ዝዀነ ይኹን መሳርሒ ሓጺን ኣይስማዕን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቤቱም በተ​ሠራ ጊዜ ፈጽ​መው በተ​ወ​ቀሩ ድን​ጋ​ዮች ተሠራ፤ ሲሠ​ሩ​ትም መራ​ጃና መጥ​ረ​ቢያ፥ የብ​ረ​ትም ዕቃ ሁሉ በቤቱ ውስጥ አል​ተ​ሰ​ማም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቤቱም በተሠራ ጊዜ ፈጽመው በተወቀሩ ድንጋዮች ተሠራ፤ በተሠራም ጊዜ መራጃና መጥረቢያ የብረትም ዕቃ ሁሉ በቤቱ ውስጥ አልተሰማም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቤተ መቅደሱ የታነጸባቸው ድንጋዮች ተጠርበው የተዘጋጁት፤ በዚያው በተፈለጡበት ቦታ ነበር፤ ስለዚህም ቤተ መቅደሱ በሚሠራበት ጊዜ የመዶሻ፥ የመጥረቢያ ወይም የሌላ ብረት ነክ መሣሪያ ድምፅ አይሰማም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጌሻ ጎሊ ህን ቆኢያሳን ማሰቴዳ ሹቻ ጻላላን ግምበቴዳ፤ ያትና፥ ጌሻ ጎሊ ግምበቴዳ ዎደ፥ ድጅኑዋ፥ ካልታ፥ ዎይ ሀራ አይ ብራታ ኮሻይነ ጌሻ ጎልያን ስሰትቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Geeshsha Gollii hini k'oo'iyasan masetteedda shuchchaa s'alalan gimbbetteedda; yaatina, Geeshsha Gollii gimbbetteedda wode, dijinuwaa, kalttaa, woy hara ay birataa kooshshaynne Geeshsha Golliyaan sisettibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossa Keeththazi gimbettida shuchchati masetti giigiday heen ba dizason gidida gishshas Xoossa Keeththay keexettishin naariqa giirissi, kaltta giirissi woykko hara biratata giirissi Xoossa Keeththa heeran seetettibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳ ኬዚ ጊምቤቲዳ ሹቻቲ ማሴቲ ጊጊዳይ ሄን ባ ዲዛሶን ጊዲዳ ጊሻስ ጾሳ ኬይ ኬጼቲሺን ናሪቃ ጊሪሲ፥ ካልታ ጊሪሲ ዎይኮ ሃራ ቢራታታ ጊሪሲ ጾሳ ኬ ሄራን ሴቴቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳ ኬይ ሹቻ ቆእያ በሳን ማሰትዳ ሹቻ ፃላላን ግምበትስ፤ ፆሳ ኬይ ግምበትያ ዎደ ናርቃ፥ ካልታ፥ ዎይኮ ሀራ አይ ብራታ ግርስ ፆሳ ኬን ስኤትቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossa keethay shucha qoo7iya bessan masetida shucha xalaalan gimbetis; Xoossa keethay gimbetiya wode naariqa, kalta, woyko hara ay birata girsi Xoossa keethan si7etibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቤተ መቅደሱ የተሠራው እዚያው ድንጋዩ ተቈፍሮ ከወጣበት ቦታ በተዘጋጀ ድንጋይ በመሆኑ የመራጃ፣ የመሮ ወይም የሌላ ብረት ነክ መሣሪያ ድምፅ በቤተ መቅደሱ አካባቢ አልተሰማም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቤተ መቅደሱ የታነጸባቸው ድንጋዮች ተጠርበው የተዘጋጁት፤ በዚያው በተፈለጡበት ቦታ ነበር፤ ስለዚህም ቤተ መቅደሱ በሚሠራበት ጊዜ የመዶሻ፥ የመጥረቢያ ወይም የሌላ ብረት ነክ መሣሪያ ድምፅ አይሰማም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ቤተ መቕደስ ክስራሕ እንተሎ ኸዓ፥ ኣብቲ ዝተዅዓተሉ ቦታ ብዝተወቕረ ኣእማን ስለ ዝተሰርሐ፥ ድምፂ መዶሻ ኾነ ምሳር ወይ ድምፂ ዝኾነ ኣቕሓ ሓፂን ኣብቲ ቤተ መቕደስ ኣይተሰምዐን።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ቤት ክትስራሕ ከላ ኸኣ፡ ኣብቲ እተዃዕተላ ቦታ ብእተዳለወ ኣእማን ተሰርሔት እሞ፡ ክትስራሕ ከላ ሞደሻዀነ ምሳር ኰነ፡ ወይ ዝዀነ ኣቕሓ ሓጺን ኣብታ ቤት ኣይተሰምዔን።