1 Kings 6:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ቤት ምስ ተሃንጸት፡ ናብኡ ቕድሚ ምምጻኣ ብእምኒ እተዳለወት እምኒ እያ እተሃንጸት እሞ፡ ኣብታ ቤት ኪስራሕ ከሎ፡ መዶሻ ወይ ሓርማዝ ወይ ዝዀነ ይኹን መሳርሒ ሓጺን ኣይስማዕን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቤቱም በተሠራ ጊዜ ፈጽመው በተወቀሩ ድንጋዮች ተሠራ፤ ሲሠሩትም መራጃና መጥረቢያ፥ የብረትም ዕቃ ሁሉ በቤቱ ውስጥ አልተሰማም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቤቱም በተሠራ ጊዜ ፈጽመው በተወቀሩ ድንጋዮች ተሠራ፤ በተሠራም ጊዜ መራጃና መጥረቢያ የብረትም ዕቃ ሁሉ በቤቱ ውስጥ አልተሰማም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቤተ መቅደሱ የታነጸባቸው ድንጋዮች ተጠርበው የተዘጋጁት፤ በዚያው በተፈለጡበት ቦታ ነበር፤ ስለዚህም ቤተ መቅደሱ በሚሠራበት ጊዜ የመዶሻ፥ የመጥረቢያ ወይም የሌላ ብረት ነክ መሣሪያ ድምፅ አይሰማም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌሻ ጎሊ ህን ቆኢያሳን ማሰቴዳ ሹቻ ጻላላን ግምበቴዳ፤ ያትና፥ ጌሻ ጎሊ ግምበቴዳ ዎደ፥ ድጅኑዋ፥ ካልታ፥ ዎይ ሀራ አይ ብራታ ኮሻይነ ጌሻ ጎልያን ስሰትቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geeshsha Gollii hini k'oo'iyasan masetteedda shuchchaa s'alalan gimbbetteedda; yaatina, Geeshsha Gollii gimbbetteedda wode, dijinuwaa, kalttaa, woy hara ay birataa kooshshaynne Geeshsha Golliyaan sisettibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Keeththazi gimbettida shuchchati masetti giigiday heen ba dizason gidida gishshas Xoossa Keeththay keexettishin naariqa giirissi, kaltta giirissi woykko hara biratata giirissi Xoossa Keeththa heeran seetettibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኬዚ ጊምቤቲዳ ሹቻቲ ማሴቲ ጊጊዳይ ሄን ባ ዲዛሶን ጊዲዳ ጊሻስ ጾሳ ኬይ ኬጼቲሺን ናሪቃ ጊሪሲ፥ ካልታ ጊሪሲ ዎይኮ ሃራ ቢራታታ ጊሪሲ ጾሳ ኬ ሄራን ሴቴቲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬይ ሹቻ ቆእያ በሳን ማሰትዳ ሹቻ ፃላላን ግምበትስ፤ ፆሳ ኬይ ግምበትያ ዎደ ናርቃ፥ ካልታ፥ ዎይኮ ሀራ አይ ብራታ ግርስ ፆሳ ኬን ስኤትቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keethay shucha qoo7iya bessan masetida shucha xalaalan gimbetis; Xoossa keethay gimbetiya wode naariqa, kalta, woyko hara ay birata girsi Xoossa keethan si7etibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቤተ መቅደሱ የተሠራው እዚያው ድንጋዩ ተቈፍሮ ከወጣበት ቦታ በተዘጋጀ ድንጋይ በመሆኑ የመራጃ፣ የመሮ ወይም የሌላ ብረት ነክ መሣሪያ ድምፅ በቤተ መቅደሱ አካባቢ አልተሰማም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቤተ መቅደሱ የታነጸባቸው ድንጋዮች ተጠርበው የተዘጋጁት፤ በዚያው በተፈለጡበት ቦታ ነበር፤ ስለዚህም ቤተ መቅደሱ በሚሠራበት ጊዜ የመዶሻ፥ የመጥረቢያ ወይም የሌላ ብረት ነክ መሣሪያ ድምፅ አይሰማም ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ቤተ መቕደስ ክስራሕ እንተሎ ኸዓ፥ ኣብቲ ዝተዅዓተሉ ቦታ ብዝተወቕረ ኣእማን ስለ ዝተሰርሐ፥ ድምፂ መዶሻ ኾነ ምሳር ወይ ድምፂ ዝኾነ ኣቕሓ ሓፂን ኣብቲ ቤተ መቕደስ ኣይተሰምዐን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ቤት ክትስራሕ ከላ ኸኣ፡ ኣብቲ እተዃዕተላ ቦታ ብእተዳለወ ኣእማን ተሰርሔት እሞ፡ ክትስራሕ ከላ ሞደሻዀነ ምሳር ኰነ፡ ወይ ዝዀነ ኣቕሓ ሓጺን ኣብታ ቤት ኣይተሰምዔን። |