1 Kings 6:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንመእተዊ እታ ውሽጣዊት ክፍሊ ድማ ካብ ዕንጨይቲ ኣውሊዕ ማዕጾታት ሰረሐ፣ እቲ ቐልቀልን ጐድናዊ ድንድልን ሓሙሻይ ክፋል እቲ መንደቕ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለቅድስተ ቅዱሳኑም መግቢያ ከወይራ እንጨት ሳንቃዎችን ሠራ፤ መድረኩንና መቃኖቹን፥ ደፉንም አምስት ማዕዘን አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለቅዱስተ ቅዱሳኑም መግቢያ ከወይራ እንጨት ደጆች ሠራ፤ መድረኩንና መቃኖቹን ደፉንም አምስት ማዕዘን አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከወይራ እንጨት የተሠራ ሁለት ተከፋች በር በቅድስተ ቅዱሳኑ መግቢያ እንዲቆም አደረገ፤ በሩም አምስት ማእዘን ያለው ሆኖ አናቱ ላይ ቀጥ ብሎ የተሠራ ቅስት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ አያ ጌሻ ሳኣ ገልያ ፐንግያዉ ዎጋራ ምፐ ሳንቃቱዋ ከሴዳ። ቆስለቱ እቼሹ ባጋና ዞዚ ደእያዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Aad'd'iyaa Geeshsha sa'aa geliyaa penggiyaw wogaraa mitsaappe sank'k'atuwaa keseedda. K'osiletsatuu ichcheshu baggana zoozii de'iyaawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe dummatida giddo qol7a gelizasozas pengeza wogara miththafe sanqqata giigsides; qosilaththatassinne qoretas ichchashu zoozey dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዱማቲዳ ጊዶ ቆልኣ ጌሊዛሶዛስ ፔንጌዛ ዎጋራ ሚፌ ሳንቃታ ጊግሲዴስ፤ ቆሲላታሲኔ ቆሬታስ ኢቻሹ ዞዜይ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ጌሻ በሳ ገልያ ፐንግያን ሻማሆ ምፈ ሳንቃ ጊግስስ። ፐንገ ጎባነታስ እቻሹ ባጋራ ማዛነይ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Geeshsha bessa geliya pengiyan shamaho mithafe sanqa giigisis. Penge gobanetas ichashu baggara maazaney de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለቅድስተ ቅዱሳኑም መግቢያ የወይራ ዕንጨት ደጃፎች ሠራ፤ መቃኖቻቸውንና መድረኮቻቸውን ባለ አምስት ማእዘን አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከወይራ እንጨት የተሠራ ሁለት ተከፋች በር በቅድስተ ቅዱሳኑ መግቢያ እንዲቆም አደረገ፤ በሩም አምስት ማእዘን ያለው ሆኖ አናቱ ላይ ቀጥ ብሎ የተሠራ ቅስት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደገ እቲ ቅድስተ ቅዱሳን ከዓ ኻብ ኣውሊዕ ዝተፀርበ ኽልተ መዓፁ ገበረሉ። ላዕለዋይ ልዳቱ ድማ መልክዕ ቐስቲ ገይሩ ሰርሖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደገ እቲ ቤት ራእይ ድማ ካብ ኦም ኣውልዕ መዓጹ ገበረሉ፡ ላዕላይ ልዳትን ቀዋሚ ልዳትን ካብቲ መንደቕ ሓምሳይ ኢድ ነበረ። |