1 Kings 6:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓንቲ ክንፊ ኪሩቤል ሓሙሽተ እመት፡ እቲ ኻልኣይ ክንፊ ኪሩቤል ድማ ሓሙሽተ እመት ነበሮ። ካብ ጫፍ እቲ ሓደ ክንፊ ክሳዕ ጫፍ እቲ ኻልእ ክንፊ ዓሰርተ እመት ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኪሩብም አንደኛው ክንፍ አምስት ክንድ፥ የኪሩብም ሁለተኛው ክንፍ አምስት ክንድ ነበረ፤ ከአንደኛው ክንፍ ጫፍ ጀምሮ እስከ ሁለተኛው ክንፍ ጫፍ ድረስ ዐሥር ክንድ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኪሩብም አንደኛው ክንፍ አምስት ክንድ፥ የኪሩብም ሁለተኛው ክንፍ አምስት ክንድ ነበረ፤ ከአንደኛው ክንፍ ጫፍ ጀምሮ እስክ ሁለተኛው ክንፍ ጫፍ ድረስ አሥር ክንድ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአንደኛው ኪሩብ አንዱ ክንፍ አምስት ክንድ ሲሆን፥ ሌላውም ክንፉ እንደዚሁ አምስት ክንድ ነበር፤ ይህም ከአንዱ ክንፍ ጫፍ እስከ ሌላው ክንፍ ጫፍ ዐሥር ክንድ ማለት ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኮይሮ ክሩብያ ቀፊ እቱ እቼሹ ዋ፤ ላኤን ቃይ እቼሹ ዋ፤ ኮይሮ ቀፍያ ጼራፐ ቢደ ላኤን ቀፍያ ጼራ ጋካናዉ ታሙ ዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Koyro kiruubiyaa k'efii ittuu ichcheshu wad'aa; laa"entsuu k'ay ichcheshu wad'aa; koyro k'efiyaa s'eeraappe biide laa'entso k'efiyaa s'eeraa gakkanaw tammu wad'aa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Koyro kirubeza qefey issoy ichchashu wadha; nam7anththozi ichchashu wadha; koyro qefe xeerappe biidi nam7anththo qefeza xeera gakkanaas tammu wadha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኮይሮ ኪሩቤዛ ቄፌይ ኢሶይ ኢቻሹ ዋ፤ ናምኣንዚ ኢቻሹ ዋ፤ ኮይሮ ቄፌ ጼራፔ ቢዲ ናምኣን ቄፌዛ ጼራ ጋካናስ ታሙ ዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኮይሮ ክሩብያ ቀፈይ፥ እሶይ እቻሹ ዋ፤ ናምአንይ እቻሹ ዋ፤ ኮይሮ ቀፍያ ፄራፐ ብድ ናምአን ቀፍያ ፄራ ጋካናዉ ታሙ ዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Koyro kiruubiya qefey, issoy ichashu wadha; nam7anthoy ichashu wadha; koyro qefiya xeerape bidi nam7antho qefiya xeera gakanaw tammu wadha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአንደኛው ኪሩብ አንዱ ክንፍ አምስት ክንድ ሲሆን፣ ሌላውም ክንፉ እንደዚሁ አምስት ክንድ ነበር፤ ይህም ከአንዱ ክንፍ ጫፍ እስከ ሌላው ክንፍ ጫፍ ዐሥር ክንድ ማለት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሁለቱም ኪሩቤል ቅርጽና መጠን ተመሳሳይ ነበር፤ እያንዳንዱም ኪሩቤል ሁለት ክንፎች ነበሩት፤ የእያንዳንዱ ክንፍ ርዝመት ሁለት ሜትር ከኻያ ሳንቲ ሜትር ሲሆን፥ ከአንዱ ክንፍ ጫፍ እስከ ሌላው ክንፍ ጫፍ ድረስ ያለው ርዝመት አራት ሜትር ከአርባ ሳንቲ ሜትር ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኪሩቤል ሓሓሙሽተ እመት ዝምንዋሑ ኽልተ ኽንፊ ነበሮ። ካብ ጫፍ ሓንቲ ኽንፊ ኽሳዕ ጫፍ እታ ኻልአይቲ ኽንፊ ኣርባዕተ ሜትርን ፈረቓን ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓንቲ ኽንፊ እቲ ኪሩቤል ድማ ሓሙሽተ እመት፡ ካልአይቲ ኽንፊ እቲ ኪሩቤል ከኣ ሓሙሽተ እመት ነበራ። ካብ ጫፍ እታ ሓንቲ ኽንፊ ኽሳዕ ጫፍ እታ ሓንቲ ኽንፊ ዓሰርተ እመት ነበረ። |