1 Kings 6:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ውሽጣዊ ቕድሚት ንውሓቱ ዕስራ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ ዕስራ እመት፡ ቁመቱ ድማ ዕስራ እመት ነበረ። ብጽሩይ ወርቂ ድማ ለበሶ። ነቲ ብዕንጨይቲ ቄድሮስ እተሰርሐ መሰውኢ ድማ ከምኡ ሸፈኖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቅድስተ ቅዱሳኑም ርዝመት ሃያ ክንድ፥ ስፋቱም ሃያ ክንድ፥ ቁመቱም ሃያ ክንድ ነበረ፤ በጥሩም ወርቅ ለበጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቅድስተ ቅዱሳንም ርዝመት ሀያ ክንድ፥ ስፋቱም ሀያ ክንድ፥ ቁመቱም ሀያ ክንድ ነበረ፤ በጥሩ ወርቅም ለበጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም ውስጣዊ ክፍል ርዝመቱ ዘጠኝ ሜትር፥ ወርዱ ዘጠኝ ሜትር፥ ቁመቱ ዘጠኝ ሜትር፥ ሲሆን በሙሉ በንጹሕ ወርቅ የተለበጠ ነበር፤ መሠዊያውም ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት ተጠርቦ በተሠራ ሳንቃ የተለበደ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ አያ ጌሻ ሳአይ ላታሙ ዋ አዱሳ፥ ላታሙ ዋ አኮነ ላታሙ ዋ ቃ። ሶሎሞነ ሄ ቆልኦ ሶ ባጋ ዋላካይ ባይና ዎርቃን ሼሼዳ። ቃይ ያርሽያ ሳአይካ ዝጋ ጻዉላን ካመቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Aad'd'iyaa Geeshsha Sa'ay laatamu wad'aa adussa, laatamu wad'aa aakonne laatamu wad'aa d'ok'k'a. Solomone he k'ol"oo soo bagga walakay baynna work'k'aan sheeshsheedda. K'ay yarshshiyaa sa'aykka zigaa s'awulaan kameteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe dummatida giddo qol7aa adussateththay 20 wadha, gomppay 20 wadha, dhoqqateththay 20 wadha. Solomooney he Ubbaafe dummatida giddo qol7aas soo baggaa muuruta worqqan meeshides; zigappe oosettida yarsho yarshizasozakka worqqan meeshides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዱማቲዳ ጊዶ ቆልኣ ኣዱሳቴይ 20 ዋ፥ ጎምፓይ 20 ዋ፥ ቃቴይ 20 ዋ። ሶሎሞኔይ ሄ ኡባፌ ዱማቲዳ ጊዶ ቆልኣስ ሶ ባጋ ሙሩታ ዎርቃን ሜሺዴስ፤ ዚጋፔ ኦሴቲዳ ያርሾ ያርሺዛሶዛካ ዎርቃን ሜሺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ጌሻ በሳይ ላታሙ ዋ አዱሰ፥ ላታሙ ዋ ዳልጋነ ላታሙ ዋ ቃ። ሶሎሞነይ ሄ ኡባፈ ገሻ በሳ ጋ ባጋ ዋላህ ባይና ዎርቀን ላንፅስ፤ ያርሾ በሳይ ማሰትዳ ዝጋ ምን ካመትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Geeshsha bessay laatamu wadha adusse, laatamu wadha dalganne laatamu wadha dhoqa. Solomoney he Ubbaafe Geshsha bessaa gaatha baggaa walahi bayna worqen lanxis; yarsho bessay masetida ziga mithan kametis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቅድስተ ቅዱሳኑም ርዝመቱ ሃያ ክንድ፣ ወርዱ ሃያ ክንድ፣ ቁመቱም ሃያ ክንድ ነበር፤ ውስጡን በንጹሕ ወርቅ ለበጠው፤ ከዝግባ የተሠራውንም መሠዊያ በወርቅ ለበጠው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ውስጣዊ ክፍል ርዝመቱ ዘጠኝ ሜትር፥ ወርዱ ዘጠኝ ሜትር፥ ቁመቱ ዘጠኝ ሜትር፥ ሲሆን በሙሉ በንጹሕ ወርቅ የተለበጠ ነበር፤ መሠዊያውም ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት ተጠርቦ በተሠራ ሳንቃ የተለበደ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ቅድስተ ቅዱሳን ከዓ ብውሽጡ ምንዋሑ ትሽዓተ ሜትር፥ ምግፋሑ ትሽዓተ ሜትር፥ ቁመቱውን ትሽዓተ ሜትር ነበረ፤ ብፅሩይ ወርቂ ኸዓ ለበጦ፥ ነቲ መሰውኢ ድማ ብዝግባ ኸደኖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ውሽጢ እቲ ቤት ራእይ ከኣ ምንዋሑ ዕስራ እመት፡ ምግፋሑ ኸኣ ዕስራ እመት፡ ቊመቱውን ዕስራ እመት ነበረ፡ ብጽሩይ ወርቂ ኸኣ ለበጦ፡ ነቲ መሰውኢ ድማ ብቄድሮስ ከደኖ። |